ጮማ ጮማ ዜናዎች ህዝቡ እየሰማ አይደለም ነው?
ወይስ አውቆ እያሳለፈው እንዳልሰማ እየሆነ?
በተለይ የገንዘብ ሚኒስትሩ ቀጣይ የበጀት አመት መንግስት ስራ ቅጥር አያደርግም ማለታቸውና
አሜሪካና WFP እርዳታችን በፌደራልና ክልል ባለስልጣናት ሰበብ ላልተፈለገ አላማ እየዋለ ስለሆነ እርዳታ መስጠት አቁመናል ያሉት ነገር (እንደው ህዝቡ እንኳ ባይጮህ ጥቅማቸው የቀረባቸው ባለስልጣናት እንዴት ዝም አሉ)
ሁለቱም ርዕሰ ጉዳዬች የኑሮ ውድነቱን ይበልጥ በማናር ረገድ ሚና ዬላቸውም ትላላችሁ?!
ወይስ አውቆ እያሳለፈው እንዳልሰማ እየሆነ?
በተለይ የገንዘብ ሚኒስትሩ ቀጣይ የበጀት አመት መንግስት ስራ ቅጥር አያደርግም ማለታቸውና
አሜሪካና WFP እርዳታችን በፌደራልና ክልል ባለስልጣናት ሰበብ ላልተፈለገ አላማ እየዋለ ስለሆነ እርዳታ መስጠት አቁመናል ያሉት ነገር (እንደው ህዝቡ እንኳ ባይጮህ ጥቅማቸው የቀረባቸው ባለስልጣናት እንዴት ዝም አሉ)
ሁለቱም ርዕሰ ጉዳዬች የኑሮ ውድነቱን ይበልጥ በማናር ረገድ ሚና ዬላቸውም ትላላችሁ?!