ኢትዮጵያ ውስጥ ከሀይማኖት ከዘር ገለልተኛ የሆነ፤ ሀቅ ሀቋን የሚዘግብ ሚዲያ/ጋዜጠኛ መቼ ይኖር ይሆን❓
አብዱ ኤቢ
#በሊድያ ጉዳይ ጠበቆቿም ሆኑ የመብትተማጓች
ነን የሚሉት ያልነገሩን፦
#ፍርድ ቤቱ ሊዲያን በዋስ እንድትፈታ እና ጉዳዯን ውጪ ሆና እንድትከታተለ ወስኗል
#በተጨማሪም እሪሪሪ ሲባልበት የነበረበት የእድሜዋ ጉዳይም በምርመራ ይፋ ሆኗል
እድሜዋ 20 አመት ነው ተብሏል!!
#ሃላባዎች ህፃን ልጅ አሰሩ ሲሉን የነበሩት የእድሜዋን ጉዳይ ባላየ አልፈዋታል 😜
#እንዲህ ነው ሚድያ ካለህ የሚጮህልህ ካለ የተጠረጠርክበት ወንጀል በምርመራ እስኪጣራ ግዜ አይሰጡህም ወንጀለኛ እንኳን ብትሆን አስገድደው ያስፈቱሃል ዞር ብሎ የምያይህ የሌለ እንደ ጉንችሬ ሙስሊም ሴት ተማሪዎች እና ባለፈው የዱራሜ ዩንቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች የሰፈር ቦዘኔዎች መስጂድ ውስጥ ገብተው ደብድበዋቸውም ወንጀለኛ ተብለው ሲሸማቀቁ እንደነበሩት ወገኖች እዛው ትበሰብሳለህ ተሸማቀህ ትኖራለህ እንጂ ዞር ብሎ የምያይህ የለም ።
የሊድያ ጉዳይ ብዙ ያስተምርሃል
#ከሷ ጋር ተጠርጥሮ የታሰረው ናስር መሀመድ ስሙን የምያነሳ የለም ጉዳዩ የመብት ብቻ እንዳይመስልህ የፈለግነውን ወንጀል ብንሰራ ምንም አታመጡም በጩኸታችን እናስደነብራቹሀለን እያሉህ ነው ።
#ተማሪዎች ተመርዘው ይሖን በሌላ የአልጋ ቁራኛ ሆነዋል። ፖሊስ የጠረጠራቸውን ሙስሊምም ክርስቲያንም አስሯል። ነገር ግን የሖነውን አያችሁ።
#ውድ የኢትዮጵያ ሙስሊም ሆይ!! ንቃ!! ተዘጋጅ!! መብትሕን አስከብር!!! By ኢል ሰዳት ገፅ ኮፒ
አብዱ ኤቢ
#በሊድያ ጉዳይ ጠበቆቿም ሆኑ የመብትተማጓች
ነን የሚሉት ያልነገሩን፦
#ፍርድ ቤቱ ሊዲያን በዋስ እንድትፈታ እና ጉዳዯን ውጪ ሆና እንድትከታተለ ወስኗል
#በተጨማሪም እሪሪሪ ሲባልበት የነበረበት የእድሜዋ ጉዳይም በምርመራ ይፋ ሆኗል
እድሜዋ 20 አመት ነው ተብሏል!!
#ሃላባዎች ህፃን ልጅ አሰሩ ሲሉን የነበሩት የእድሜዋን ጉዳይ ባላየ አልፈዋታል 😜
#እንዲህ ነው ሚድያ ካለህ የሚጮህልህ ካለ የተጠረጠርክበት ወንጀል በምርመራ እስኪጣራ ግዜ አይሰጡህም ወንጀለኛ እንኳን ብትሆን አስገድደው ያስፈቱሃል ዞር ብሎ የምያይህ የሌለ እንደ ጉንችሬ ሙስሊም ሴት ተማሪዎች እና ባለፈው የዱራሜ ዩንቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች የሰፈር ቦዘኔዎች መስጂድ ውስጥ ገብተው ደብድበዋቸውም ወንጀለኛ ተብለው ሲሸማቀቁ እንደነበሩት ወገኖች እዛው ትበሰብሳለህ ተሸማቀህ ትኖራለህ እንጂ ዞር ብሎ የምያይህ የለም ።
የሊድያ ጉዳይ ብዙ ያስተምርሃል
#ከሷ ጋር ተጠርጥሮ የታሰረው ናስር መሀመድ ስሙን የምያነሳ የለም ጉዳዩ የመብት ብቻ እንዳይመስልህ የፈለግነውን ወንጀል ብንሰራ ምንም አታመጡም በጩኸታችን እናስደነብራቹሀለን እያሉህ ነው ።
#ተማሪዎች ተመርዘው ይሖን በሌላ የአልጋ ቁራኛ ሆነዋል። ፖሊስ የጠረጠራቸውን ሙስሊምም ክርስቲያንም አስሯል። ነገር ግን የሖነውን አያችሁ።
#ውድ የኢትዮጵያ ሙስሊም ሆይ!! ንቃ!! ተዘጋጅ!! መብትሕን አስከብር!!! By ኢል ሰዳት ገፅ ኮፒ