Al-Furqaan


Channel's geo and language: not specified, not specified
Category: not specified



Channel's geo and language
not specified, not specified
Category
not specified
Statistics
Posts filter




Forward from: فتاوى الشيخ الفقيه محمد بن حزام
بســـم اللــه الرحــمــن الـرحـــيــم

» خطبة جمعة قيمة جدا 🔊

لفضيلة الشيخ المحدث الفقيه :-

☄ أبي عبدالله ☄
محمد بن علي بن حزام الفضلي البعداني
☄ حفظه الله ☄

⏪ وهي بعنوان :-

« وَمَن يَرْغَبُ عَن مِّلَّةِ إِبْرَاهِيمَ
إِلَّا مَن سَفِهَ نَفْسَهُ »

⌚المدة : ٣٣:٥١ - دقيقة

📚 والتي ألقاها شيخنا المبارك حفظه الله ورعاه في دار الحديث السلفية بإب حرسها الله وسائر بلاد المسلمين .

☄ في يوم الجمعة الموافق :-
☄ ٢٢ شوال لـ عام ١٤٣٩هـ .
_________________________
http://www.sh-ibnhizam.com/sermons-details.php?Post=Sermons&ID=269






Forward from: አል ፉርቃን ኢስላማዊ ስቱዲዮ
بسم الله الرحمن الرحيم

🗳 እጅግ አስፈላጊና ጠቃሚ የሆነ ነሲሓ

📌 ከማን ? ከ📍

الشيخ فتح القدسي حفظه الله تعالى من السعودية

📌 ለማን ?

ሐበሻ ላይ ለሚገኙ ሰለፊይ ዱዓቶች [ዳዕዋ ላይ ለቆሙ ወንድሞች በዳዕዋ ጉዳይ]

♻️ በነሲሓው ውስጥ

👌 ወደ አላህ እንጂ ወደ ራስ መጣራት እንደ ማይበቃ

👌 በዳዕዋ ላይ እኔ እኔ ማለት ትቶ በትብብር ዳዕዋን ማዳረስ እንደ ሚያስፈልግ

👌 የአላህ ዲን ሲነካ እንጂ "እኔ ተነካሁ" ብሎ ለግል መበቀል ወደ አላህ የሚጣሩ ሰዎች ባህሪ እንዳልሆነ

👌 "ተነካሁኝ ተደፈርኩኝ" ብሎ ዱንያን ማቆም ወደ አላህ ተጣሪዎች ባህሪ እንዳልሆነ

እና ሌሎች ወሳኝ ነጥቦች ተወስተዋል።

📌 ነሲሃው መች ነው የተደረገው ?

በያዝነው ወር በሸዋል 1439 ሂጅሪ

ክፍል 1 ⏱ 13:20 ደቂቃ
https://t.me/kesunah/1503
ክፍል 2 ⏱ 14:59 ደቂቃ
https://t.me/kesunah/1504

አጫጭር ናቸው አውርደው ይስሙት ለወንድምና እህቶች ያስተላልፉ አጅሩን ይካፈሉ።






[لا يمكن للمسلمين أن يقاوموا اليهود والنصارى وينتصروا عليهم حتى يحاربوا البدع التي عندهم]

🖊الشَّــيخ العلّامــة/
صَالِــح بنُ فَوزان الفَوزَان -حَفظهُ الله-:

❪✵❫ السُّـــ↶ــؤَالُ:

[ لماذا التحذير من أهل البدع ، والأمة تصارع العداوة مع اليهود والنصارى والعلمانيين ؟ جزاكم الله خيرًا.]


❪✵❫ الجَــ↶ـــوَابُ:

《 ما يمكن للمسلمين أنهم يقاومون اليهود والنصارى إلا إذا قاوموا البدع التي بينهم، يعالجون أمراضهم أولًا حتى ينتصروا على اليهود والنصارى، أمّا ما دام المسلمون مضيِّعين لدينهم ومرتكبين للبدع والمحرمات ومقصِّرين في امتثال شرع الله فلن ينتصروا على اليهود ولا على النصارى،
وإنما سُلِّطوا عليهم بسبب تقصيرهم في دينهم،
فيجب تطهير المجتمع من البدع وتطهيره من المنكرات ويجب امتثال أوامر الله وأوامر الرسول صلى الله عليه وسلم قبل أن نحارب اليهود والنصارى،
وإلا إذا حاربنا اليهود والنصارى ونحن على هذه الحالة فلن ننتصر عليهم أبدًا وسينتصرون علينا 》.

