Live addis


Гео и язык канала: не указан, не указан
Категория: не указана


The best way for u to freely promote and share ideas

Связанные каналы

Гео и язык канала
не указан, не указан
Категория
не указана
Статистика
Фильтр публикаций




Репост из: Venture Addis
@VentureAddis


Репост из: Venture Addis
Jamrock Addis, Jah9 Concert.
#LivePerformance #Jah9 #AlbumRelease #NoteToSelf
#ReggaeRevival #Recap
@VentureAddis


Репост из: Venture Addis
Jamrock Addis, Jah9 Concert.
#LivePerformance #Jah9 #AlbumRelease #NoteToSelf
#ReggaeRevival #Recap
@VentureAddis


Репост из: Venture Addis
@VentureAddis


Репост из: Venture Addis
@VentureAddis


Репост из: Venture Addis
Jamrock Addis, Jah9 Concert.
#LivePerformance #Jah9 #AlbumRelease #NoteToSelf
#ReggaeRevival #Recap
@VentureAddis


Репост из: Venture Addis
As the entire world and the Entertainment industry scramble to adjust to the new devastating Covid-19 reality, it's important to look back and appreciate the great times we had together. Not too long ago we witnessed an incredible night filled with bewitching performances, conscious reggae music and positive vibes.

It's been exactly a month since Jah9 released her 3rd studio album "Note To Self" in Ethiopia and her phenomenal performance at "Jamrock Addis" Concert on March 14th at Villa Verde alongside some of the most talented Ethiopian and Caribbean Artists. We would like to give thanks to everyone that came thru, the incredible Artists who lit up the Night Jah9, African Wendem, Ebony J, Kenny Allen, Stif Lion, Gidey, Aman Kiyamo and Everyone who helped make this Album Release a reality. Brought to you by Venture Addis and Team Lubanja.

As we pray for better times and for this nightmare to be over, Keep yourself and your loved ones safe. Stay home, Save lives.

📸Credits to Adey Pictures
#VentureAddis #Jah9
#Jamrock_Addis


Репост из: የኢትዮጵያ ታሪክና ጥበቦች
የአድዋ ጀግኖች
_______
👉 ፊታውራሪ ጌጃ

እኚህ ታላቅ አባት ከሃድያ በመነሳት አድዋ ድረስ ተጉዘው በአድዋው ጦርነት በርካታ መስዋእትነት ከፍለው ዳር ድንበራችንን አስከብረዋል። ከአድዋው ጦርነትም በኋላ ጣልያን በ1928 ተመልሶ ሲመጣ በተንቤን ግንባር ከፋሺሽት ጣልያን ጋር በተካሄደ ደም አፋሳሽ ውጊያ ሲፋለሙ ቆይተው በአውሮፕላን ቦንብ የተገደሉ ሃዲያ ያፈራቻቸው ጀግና አባታችን ናቸው።
... እኚህ ታላቅ አርበኛ ፊታውራሪ ጌጃ የሚገባቸውንና የፈፀሙትን ገድል ያህል መታሰቢያ ባይቆምላቸውም መሀል አዲስ አበባ ላይ በስማቸው ጌጃ ሰፈር የተባለ መንደር ተሰይሞላቸዋል።
... ክብር ከአራቱም አቅጣጫ ተመው መተኪያ የሌለውን ህይወታቸውን ገብረው ሀገራችንን ከውጭ ወራሪ ጠብቀው ላቆዩልን ጀግኖች አባታቻችን!!


Репост из: Venture Addis
Catch Team Lubanጃ's @Babkim & @EyuXtreme1 at this Sunday at Ghion Hotel for the 21st Edition of Taste Of Addis.

To compete for the Tickets simply send us a picture you took from any the previous Taste Of Addis' with the Hash tag #TeamLubanja & #Babkim to @Nate24.
1st place🥇 gets 3 Tickets
2nd place 🥈 gets 2 Tickets
3rd place 🥉gets 1 Tickets
Competition ends on Sunday at 6 local time. Good luck @VentureAddis


Репост из: Venture Addis
Catch @DjYemi this Saturday at Laphto Mall for the first ኤርታሌ events series by Choo Choo.

