★ እስኪ ይህን የነብዩ ሙሀመድ ሷለላሁ አለይሂ ወሰለም ሀዲስ ልብ ብላችሁ አንብቡት
*አብደላህ ብኑ ኡመር አላህ ይውደዳቸውና እንዲህ ይላሉ ፣ (( አንድ ቀን የአላህ መልእክተኛ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ወደ እኛ ዞሩና እንዲህ አሉን " እናንተ የስደት ህዝቦች ሆይ አምስት ነገሮች አሉ በነሱ ከተፈተናችሁ ኸይር የለውም እንዳያገኙዋችሁ በአላህ እጠበቃለሁ
1— ብልግና በህዝቦች መሀል በአደባባይ አይስፋፋም አላህ በነሱ ላይ ወረርሽኝ በሽታ ያመጣባቸው ቢሆን እንጂ ፣ እንዲሁም ከነሱ በፊት በነበሩ ህዝቦች ያልነበሩ በሽታዎች የሚመጡ ቢሆን እንጂ
2— ሰዎች ሚዛንንና ስፍርን አያጎድሉም በድርቅ፣ በቸነፈር እና በባለስልጠን አምባገነንነት ቢፈተኑ እንጂ
3— ሰዎች ከሀብታቸው ዘካን አይከለክሉም ከሰማይ ዝናብን የተከለከሉ ቢሆን እንጂ ፣ እንስሳዎች ባይኖሩ ኖሮ አንድም አይዘንብላቸውም ነበር
4— የአላህንና የመለእክተኛውን ቃል አይጥሱም በውጭ ጠላት የተወረሩና ከይዞታቸውም የሚወስዱባቸው ቢሆን እንጂ
5— መሪዎቻቸው በአላህ ባወረደው ኪታብ ካልመሩና አላህ ከወረደው መመሪያ የሚመቻቸውን ብቻ አይመርጡም አላህ ጦርነትን በመሀላቸው የሚያደርግባቸው ቢሆን እንጂ ።))
عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عُمَرَ قَالَ : أَقْبَلَ عَلَيْنَا رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ، فَقَالَ : " يَا مَعْشَرَ الْمُهَاجِرِينَ، خَمْسٌ إِذَا ابْتُلِيتُمْ بِهِنَّ، وَأَعُوذُ بِاللَّهِ أَنْ تُدْرِكُوهُنَّ : لَمْ تَظْهَرِ الْفَاحِشَةُ فِي قَوْمٍ قَطُّ حَتَّى يُعْلِنُوا بِهَا إِلَّا فَشَا فِيهِمُ الطَّاعُونُ، وَالْأَوْجَاعُ الَّتِي لَمْ تَكُنْ مَضَتْ فِي أَسْلَافِهِمُ الَّذِينَ مَضَوْا، وَلَمْ يَنْقُصُوا الْمِكْيَالَ وَالْمِيزَانَ إِلَّا أُخِذُوا بِالسِّنِينَ وَشِدَّةِ الْمَئُونَةِ وَجَوْرِ السُّلْطَانِ عَلَيْهِمْ، وَلَمْ يَمْنَعُوا زَكَاةَ أَمْوَالِهِمْ إِلَّا مُنِعُوا الْقَطْرَ مِنَ السَّمَاءِ، وَلَوْلَا الْبَهَائِمُ لَمْ يُمْطَرُوا، وَلَمْ يَنْقُضُوا عَهْدَ اللَّهِ وَعَهْدَ رَسُولِهِ إِلَّا سَلَّطَ اللَّهُ عَلَيْهِمْ عَدُوًّا مِنْ غَيْرِهِمْ، فَأَخَذُوا بَعْضَ مَا فِي أَيْدِيهِمْ، وَمَا لَمْ تَحْكُمْ أَئِمَّتُهُمْ بِكِتَابِ اللَّهِ، وَيَتَخَيَّرُوا مِمَّا أَنْزَلَ اللَّهُ إِلَّا جَعَلَ اللَّهُ بَأْسَهُمْ بَيْنَهُمْ ".
