Yanchi movement


Гео и язык канала: не указан, не указан
Категория: не указана


A movement in Hawassa University that focuses on gender based violence and women empowerment
#If you want change be the change yourself
#ትችላለች
@MeskiAyalew @Fikircj

Связанные каналы

Гео и язык канала
не указан, не указан
Категория
не указана
Статистика
Фильтр публикаций


From Ethiopian Higher Education Student Union




Репост из: Hawassa university students information center
Pls tell ur families, relatives and friends

DOH Health Bulletin to the Public:

The Upper Respiratory Infection affecting China at present is quite serious. The virus causing it is very potent and is resistant to existing antibiotics.

(virus is not bacterial infection hence cannot be treated by antibiotics).

The prevention method now is to keep your throat moist, do not let your throat dry up. Thus do not hold your thirst because once your membrane in your throat is dried, the virus will invade into your body within 10 mins. Drink 50-80cc warm water, 30-50cc for kids, according to age. Everytime you feel your throat is dry, do not wait, keep water in hand. Do not drink plenty at one time as it does not help; instead, continue to keep throat moist. Till end of March, do not go to crowded places, wear mask as needed especially in train or public transportation.

Avoid fried or spicy food and load up vitamin C.

The symptoms/ description are:

1. Repeated high fever.
2. Prolonged coughing after fever.
3. Children are more prone.
4. Adults usually feel uneasy, headache and mainly respiratory related illness.

This illness is highly contagious. Let's continue to pray and wait for further notice about the infection.

Please share.


Репост из: TIKVAH-MAGAZINE
#UPDATE

ከደምቢዶሎ ከጠፉት 17 ተማሪዎች፡-

° 14’ቱ የዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች መሆናቸው

° 2 ተማሪዎች በግቢው ውስጥ መኖራቸው

° 2 ተማሪዎች ጎንደር እና ጎጃም ቤተሰቦቻቸው ጋር መመለሳቸው

° 10 ተማሪዎች በፍለጋ ላይ መሆናቸው
የተቀሩት ስማቸው እየተጠቀሱ ያሉት ተማሪዎች ግን የዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች አይደሉም ተብሏል፡፡

በወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል እና በአቶ ንጉሱ ጥላሁን የተመራ የልዑካን ቡድን ከደምቢዶሎ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ጋር በስፍራው ውይይት እያካሄደ ነው፡፡ በስፍራው የሚገነኘው የኢቢሲ ሪፖርተር የመንግስት ቃል አቀባዩን አቶ ንጉሱ ጥላሁንን እና የዩኒቨርሲቲውን ፕሬዝዳንት አነጋግሯቸዋል፡፡

አቶ ንጉሱ ከዚህ ቀደም ሌሎች 21 ሰዎች ታግተው መለቀቃቸውን በድጋሚ ለኢቢሲ ተናግረዋል፡፡ ከተለያዩ የመንግስት ባለስልጣናት እየተሰጡ ያሉ የተዛቡ መረጃዎችንም በሂደት እያጠራን እንሄዳለን ብለዋል፡፡ የፍለጋውን ሂደት ዝርዝር መረጃዎች ግን ለተማሪዎቹ ደህንነት ሲባል ለጊዜው አንናገርም ብሏል መንግስት፡፡

( EBC / ጋዜጠኛ ታምራየሁ )

#ቲክቫህ_ዩኒቨርስቲ
@tikvahethmagazine @emush21


#Bring_them_back
#It_is_not_about_gender
#Humanity
#denbidolo_university
#yanchimemebers
@yanchimovement


Репост из: TIKVAH-ETHIOPIA
#BringBackOurStudents

የኢትዮጵያ መንግስት በታገቱት ተማሪዎች ዙሪያ በቂና ዝርዝር መረጃ ለተማሪዎቹ ወላጆችና ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ እንዲሰጥ፣ ተማሪዎቹ በምን አይነት ሁኔታ ላይ እንዳሉ እንዲገለፅ በማህበራዊ ሚዲያ ዘመቻ እየተካሄደ ይገኛል፤ ዘመቻው በመንግስት ላይ ጫና በማሳደር የተማሪዎቹን ሁኔታ እንዲያሳውቅ እንዲሁም ዓለም አቀፍ ሚዳያዎች ስለታገቱት ተማሪዎች ድምፅ እንዲሆኑ ለማድረግ ያለመ ነው።

ከወር በላይ ታግተው የሚገኙ ተማሪዎች የት እንዳሉ አይታወቅም ፤ የመንግስት ኃላፊዎች በየጊዜው በየሚዲያው እየወጡ የሚሰጧቸው መረጃዎችም እርስ በእርሳቸው የማይጣጣሙ ናቸው። የተማሪዎቹ ደህንነት ያሰጋቸውና ያስጨነቃቸው በርካታ የማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች መንግስት እውነቱን እንዲያወጣ ጫና እያሳደሩ ይገኛሉ።

PHOTO : Yanchi Movement
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia


Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram
#bring_them_back
#dembidolo_university
#humanity
@yanchimovement


#bring_back_our_friends
#dembidolo_university
#humanity
@yanchimovement


#bring_back_our_students
#dembidolo_university
#humanity
@yanchimovement


#bring_back_our_kids
#dembidolo_university
#humanity
@yanchimovement

Показано 10 последних публикаций.

438

подписчиков
Статистика канала