የሞት ጥቁር ወተት ~ [ የግጥም መድበል ]
ተስፋኹን ከበደ ( ፍራሽ አዳሽ )
"ሰው አምላክ ቢኾንስ? በሐሳብ መቅደሱ
ፈጣሪስ ሠው ቢኾን? ሥጋን በመልበሱ
ድንቅ ነው! ረቂቅ ፤ ካ'ምላክ መወዳደር
ከምድር ላይ ቆሞ ፣ ሰማይ ላይ መንደርደር::
ከጥቁር ሰማይ ሥር . . .
በቃል ኀይለ-ብእር ፣ ብርሃንን መልበስ
በሕያው ነፍስ ላይ . . .
የሞት ጥቁር ወተት ፣ ለዘላለም መቅምስ::"
ተስፋኹን ከበደ
( ፍራሽ አዳሽ )
2013 ዓ.ም
ይፋዊ ገፆቻችን
@tobiyagitmnbejaz_yetibebmead
@tobiyamisrakterefe
@misrakterefetobiya
ተስፋኹን ከበደ ( ፍራሽ አዳሽ )
"ሰው አምላክ ቢኾንስ? በሐሳብ መቅደሱ
ፈጣሪስ ሠው ቢኾን? ሥጋን በመልበሱ
ድንቅ ነው! ረቂቅ ፤ ካ'ምላክ መወዳደር
ከምድር ላይ ቆሞ ፣ ሰማይ ላይ መንደርደር::
ከጥቁር ሰማይ ሥር . . .
በቃል ኀይለ-ብእር ፣ ብርሃንን መልበስ
በሕያው ነፍስ ላይ . . .
የሞት ጥቁር ወተት ፣ ለዘላለም መቅምስ::"
ተስፋኹን ከበደ
( ፍራሽ አዳሽ )
2013 ዓ.ም
ይፋዊ ገፆቻችን
@tobiyagitmnbejaz_yetibebmead
@tobiyamisrakterefe
@misrakterefetobiya