ከላይ የቀጠለ
ዓለም ላይ ካሉ እጅግ ሀብታም ቤተሰቦች አንዱ እነሱ ናቸው። ኢንግሊዞቹን ተጠቅመው ከኢራን/ፐርሺያ ከህንድ ወዘተ ተዝቆ የማያልቅ ወርቅ ዘርፈዋል። የኢንግሊዙን British east india ድርጅት ተጠቅመው ለቻይና ህዝብ ኦፒየም ዕፅ እየነገዱ የትየለሌ ሀብት አፍርተዋል። ይህ ንግድ እጅግ አትራፊ ከመሆኑ የተነሳ ለኢንዱስትሪ አብዮቱ ዘመንም ጭምር መነሻ ካፒታል ለመሆን የበቃ ነው። እንደ ሆንግ ኮንግ እና ሻንጋይ ያሉ ከተሞች የዚህ ንግድ ማሳለጫ ማዕከል የነበሩ ናቸው። በዚህም ሮዝቻይልዶች ከሩቅ ምስራቅ እስከ አውሮፓ ሁሉን የተቆጣጠሩ ነበር። የአውሮፓ መሪዎችና ነገስታት ይፈሯቸው ነበር። ነገር ግን ሀብታቸው በዚህ ሁሉ የሚገለጽ አልነበረም። ከዚህም እጅግ እጅግ የሚበልጥ ሀብት ነበራቸው። ሀብታም ከመሆናቸው የተነሳ ማንም የነሱን ቤተሰብ እንዲያገባ አይፈቅዱም። የቤተሰቡ የመጀመሪያ ሰው የሚባለው ሜየር ሮዝቻይልድ አምስት ወንድና አምስት ሴት ልጆች ነበሩት። ሀብቱን ማንም እንዳይወስደው በማለት ብቻ ወንዶቹን ልጆች ከሴቶቹ አጋብቷል። ከዚህ በኋላ አንዱ ወንድም የኢንግሊዝ ንጉስን ሲይዝ አንዱ በፈረንሳይ ናፖሊይንን እያታለለ ይይዝ ነበር። ቤተሰባቸውም እያደገ ሄዶ የተለያዩ ቅርጫፎች ቢመሠርትም አሁንም እንደ አንድ ትልቅ ቤተሰብ ናቸው። ምናልባትም የንጉስ ሰሎሞን ሀብት በእጃቸው ያሉት የመጨረሻው እነሱ ናቸው።
ዓለም ላይ ካሉ እጅግ ሀብታም ቤተሰቦች አንዱ እነሱ ናቸው። ኢንግሊዞቹን ተጠቅመው ከኢራን/ፐርሺያ ከህንድ ወዘተ ተዝቆ የማያልቅ ወርቅ ዘርፈዋል። የኢንግሊዙን British east india ድርጅት ተጠቅመው ለቻይና ህዝብ ኦፒየም ዕፅ እየነገዱ የትየለሌ ሀብት አፍርተዋል። ይህ ንግድ እጅግ አትራፊ ከመሆኑ የተነሳ ለኢንዱስትሪ አብዮቱ ዘመንም ጭምር መነሻ ካፒታል ለመሆን የበቃ ነው። እንደ ሆንግ ኮንግ እና ሻንጋይ ያሉ ከተሞች የዚህ ንግድ ማሳለጫ ማዕከል የነበሩ ናቸው። በዚህም ሮዝቻይልዶች ከሩቅ ምስራቅ እስከ አውሮፓ ሁሉን የተቆጣጠሩ ነበር። የአውሮፓ መሪዎችና ነገስታት ይፈሯቸው ነበር። ነገር ግን ሀብታቸው በዚህ ሁሉ የሚገለጽ አልነበረም። ከዚህም እጅግ እጅግ የሚበልጥ ሀብት ነበራቸው። ሀብታም ከመሆናቸው የተነሳ ማንም የነሱን ቤተሰብ እንዲያገባ አይፈቅዱም። የቤተሰቡ የመጀመሪያ ሰው የሚባለው ሜየር ሮዝቻይልድ አምስት ወንድና አምስት ሴት ልጆች ነበሩት። ሀብቱን ማንም እንዳይወስደው በማለት ብቻ ወንዶቹን ልጆች ከሴቶቹ አጋብቷል። ከዚህ በኋላ አንዱ ወንድም የኢንግሊዝ ንጉስን ሲይዝ አንዱ በፈረንሳይ ናፖሊይንን እያታለለ ይይዝ ነበር። ቤተሰባቸውም እያደገ ሄዶ የተለያዩ ቅርጫፎች ቢመሠርትም አሁንም እንደ አንድ ትልቅ ቤተሰብ ናቸው። ምናልባትም የንጉስ ሰሎሞን ሀብት በእጃቸው ያሉት የመጨረሻው እነሱ ናቸው።