ابو البيان نورأديس بن سراج


Channel's geo and language: not specified, not specified
Category: not specified


أخذ الكتاب والسنة بفهم سلف هذه الأمة
Abulbyan Nuraddis siraj https://t.me/+kn_NBJK5YaBkMWZk

Related channels

Channel's geo and language
not specified, not specified
Category
not specified
Statistics
Posts filter




قال الشيخ ربيع بن هادي المدخلي حفظه الله:

'' ... والذي يريد حماية الشباب بصدق وإخلاص ، إنما يحثهم ويربيهم على المنهج الحق ونصوصه وقواعده ، ويدفع عنهم الشبه بما حواه هذا المنهج من الأصول والضوابط ، لا بما يخترعه من الوساوس والتمويهات التى تحط من قيمة ومكانة هذا المنهج وقواعده ، وتفسد عقول الشباب ، وتبث بينهم الفتن والخصومات والصراعات ، وتقضي على مكارم الأخلاق من الصدق والورع وحب الحق ونصرته والموالاة في الله ، والمعاداة فيه لا في الباطل والأشخاص والأهواء " اهـ .

« المجموع في الرد على فالح (ص - ٣١)  »




https://t.me/+kn_NBJK5YaBkMWZk


ታላቁ ኣሊም ሸይኽ ሙቅቢል ኣሏህ ይዘንላቸዉ እንዲህ ኣሉ

ወንድሞቼ በኣላህ እምላለሁ በዲን ስም ከሚበላ የመንገድ ቆሻሻ ለመጥረግ መሄድ ይቀላል




https://t.me/+kn_NBJK5YaBkMWZk




የምትከተለው ሰው ሀቅን ሲፃረር ተመለስ ማለት ሲከብድህ፣ በሱ ላይ የሚናገሩ ሰዎችን ጠላት አድርገህ አትያዝ! ከቻልክ ይሄን ጥፋትህን አቁም ተመለስ ብለህ ምከረው! ካልሆነ ግን ሀቅንም፣ የሀቅ ባለቤቶችንም፣ አንተንም ንቆ ለሄደ ሰው ዘበኛ አትሁን።
                  |
@Abdurhman_oumer


👉ሱኒይ የሆነ አካል ቢያስከፋህም ቢገፋህም ውደደው ለሱም ተከላከል !


ሸይኽ ኡበይድ አል ጃቢሪይ ረሂመሁሏህ እንዲህ ይላሉ

ሱኒይ የሆነ አካል ከፊል ከአህሉሱና የሆነ አካል አዛ ቢይደርገው እሱ ግን አይጠላቸውም ይወደቻወል ይከላከልላቸዋል ዱዓም ያደርግላቸዋል ወዳነሱም ሰዎችን ይጠራል ማለትም ተጠቀሙባቸው ይላል ሰዎችን ከእነርሱ ጋር ያስተሳስራል አያለያያቸውም ።

በእርስ እና በሱኒዮች መካከል መራራቅ አለመግባባት ቢኖርም በመካከላቸው ሊሰበስብ የሚችለው ንፁ የሆነው እስልምና ብቻ ነው ስለሆነም በሱ ምክንያት እንተሰበሰቡ ሁሉ በሱም ላይ በታዋደዱበት እንደተዋደዱ መለያየትን ይወዳሉ ።

ሙብተዲኡ ግን በዚህ ነገር የለም እነሱ አህሉሰናዎችን ይጠላሉ እነሱን ሚወዳጇቸውንም ጥላቻውንም እና ከነሱ ማስበርገግን ግልፅ ያደርጋል ።
እነሱንም ያሰንሳል በለው አቅም ሰዎችን ከነሱ በመነጣጠል ወጥሮ የሰራል !

📚ምንጭ መጅሙአቱ አረሣኢል አልጃቢሪየህ

እኔ እና አንተ አንቺ ከየተኛው ነን ስንጠላ በየተኛው ሚዛን ላይ ነን  ስንት ነገር በመካከላቸን ኣላ ያውም የግል ጉዳዮ ሆኖ ያቆራረጠን መፍቴሄው በጣም ቅርብ ሆኖ በስሜት በሸጣን ምክንያት ግን ተንጠልጠሎ የቀረ


لنا أيها السلفيون

هدفنا الذب عن السنة
ይህ ቻናል የአቡ  አብዱረህማን አብዱል ቃድር ሀሰን ደርሶች ሙሓደራዎች እና ጠቃሚ የሆኑ ፈዋኢዶች የሚለቀቁበት ቻናል ነው ይቀላቀሉ
➘➘➘➘➘➘➘➘
https://t.me/abuabdurahmen
https://t.me/abuabdurahmen
https://t.me/abuabdurahmen


🌴قَالَ ابْنُ تَيْمِيَّةَ - رَحِمَهُ اللَّهُ تَعَالىٰ - :