To compete for the Tickets simply send us a picture you took from any of the Bira Biro Festivals or Full House series with the Hashtag #DjYemi & #Ertale to @Nate24.
1st place🥇 gets 5 Tickets
2nd place🥈 gets 3 Tickets
3rd place🥉gets 2 Tickets
4th and 5th place winners get a Ticket each. Competition ends on Saturday at 6 local time. Good luck @VentureAddis


Репост из: City Mirage ®
Had a great day yesterday at tomoca with the one and only Bisrat the author of Jember and Hawi comics and also jay ”jay I need arts” 😄 #etancomics #jayineedarts @YohannesJay @jayineedarts @etancomics with mirage comics coming soon!!! #miragecomics @citymirageaddis


Репост из: STICKMAN EVENTS™
The Addis Annual Photography Awards are dedicated to preserving the craft as a contemporary medium of fine art, and is motivated to helping artists rise in their careers. By participating, our artists receive the attention of a global audience and are eligible for various cash prizes. We are looking forward to seeing your best work! Submit your Photos to Photography Competitions at @mike1230 GRAND PRIZE - APA PHOTOGRAPHER OF THE YEAR * MEDAL & CERTIFICATES * 15,000 BIRR INCASH AWARD #STICKMANEVENTS FINAL DEADLINE IS DECEMBER 26 https://t.me/joinchat/AAAAAFBM3_bpe_ZU0Uguxw


Репост из: ᴛᴇᴇɴ-ɪsʜ
Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram
CNCO😍
And the outfit
@caseyqoutes


Репост из: Hemi ?
Samsung note 4 be 32 gb be 3 gb ram addis 5600 birrr ale migeza kale samsung s9+ be 64gb 1650 birr is on hand


Репост из: ነበርኩኝ 12
https://t.me/MedaChat_Bot?start=r0582748782


Репост из: City Mirage ®
ጥቅምት 22 ቀን 1923 ዓ.ም ነበር የአፄ ምኒልክ ሐውልት የተመረቀው፡፡
* * *
አዲስ አበባ ከተቆረቆረች ወዲህ በውስጧ ከቆሙት ሐውልቶች በቅድሚያ ከሚጠቀሱት አንዱ የአፄ ምኒልክ ሐውልት ነው፡፡ ሐውልቱን ያሠሩት ንግሥት ዘውዲቱ ሲሆኑ የቆመው የአባታቸው የአፄ ምኒልክ ማስታወሻ እንዲሆን ታስቦ ነው፡፡ የሐውልቱን ንድፍ ያወጣው ጀርመናዊ አርክቴክት ሀርቴል ስፔንግለር ነበር፡፡ ሐውልቱም የተቀረፀው ጀርመን ሀገር ሲሆን የተሰራውም ከነሐስ ነው፡፡ ዳግማዊ አፄ ምኒልክ ሀገር በማቅናቱና በፀረ ኢምፔሪያሊስት ትግላቸው የታወቁ ንጉሥ ነበሩ፡፡ ሐውልቱም ይህን ታሪካዊ ውሎአቸውን የሚያንፀባርቅ ሆኖ የተቀረፀ ነው፡፡ በሐውልቱ ላይ አፄ ምኒልክ ካባ እንደለበሱ አንባር አጥልቀው በእጃቸው ጣምራ ጦር ይዘው በፈረሳቸው ‹በአባ ዳኘው› ላይ ተቀምጠው በግርማ ሞገስ ይታያሉ፡፡ የሐውልቱ ቁመት ከተፈጥሮ አካላዊ መጠን በላይ ሲሆን ‹አባ ዳኘው› ፊቱን ወደ ሰሜን መልሶ በኋላ እግሮቹ ቆሞ ፣ የፊት እግሮቹን ወደላይ አንስቶ ይታያል፡፡

ሐውልቱ ከጀርመን ሃገር ተሠርቶ ከመጣ ወዲህ የሚቆምበት ቦታ በዝግጅት ላይ እያለ ንግሥት ዘውደቱ በድንገት መጋቢት 22 ቀን 1922 ዓ.ም አረፉ፡፡ ከሐውልቱም ግርጌ ዘመን የማይሽረው ጥቅስ የተቀረፀ ሲሆን እንዲህም ይነበባል፡-
“ከትልቅ ወይም ከትንሽ ቢሆን መወለድ ሙያ አይደለም ራስን ለታላቅ ታሪክ መውለድ ግን ሙያ ነው፡፡”


Репост из: Dj Yemi
They said it won’t happen, they told me stop fantasizing it’s too much for you but look that dreamer made it.... dreams will come true!!!! FYI this picture is less then half of the studio...... SHOUT OUT TO MY FANS ....... Gudfela studio’s .... DJ YEMI ..... expect the impossible cause it coming 2020 lets GOOOOOOO !!!!