•┈┈┈┈•✿❁✿•┈┈┈┈•
من محاضرة: "النصيحة أسلوبها وآدابها"

📌لِلْإِسْتِـ🔊ـمَاعِ أَو التَّحْمِـ📥ـيلِ مِنْ هُنـ↶ـا:
[ http://goo.gl/TAHbeM ]
🔸🔹🔶🔷⚫🔷🔶🔹🔸


እጅግ ጣፋጭ አስፈላጊ እና ወሳኝ የሆነ ሙሀደራ

በትልቁ መስጅድ
👉መስጅደል አንዋር

በተወዳጁ ወንድማችን
👉አቡ ኢብራሂም ሱልጣን

👉ሂዳያ እና ጥመት
በሚል ርዕስ

⌚️107:29
12.3MB

https://telegram.me/dawaselefyah


مسائل وأحكام في الـــحـــج

العلامة الفقيه صالح بن فوزان الفوزان حفظه الله


*●من حاذا الحجر الأسود وكذلك من صعد الصفا ماذا يقول على الصفا ة المروة:*
*⏯http://www.alfawzan.af.org.sa/sites/default/files/10_10.mp3 .*

*●تحقيق التوحيد في الحج:*
*⏯http://www.alfawzan.af.org.sa/sites/default/files/001_0.mp3 .*

*●الحج لمن عليه دين وصاحب الدين ميسور الحال ؟:*
*⏯http://www.alfawzan.af.org.sa/sites/default/files/8244.mp3 .*

*●التلفظ بنية الحج أو العمرة:*
*⏯http://www.alfawzan.af.org.sa/sites/default/files/7422.mp3 .*

*●الستر والحجاب في أي بلد:*
*⏯http://www.alfawzan.af.org.sa/sites/default/files/ft-026.mp3 .*

*●الحج فرصة لالتقاء العلماء:*
*⏯http://www.alfawzan.af.org.sa/sites/default/files/242.mp3 .*

*●الحج أم سداد الدين:*
*⏯http://www.alfawzan.af.org.sa/sites/default/files/1884.mp3 .*

*●عدم إكمال السعي في الحج والعمرة:*
*⏯http://www.alfawzan.af.org.sa/sites/default/files/710.mp3 .*

*●الحج عن الميت المؤدي للفريضة:*
*⏯http://www.alfawzan.af.org.sa/sites/default/files/633.mp3 .*

*●الصحبة الصالحة في الحج:*
*⏯http://www.alfawzan.af.org.sa/sites/default/files/247.mp3 .*

*●الجمع بين الحج والعمل:*
*⏯http://www.alfawzan.af.org.sa/sites/default/files/636.mp3 .*

*●يريد الحج وعليه دين:*
*⏯http://www.alfawzan.af.org.sa/sites/default/files/754.mp3 .*

*●ترك الحج مع القدرة عليه:*
*⏯http://www.alfawzan.af.org.sa/sites/default/files/14330102_11.mp3 .*

*●من عليه دين هل يلزمه الحج:*
*⏯http://www.alfawzan.af.org.sa/sites/default/files/14321203_05.mp3 .*

*●الحج عن الوالد المتوفى هل هو من الأعمال الصالحات:*
*⏯http://www.alfawzan.af.org.sa/sites/default/files/14321118_26.mp3 .*

*●صيام عشر ذي الحجة:*
*⏯http://www.alfawzan.af.org.sa/sites/default/files/11429.mp3 .*

*●من عليه قضاء من رمضان هل يبادر به قبل الحج أم يأتي بالحج أولاً:*
*⏯http://www.alfawzan.af.org.sa/sites/default/files/14321111_13.mp3 .*

*●هل لي أن آتي بعمرة أم لابد من الحج أولاً:*
*⏯http://www.alfawzan.af.org.sa/sites/default/files/14321104_15.mp3 .*

*●هل الحج المبرور يكفر أيضا الكبائر؟:*
*⏯http://www.alfawzan.af.org.sa/sites/default/files/1431-28.mp3 .*

