ለአማራ ህዝብ ህልውና የምናደርገው ተጋድሎ ብዙ አቅሞችን ይጠይቃል:: ትግሉ ከዚህ የደረሰውም በብዙወች ርብርብ ነው:: ከአቅሞቻችን መካከል አንዱ ብላቴናው ማርሸት ፀሐዩ ነው::
ዘር ከልጓም ይስባል ይባላል። ማርሸት የደምሴ አየለ የልጅ ልጅ ነው። ደምሴ አየለ በአምስቱ የአርበኝነት ዘመን ታላቅ ተጋድሎ ካደረጉት መካከል ናቸው። ደምሴ አየለ በትውልድ አካባቢያቸው የሚታወቁት በጦር ሜዳ የማረኩት ነጭ ጣሊያናዊ እረኛ ስለነበራቸው ነው።
በዘመቻው መሀል መልካም ልደት ብያለሁ! እንኳን ተወለድክ ታናሹ!
©አርበኛ አስረስ ማረ
ዘር ከልጓም ይስባል ይባላል። ማርሸት የደምሴ አየለ የልጅ ልጅ ነው። ደምሴ አየለ በአምስቱ የአርበኝነት ዘመን ታላቅ ተጋድሎ ካደረጉት መካከል ናቸው። ደምሴ አየለ በትውልድ አካባቢያቸው የሚታወቁት በጦር ሜዳ የማረኩት ነጭ ጣሊያናዊ እረኛ ስለነበራቸው ነው።
በዘመቻው መሀል መልካም ልደት ብያለሁ! እንኳን ተወለድክ ታናሹ!
©አርበኛ አስረስ ማረ