የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ኮሚኒኬሽን ቢሮ ሠራተኛ ክርስቲያኖችን "ከኦሮሚያ ምድር የማጽዳት ዘመቻ" እንዲደረግ ጥሪ አቀረበ። ንጋቱ ቶሎሳ ጎንፋ የተባለውና በቀድሞው ዘመን መምህር የነበረ የአቶ አዲሱ አረጋ ቂጤሳ የቅርብ ወዳጅ የሆነ ግለሰብ ያቀረበው የዘር ማጽዳት (ethnic Cleansing) ጥሪ በብዙ ጎምቱ ሰዎችም በመደጋገም ላይ ይገኛል።
ቀሲስ ኤፍሬም እሸቴ
@hulumedia1
ቀሲስ ኤፍሬም እሸቴ
@hulumedia1