*●لبس النقاب في الحج جهلا:*
*⏯http://www.alfawzan.af.org.sa/sites/default/files/1431-08.mp3 .*
ৡ﹏﹏﹏﹏﹏﹏ ﹏﹏﹏﹏﹏﹏ৡ




الســؤال

ما الدليل على تقسيم الإسلام إلى منهج وعقيدة وشريعة وأخلاق وهل المنهاج أصل أم فرع وهل يوجد الولاء والبراء في المنهاج ؟

⬇ الجـ✍ـواب

http://muqbel.net/files/fatwa/muqbel-fatwa799.mp3


أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا إِذَا لَقِيتُمْ فِئَةً فَاثْبُتُوا وَاذْكُرُوا اللَّهَ كَثِيرًا لَّعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ

እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ሰራዊትን በገጠማችሁ ጊዜ እርጉ፤ (መክቱ)፡፡ አላህንም በብዙ አውሱ፤ በእርግጥ ትድናላችሁና፡፡ አል-አንፋል




በአዛን እና ከአዛን በኋላ የምደርጉ ዚክሮች

« يقول مثل ما يقول المؤذن إلا في " حي على الصلاة وحي على الفلاح " فيقول : " لاَ حَوْلَ وَلاَ قُوَّةَ إِلاَّ بِاللهِ» .

‘አዛን አድራጊው የሚለውን ደግመው በማለት አላህን ያወድሱ፡፡ ነገር ግን፡-ሐይየ ዐለስ-ሶላህ፥ ሐይየ ዐለል ፈላሕ በሚልበት ወቅት ላ ሐውለ ወላ ቁዉዉተ ኢልላ ቢልላህ ማለት ይኖርብናል፡፡: لاَ حَوْلَ وَلاَ قُوَّةَ إِلاَّ بِاللهِ‘ብልሃተም ሀይልም የል በአላህ ቢሆነ እንጅ.’

ልክ ሙአዚኑ አዛኑን ሲጨርስ ማለት ያልብን:

يقول « وَأَنَا أَشْهَدُ أَنْ لاَ إِلَـهَ إِلاَّ اللهُ وَحْدَهُ لاَ شَرِيْكَ لَهُ وَأَشْهَدُ أَنَّ مُحَمَّدًا عَبْدُهُ وَرَسُوْلُهُ، رَضِيْتُ بِاللهِ رَبًّا، وَبِمُحَمَّدٍ رَسُوْلاً، وَبِاْلإِسْلاَمِ دِيْنًا » (2) " يقول ذلك عقب تشهد المؤذن " . (3) .

ወአነ አሽሃዱ አን ላ ኢላሃ ኢልለልሏህ ፣ ወህደሁ ላ ሸሪከ ለሁ፣ ረዲቱ ቢልላሂ ረብበን ወቢ ሙሐመዲን ረሱለን ወቢል ኢስላሚ ዲነን ‘ከአላህ በቀር ሌላ አምላክ የሌለና እሱም፡ አንድ ና አጋር እንደሌለው ሙሃመድም የአላህ ባሪያውና መልዕክተኛው መሆናቸውን እመሰክራለሁ፡፡ በአላህ ፈጣሪነት በሙሃመድ መልዕክተኝነትና በኢስላም ሃይማኖትነት ረክቻለሁ፡፡ ’.

يصلي على النبي صلى الله عليه وسلم بعد فراغه من إجابة المؤذن

‘ሙአዚኑን በመከተል የሚለውን ካጠናቀቁ በኋላ በነብዩ(ሰ.ዐ.ወ) ላይ ሰላም ያውርዱ አሏሁምመ-ሰሌ አላ ሰይድና ሙሐመድ ወአላ አሊሂ ወአስሃቢሂ ወሰለም ’.

