እስቲ መልሱልኝ?! ((እንወያይበት
አንድ ሙስሊም አውራጎዳናዎች ላይ ወጥቶ፣ በመድጅድ ወይም በሚድያ ቀርቦ እየሰሱስ ጌታ አይደለም፣ ፈጣሪ ልጅ ዬለውም፣ ገብርኤል አያድንም፣ ሚካኤል አይጠብቅም ብሎ አስተምህሮ ቢሰጥ . . .
የሌሎች እምነቶችን አስተምሮ እየነቀፈ ወይስ የራሱን አስተምህሮ እየሰበከ?!
ተግባሩ የሚያስወግዝ ወይስ የሚያስመሰግን?!
አንድ ሙስሊም አውራጎዳናዎች ላይ ወጥቶ፣ በመድጅድ ወይም በሚድያ ቀርቦ እየሰሱስ ጌታ አይደለም፣ ፈጣሪ ልጅ ዬለውም፣ ገብርኤል አያድንም፣ ሚካኤል አይጠብቅም ብሎ አስተምህሮ ቢሰጥ . . .
የሌሎች እምነቶችን አስተምሮ እየነቀፈ ወይስ የራሱን አስተምህሮ እየሰበከ?!
ተግባሩ የሚያስወግዝ ወይስ የሚያስመሰግን?!