رواه ابن ماجه
حكم الحديث: حسن
★ አይ ሰው ‼
ምን ያላጠፋው ጥፈት አለ
*ያ ረቢ ማረን
★ያረቢ ይቅር በለን
*ያረቢ ወዳንተ መልሰን
*አብደላህ ብኑ ኡመር አላህ ይውደዳቸውና እንዲህ ይላሉ ፣ (( አንድ ቀን የአላህ መልእክተኛ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ወደ እኛ ዞሩና እንዲህ አሉን " እናንተ የስደት ህዝቦች ሆይ አምስት ነገሮች አሉ በነሱ ከተፈተናችሁ ኸይር የለውም እንዳያገኙዋችሁ በአላህ እጠበቃለሁ
1— ብልግና በህዝቦች መሀል በአደባባይ አይስፋፋም አላህ በነሱ ላይ ወረርሽኝ በሽታ ያመጣባቸው ቢሆን እንጂ ፣ እንዲሁም ከነሱ በፊት በነበሩ ህዝቦች ያልነበሩ በሽታዎች የሚመጡ ቢሆን እንጂ
2— ሰዎች ሚዛንንና ስፍርን አያጎድሉም በድርቅ፣ በቸነፈር እና በባለስልጠን አምባገነንነት ቢፈተኑ እንጂ
3— ሰዎች ከሀብታቸው ዘካን አይከለክሉም ከሰማይ ዝናብን የተከለከሉ ቢሆን እንጂ ፣ እንስሳዎች ባይኖሩ ኖሮ አንድም አይዘንብላቸውም ነበር
4— የአላህንና የመለእክተኛውን ቃል አይጥሱም በውጭ ጠላት የተወረሩና ከይዞታቸውም የሚወስዱባቸው ቢሆን እንጂ
5— መሪዎቻቸው በአላህ ባወረደው ኪታብ ካልመሩና አላህ ከወረደው መመሪያ የሚመቻቸውን ብቻ አይመርጡም አላህ ጦርነትን በመሀላቸው የሚያደርግባቸው ቢሆን እንጂ ።))
عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عُمَرَ قَالَ : أَقْبَلَ عَلَيْنَا رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ، فَقَالَ : " يَا مَعْشَرَ الْمُهَاجِرِينَ، خَمْسٌ إِذَا ابْتُلِيتُمْ بِهِنَّ، وَأَعُوذُ بِاللَّهِ أَنْ تُدْرِكُوهُنَّ : لَمْ تَظْهَرِ الْفَاحِشَةُ فِي قَوْمٍ قَطُّ حَتَّى يُعْلِنُوا بِهَا إِلَّا فَشَا فِيهِمُ الطَّاعُونُ، وَالْأَوْجَاعُ الَّتِي لَمْ تَكُنْ مَضَتْ فِي أَسْلَافِهِمُ الَّذِينَ مَضَوْا، وَلَمْ يَنْقُصُوا الْمِكْيَالَ وَالْمِيزَانَ إِلَّا أُخِذُوا بِالسِّنِينَ وَشِدَّةِ الْمَئُونَةِ وَجَوْرِ السُّلْطَانِ عَلَيْهِمْ، وَلَمْ يَمْنَعُوا زَكَاةَ أَمْوَالِهِمْ إِلَّا مُنِعُوا الْقَطْرَ مِنَ السَّمَاءِ، وَلَوْلَا الْبَهَائِمُ لَمْ يُمْطَرُوا، وَلَمْ يَنْقُضُوا عَهْدَ اللَّهِ وَعَهْدَ رَسُولِهِ إِلَّا سَلَّطَ اللَّهُ عَلَيْهِمْ عَدُوًّا مِنْ غَيْرِهِمْ، فَأَخَذُوا بَعْضَ مَا فِي أَيْدِيهِمْ، وَمَا لَمْ تَحْكُمْ أَئِمَّتُهُمْ بِكِتَابِ اللَّهِ، وَيَتَخَيَّرُوا مِمَّا أَنْزَلَ اللَّهُ إِلَّا جَعَلَ اللَّهُ بَأْسَهُمْ بَيْنَهُمْ ".
رواه ابن ماجه
حكم الحديث: حسن
★ አይ ሰው ‼
ምን ያላጠፋው ጥፈት አለ
*ያ ረቢ ማረን
★ያረቢ ይቅር በለን
*ያረቢ ወዳንተ መልሰን