اَللَّهُمَّ رَبَّ هَذِهِ الدَّعْوَةِ التَّامَّةِ، وَالصَّلاَةِ الْقَائِمَةِ، آتِ مُحَمَّدًا الْوَسِيْلَةَ وَالْفَضِيْلَةَ، وَابْعَثْهُ مَقَامًا مَحْمُوْدًا الَّذِيْ وَعَدْتَهُ، [إِنَّكَ لاَ تُخْلِفُ الْمِيْعَادَ]

አልሏሁምመ ረብበ ሃዚሂ ዳዕወተ ታመህ ወስ-ሶላቲል ቃኢመህ አቲ ሙሐመዲን አልወሲለተ ወልፈዲላ ወብዐሥሁ መቃመን መህሙደን ወዐድተሁ ኢንነከ ላ ቱኸሊፉል ሚዓድ ‘አላህ ሆይ! የዝህች ሙሉ ጥሪና የዚህች ለመስገድ የተቃረበች ሶላት አምላክ ነህ፡፡ ሙሃመድን ‹ወሲላ› ና ‹ፈዲላ› የተባሉትን የክብር ደረጃዎች ለግሳቸው፡፡ ቃል የገባህላቸውን የተመሰገነ ደረጃም አጐናጽፈህ(ከሞት) ቀስቅሳቸው፡፡ አንተ ቃልህን የምታጥፍ አይደለህምና፡፡ .’

يدعو لنفسه بين الأذان والإقامة فإن الدعاء حينئذ لا يرد

በአዛንና በኢቃም መካከል ለራሱ ዱዓ ያድርግ፡፡ በዚያ ወቅት የሚደረግ ዱዓ ተቀባይነት አለው፡፡ .


ሩኩዕ ላይ የሚደረግ ዱዓ

((سُبْحَانَ رَبِّيَ الْعَظِيْمِ)) 3×.

ሱብሐነ ረብቢየል ዐዚም, ሱብሐነ ረብቢየል ዐዚም, ሱብሐነ ረብቢየል ዐዚም‘ታላቅ የሆነው ጌታ (ከጐደሎ ነገሮች) የጠራ ነው፡፡ -ሦስት ጊዜ

سُبْحَانَكَ اللَّهُمَّ رَبَّنَا وَبِحَمْدِكَ اللَّهُمَّ اغْفِرْ لِيْ.

ሱብሐነከልሏሁምመ ረብበና ወቢሐምዲከ፣ አልሏሁምመ ኢግፊርሊ ‘አላህ ሆይ! ከጐደሎ ነገሮች ሁሉ የጠራህ ነህ፣ ጌታችን ሆይ! ምስጋና ላንተ ነው፡፡ አላህ ሆይ! ማረኝ .’

سُبُّوْحٌ قُدُّوْسٌ، رَبُّ الْمَلاَئِكَةِ وَالرُّوْحِ.

ሱብቡሑን ቁድዱሱን ረብቡል መላኢከቲ ወርሩሕ ‘የመላዕክትና ጅብሪል አምላክ የሆ ነው ጌታ ከጐደሎ ነገሮች የጠራ ቅዱስ ነው.’

اَللَّهُمَّ لَكَ رَكَعْتُ، وَبِكَ آمَنْتُ، وَلَكَ أَسْلَمْتُ، خَشَعَ لَكَ سَمْعِيْ وَبَصَرِيْ وَمُخِّيْ وَعَظْمِيْ وَعَصَبِيْ وَمَا اسْتَقَلَّ بِهِ قَدَمِيْ.

‘ አልሏሁምመ ለከ ረከዕቱ ወቢከ አመንቱ፣ ወለከ አስለምቱ፣ ኸሸዐ ለከ ሰምዒ፣ ወበሶሪ ወሙኸኺ ወሀዝሚ ወዐሶቢ ወመስተቀልለ ቢሂ ቀዳሚ፡፡  አላህ ሆይ! ለአንተ ተጐነበስኩ፣ በአንተም አመንኩ፣ ለአንተም እጅ ሰጠሁ፣ ጆሮዬ ዓይኔ፣ መቅኒዬ፣ አጥንቴ ጣቴና እግሬን የተሸከማቸው(የሰውነት ክፍሎቼ በሙሉ ለአንተ አደሩ) .’

سُبْحَانَ ذِي الْجَبَرُوْتِ وَاْلمَلَكُوْتِ وَالْكِبْرِيَاءِ وَالْعَظَمَةِ.

ሱብሐነ ዚል ጀበሩቲ፣ ወልመለኩቲ፣ ወል ኪብሪያኢ፣ ወልዐዘመቲየኃይል የግዛት የኩራትናየልዕልና ባለቤት የሆነው (አላህ) ከእንከን የጠራ ነው፡፡ .’