*‏" الذُّنُوبُ تُنْقِصُ الإِيْمَانَ ، فَإِذَا تَابَ العَبْدُ أحَبَّهُ اللَّهُ ، وَقَدْ تَرتَفِعُ دَرَجَتُهُ بالتَّوبَة " .*

📚‏[ أَمْرَاضُ القُلوبِ وشِفَاؤُهَا (٥٧) ]


Video is unavailable for watching
Show in Telegram
♦️ مقتطفات ♦️

من أسباب البلاء وحصول الشر في التحصيل:
التجافي والبعد عن العلماء الكبار


الشيخ محمد بن هادي المدخلي




https://t.me/+kn_NBJK5YaBkMWZk






Video is unavailable for watching
Show in Telegram
انشر واشترك في قناتنا ويصلك الجديدأخذ الكتاب والسنة بفهم سلف هذه الأمة
Ibnu siraj https://t.me/+kn_NBJK5YaBkMWZk


قال شيخ الإسلام ابن تيمية رحمه الله تعالى:

"من أعظم أسباب ظهور الإيمان والدين وبيان حقيقة أنباء المرسلين ظهور المعارضين لهم من أهل الإفك المبين؛ وذلك أن الحق إذا جحد وعورض بالشبهات أقام الله تعالى له مما يحق به الحق، ويبطل به الباطل من الآيات البينات بما يظهره من أدلة الحق وبراهينه الواضحة، وفساد ما عارضه من الحجج الداحضة."

◾الجواب الصحيح لمن بدل دين المسيح جـ١صـ٨٥


انشر واشترك في قناتنا ويصلك الجديدأخذ الكتاب والسنة بفهم سلف هذه الأمة
Ibnu siraj https://t.me/+kn_NBJK5YaBkMWZk


نَصَّ فُقهَاء المَالِكِيّة عَلَى أَنَّ التَّكبِيرَ الجَماعِيّ بِدعَةٌ ،قال العدويُّ المَالِكِيّ فِي حَاشِيتهِ [1/497] : " ويُكبِّر كلُّ واحد وحدَه في الطريق، وفي المصلَّى، ولا يُكبِّرون جماعةً؛ لأنه بدعة" ، وقال النفراويُّ فِي الفَواكِه الدَّوانِيّ : " ولا يُكبِّرون جماعة؛ لأنَّه بدعة " وكذا ذكرُه الحطّاب فِي مَواهبِ الجَليلِ ، وَقَررَهُ الشَّاطِبِيّ فِي الاعتِصَام.




انشر واشترك في قناتنا ويصلك الجديدأخذ الكتاب والسنة بفهم سلف هذه الأمة
Ibnu siraj https://t.me/+kn_NBJK5YaBkMWZk


محاضرة جديدة
الأستاذ ابوالبيان نور أديس سراج حفظه الله


በደቡብ ክልልበጉራጌ ዞን በቡታጅራ ገተማ በተደረገ የኢደል አድሃ ኹጥባ የተቀነጨበ ምርጥ ምክር
በኡስታዝ አቡል በያን ኑር አዲስ ስራጅ አሏህ ይጠብቀዉ



انشر واشترك في قناتنا ويصلك الجديدأخذ الكتاب والسنة بفهم سلف هذه الأمة
Ibnu siraj https://t.me/+kn_NBJK5YaBkMWZk




‌‌‌‌‏ནྱཾ༩ྀ༄ *تهنئــــة خــاصــــة* ༄ནྱཾ༩ྀ
تقبل الله منا و منكم صالح الأعمال و الطاعات ..
يسرني أن أتقدم إليكم بأصدق التهاني
       بمناسبة *عيد الأضحى  المبارك* ،
سائلاً المولى أن يجعل أيامكم سعيدة،
و أن يعيده علينا وعليكم أعواماً عديدة،
وأزمنة مديدة، وأنتم في أحسن حال .

‌‌‌‏ནྱཾ༩ྀ༄ اخــــــــوكم في
الله نور أديس سراج غفر الله له ولوالديه.


💡
*من سمات السلفي:*
أنه متمسِّكٌ بالحق لا برأيه، فإذا بُيِّن له أن رأيه مخالفٌ للحق مخالفٌ لمذهب السلف يكون رجَّاعًا لا لجَّاجًا، فيرجع ويحمد الله أن اللّٰه قيَّض له من هداه، أما أن ينتصر الإنسان لنفسه ويُكثر اللجلجة والجعجعة مع بيان أنه علىٰ باطل لكن لا يريد أن يقول: إنه أخطأ فهذا ليس من سمات السلفي،وهذا الذي يجب أن نربي أنفسنا عليه أن نكون رجَّاعين إلىٰ الحق، وأن الواحد منا لو أخطأ في قول أو فعل ثم قيَّض اللّٰه له أخًا صالحًا بيَّن له أنه أخطأ، أنه يستغفر اللّٰه ويرجع إلىٰ دائرة الحق ودائرة الصواب.