هل ينصح بقراءة كتاب (حلية الأولياء)

السـؤال ⁉️

يسأل سماحتكم أولاً عن كتاب (حلية الأولياء)، ما هو رأيكم فيه، وما هو توجيهكم للمهتمين بمثل هذا الكتاب؟

📝 الجــواب ⇊

بسم الله الرحمن الرحيم الحمد لله، وصلى الله وسلم على رسول الله، وعلى آله وأصحابه ومن اهتدى بهداه، أما بعد: فكتاب (حلية الأولياء) كتابٌ معروف لصاحبه الحافظ أبي نعيم، وهو كتاب يجمع الضعيــف و الصحيـــح و الموضــوع، فينبغي أن لا يقرأه إلا أهل العلم الذين يعرفون درجات الحديث ويميزون بين الغث والسمين، أما هذا الكتاب فهو لا_يصح للعامة وطلبة العلم الذين لم يصلوا إلى حد التمييز بين الضعيف والصحيح، وننصح طلبة العلم وإخواننا جميعاً أن يقرؤوا الكتب المفيدة الصحيحة مثل صحيـح البخاري، وصحيح مسلم، رياض الصالحين كتابٌ مفيد،لترغيب والترهيب مفيد وفيه أحاديث ضعيفة لكن نبـه عليها صاحب الترغيب نبه عليها فإذا قال يروى أو روي فهي علامة الضعيف، والصحيح يجزم بها ولا يقول فيها روي، فالمقصود أني أنصح إخواني أن #يتحروا الكتب المعروفة التي اعتنى أصحابها بالأحاديث الصحيح كالصحيحين، ورياض الصالحين، الترغيب والترهيب، منتقى الأخبار لابن تيمية المجد، بلوغ المرام للحافظ ابن حجر، هذه مفيدة وإن كان فيها أحاديث ضعيفة لكن نبه عليها الحافظ نبه على الضعيف، والمنتقى الأحاديث الضعيفة قليلة وطالب_العلم يستطيع أن يعرف الضعيف من شرح المنتقى للشوكاني مفيد، كذلك عمدة الحديث للشيخ عبد الغني بن عبد الواحد المقدسي كتابٌ عظيم ومفيد أحاديثه صحيحة،
📍 أما مثل حلية الأولياء فهذا لا يصلح إلا لأهل العلم الذين يميزون بين الصحيح والسقيم

▂▂▂▂▂

الشيخ العلامة ابن باز رحمه الله.

http://www.binbaz.org.sa/noor/1584


ኢብራሂም ዐለይሂስሰላም እንዲህ ይላሉ፦

{إِنِّي وَجَّهْتُ وَجْهِيَ لِلَّذِي فَطَرَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ حَنِيفًا ۖ وَمَا أَنَا مِنَ الْمُشْرِكِينَ (79) وَحَاجَّهُ قَوْمُهُ ۚ قَالَ أَتُحَاجُّونِّي فِي اللَّهِ وَقَدْ هَدَانِ ۚ وَلَا أَخَافُ مَا تُشْرِكُونَ بِهِ إِلَّا أَن يَشَاءَ رَبِّي شَيْئًا ۗ وَسِعَ رَبِّي كُلَّ شَيْءٍ عِلْمًا ۗ أَفَلَا تَتَذَكَّرُونَ (80) وَكَيْفَ أَخَافُ مَا أَشْرَكْتُمْ وَلَا تَخَافُونَ أَنَّكُمْ أَشْرَكْتُم بِاللَّهِ مَا لَمْ يُنَزِّلْ بِهِ عَلَيْكُمْ سُلْطَانًا ۚ فَأَيُّ الْفَرِيقَيْنِ أَحَقُّ بِالْأَمْنِ ۖ إِن كُنتُمْ تَعْلَمُونَ (81) الَّذِينَ آمَنُوا وَلَمْ يَلْبِسُوا إِيمَانَهُم بِظُلْمٍ أُولَٰئِكَ لَهُمُ الْأَمْنُ وَهُم مُّهْتَدُونَ (82)}

{“እኔ ለዚያ ሰማያትና ምድርን ለፈጠረው ቀጥተኛ ስሆን ፊቴን አዞርኩ። እናም እኔ ከአጋሪዎች አይደለሁም” (አለ)። ወገኖቹም ተከራከሩት። “በርግጥም የመራኝ ሆኖ ሳለ በአላህ (አንድነት) ላይ ትሟገቱኛላችሁን? በሱ ላይ የምታጋሩትንም አልፈራም። ጌታዬ የሆነን ነገር ቢሻ እንጂ (ምንም አልሆንምና)። ጌታዬም ሁሉን ነገር በእውቀቱ አካቧል። ታዲያ አትገነዘቡንም?” አላቸው። “እንዴትስ እናንተ የምታጋሩትን ነገር እፈራለሁ? በእናንተ ላይ ማስረጃ ያልወረደበትን እያጋራችሁ እናንተ የማትፈሩትን?! የምታውቁስ ብትሆኑ ከሁለቱ ክፍሎች ይበልጥ ደህንነት የሚገባው የትኛውን ነው?” (አለ)። እነዚያ ያመኑትና እምነታቸውን በበደል ያልቀላቀሉት እነዚያ ለነሱ ደህንነት አላቸው። እነሱም የተመሩ ናቸው።}
[አልአንዓም፡ 79‐82]

https://t.me/nesiha1


ከነብዩ (ﷺ) መላክ በፊት የነበረው የሴት ልጅ ሁኔታ!

አላሁ (ሱብሀነሁወተዐላ) ነብዩን (ﷺ) ከመላኩ በፊት የነበረው የሰው ልጆች ሁኔታ ከመኖራቸው ይልቅ አለመኖራቸው የሚመረጥበት የጨለመና የዘቀጠ ሁኔታ ነበር:: ያ ዘመን በተለየ መልኩ ደግሞ ለሴት ልጅ የነበረው ገጽታ ብእሮች ቢጨመቁ ቃላቶች ቢቀመሙ እንኴ ዘግናኝና አሳዛኝ ሁኔታውን መግለጽ ይሳናቸዋል፡፡ ሙሉ ለሙሉ የወንድ ልጅ ባሪያ የነበረች በገዛ ንብረቷ ቀርቶ በገዛ እሷነቱ ላይ እንኴ የመብት እንጥፍጣፊ የማያውቃት የበታችና ተረጋጭ ነበረች::ስብእናዋን ሳይቀር የሚጠራጠር ሰው ነች ወይስ? የሚል ሙት ማህበረሰብ ውስጥ ለተአምር የምትኖር ነበረች፡፡ የሰቀቀንና የሲኦል ጉዞዋ በዚህ አያበቃም:: ይልቁንም ይሄ አሰቃቂ ጉዞዋ ህይወት ተብሎ እንዳታጣጥመው እንኴን የእግር እሳት የሆነበት ያአመጸኛ ህብረተሰብ በእንስሳት ታሪክ እንኴን በውል ያልታወቀ የቅጣት ጅራፍን ከነህይወቷ በመቅበር አሳረፈባት ፡፡
ከዚህ በኃላ ግን እዝነትና ፍትህ መገለጫ ባህሪው የሆነው ታላቁ አምላክ (ሱብሃነሁወተአላ) ይህን ህይወት ላለው አይደለም ለግኡዙ አካል እንኴ የማይበጀውን ከንቱ ትውልድ በዚህ የአረመኔነት ሜዳ እንዳሻው ሊቦርቅ አልፈቀደለትም ስለዚህም መሃይምነትን ሊያጠፋ እውቀትን ሊረጩ፣ጭካኔን ሊያባሩ እዝነት ሊዘሩ ፣ጭቆናን ሊዋጉ ፍትህን ሊያነግሱ ቁርአንን በማስያዝ መልክተኛውን (ﷺ) አስነሳቸው::

ታዲያ ሙስሊሟ ሴትይህን ጸጋ የቸራትን ነጻ ያወጣትን የተሟላና እንከን የለሽ ሃይማኖት የመረጠላትን ታላቁን ጌታዋን ከምንምና ከማንም በፊት አመስጋኝ አትሆንምን፡፡እስኪ አልሃምዱሊላህ በይ እህቴ!

https://t.me/nesiha1



20 last posts shown.

730

subscribers
Channel statistics