📚 *فضيلة الشيخ سليمان الرحيلي حفظه اللّه دراسات في المنهج.*


https://t.me/faidaminkitabi


Forward from: Unknown
⬆️⬆️⬆️⬆️⬆️⬆️⬆️⬆️⬆️⬆️⬆️

ይህ የወንድማችን ዒዘዲን ኢልያስ አውፍታ ጥያቄ ነው ።
የመልእክቱ ይዘት : –
ወደ ተከበሩት ሸይኽ ዐ/ሐሚድና ከሳቸው ጋር ያሉ መሻኢኾችና ዱዓቶች

አላህ ይጠብቃችሁ

ምስጋና የተባለ ሁሉ ለአላህ የተገባ ይሁን ። ሶለዋትና ሰላም ከሳቸው በኋላ ነብይ ለሌለው ነብይ ላይ ይሁን ።
በመቀጠል : –
ወደ ሁላችሁም የረቅርታ በመጠየቅና ዑዝር ማቅረብ እወዳለሁ ። ይህም የናንተን ክብር በመንካቴ ነው ። ክብራችሁን ለመንካት ሰበብ የሆነኝ በናንተና በኢብኑ ሙነወርና ከርሱ ጋር ካሉት ጋር ተፈጥሮ የነበረው ፊትና ነው ። እኔም በፊትናው በችኮላና በስሜታዊነት ጠልቀው ከገቡት ውስጥ ነበርኩ ። ምስጋና ለአላህ የተገባ ይሁን ። አሁን ሐቁ ግልፅ ሆኖልኛል የሰለፎችንም ሚንሀጅ አውቄያለሁ ። ማን በዚህ ጎዳና ላይ እየሄደ እንደሆንም ተረድቻለሁ ። እዚህ ጋር ግልፅ መሆን እፈልጋለሁ ። ሐቁ ከናንተ ጋር ነው ። አላህ መልካሙን ይግጠማችሁ ። እኔንም እናንተንም እስከ ሞት እለት ድረስ በሐቅ ላይ ያፅናን ።
ከርሶ ጋር ያሉና ክብራቸውን ከነካዃቸው ወንድሞች መካከል
ባሕሩ ተካ
ሱልጣን ሻኪር
ሸምሱ ጙልታ
ከሁላችሁም ላጠፋሁት ጥፋት ይቅርታ እንድታደርጉልኝ እመኛለሁ ። ወንድማችሁና ወዳጃችሁ
ዒዘዲን ኢልያስ ከሐላባ ከተማ "

➡️ ወንድማችን አሁን ያለው ዱባይ ነው ። ምክንያቱም የተላከበት አድራሻ የዱባይ ስለሆነ ። ሸይኻችን አውፍ እንደሚሉ እርግጠኛ ነኝ ። ወንድሞቼም እንደዚሁ ። በመሆኑም በኛ በኩል የሚፈለገው ሰዎች ሐቅ እንዲረዱ ነው ። ከዚህ በላይ የሚያስተደስት ነገር የለም ። የሚያስጨንቀው የሱና ክብር ነው ። ስለዚህ ወንድማችን አላህ ይቀበልህ አው እንዳልከውም እስከ እለተ ሞታችን ድረስ በሐቅ ላይ አላህ ያፅናን ።

https://t.me/bahruteka


*قال الامام يحيي بن معاذ رحمه الله:*

*سَـقَمُ الجَسَـدِ بالأوجـَاعِ ،*..

*وسَـقَمُ القُلُـوبِ بالذُّنُـوبِ ،*..

*فَكَمَا لَا يَجِدُ الجَسَدُ لَذَّةَ الطَّعَامِ عِندَ سَقَمِهِ ،*

*فَكَذَلِكَ القَلبُ لَا يَجِدُ حَلاوَةَ العِبَادَةِ مَعَ الذُّنُوبِ !*

*ذَمُّ الهَوَى ( 1 / 68 )*


🪶 قال الحافظ ابن حجر - رحمه اللّٰه تعالى - :

*و يوم الجمعة في عشر ذي الحجة ، أفضل من الجمعة في غيره ؛ لاجتماع الفضلَـيْـنِ فيه .*
አልሃፊዝ ኢብኑ ሀጀር አላህ ይዘንላቸዉ እንዲህ ኣሉ
በዙልሂጃ ወር ዉስጠ የሚገኘዉ ጁሙኣ ከሌሎቹ ይበልጣል
በዉስጡ ሁለት ፈዷኢሎች ስለ ተሰባሰቡበት
------
📚 المصدر : كتاب [ فتح الباري (٤٦٠/٢) ].

20 last posts shown.

218

subscribers
Channel statistics