Репост из: Hemi ?
iphone 7 be 128 gb with a negotiable11600 available


Репост из: Abyssinian movement 🇪🇹
፨፨፨፨፨ ፨፨ #ሁለት_ንጉሥ … በአንድ ዙፋን
:
ከእነርሱ ቀድሞ ያልታየ፤ ከራሳቸው ውጪም እስከዛሬ ማንም ያልደገመው ፤ ወደፊትም ሊሆን የማይችል አስደናቂ ጥምረት ነበራቸው። ለ30 ዓመታት በአንድ ዙፋን ላይ ተቀምጠው ኢትዮጵያን በፍቅርና ሰላም መርተዋል የዘመኑ የሥልጣኔ ቁንጮ እንድትሆንም አስችለዋል። በሃይማኖትም በኩል ጠንካሮች ነበሩና ክርስትና በሀገሪቱ ሙሉ እንዲስፋፋ አድርገው አሁን ላለንበት መሠረት ጥለዋል እራሳቸውም በጽድቅ ተመላልሰው ለቅድስና በቅተዋል።
አባታቸው #ታዜር /አይዛና/ ይባላል ንጉሠ ኢትዮጵያ ነበረ እቴጌይቱ እናታቸውም ንግስት ሶፍያ/አሕየዋ/ትባላለች።የተወለዱት በጌታችን የልደት ቀን በ312 ዓ,ም ነው። መንትያ ወንድማማቾች ሲሆኑ ቀድሞ #ኢዛና እና #ሳይዛና በኋላም #አብርሃ_ወ_አጽብሃ ተብለው ተጠርተዋል።

እነዚህ ወንድማማቾች የሕፃንነት ጊዜያቸውን በአክሱም ቤተ መንግስት ሲያሳልፉ የኦሪትን ሕግ ከሊቀ ካህኑ አንበረም ትምህርተ ክርስትናን ደግሞ ከፍሬምናጦስ(አቡነ ሰላማ) እየተማሩ አድገዋል። ገና በ12 ዓመታቸው አባታቸው ሲሞት ሥልጣነ መንግስቱ ለጥቂት ጊዜ በእናታቸው ሲጠበቅ ቆይቱ ኋላ እነሱ ከፍ ሲሉ ተሰጣቸውና ነገሥተ ኢትዮጵያ ተብለው ሁለቱም በአንድ ዙፋን ተቀምጠው ተሾሙ።ሀገር የማስተዳደር ኃላፊነቱንም እየተባበሩ መወጣት ጀመሩ አማካሪም አስተማሪም ሆኖ ያሳደጋቸውን ፍሬምናጦስንም ወደ ግብፅ እስክንድርያ ልከው ጵጵስናን ተቀብሎ እንዲመጣ አደረጉ።አቡነ ሰላማ ተብሎ ወደ ሀገር ቤት ሲመለስም በእጁ የክርስትና ጥምቀትን ተጠመቁና አብርሃ ወ አጽብሃ ተባሉ ከዚያ ወዲያ ሀገር ከመምራቱ ጎን ለጎን በመላዋ ኢትዮጵያ በጃንደረባው ተሰብካ የነበረችውን ክርስትና አስፋፉ በአክሱም ጽዮን ማርያም ጀምረው በቁጥር እጅግ የበዙ አብያተ ክርስቲያናትን አሳነጹ።በዚህ መልኩ ለ30 ዘመን አብረው ከገዙ በኋላ ሀገር ስትሰፋ በሸዋ መንበር ዘረጉና አብርሃ በአክሱም አጽብሃ በሸዋ የረር ሆነው መምራት ጀመሩ የዛኔም እድሜያቸው 42 ነበር።ለአስር ዓመታትም ተነጣጥለው ከገዙ በኋላ አብርሃ በ52 ዓመቱ በጥቅምት 4 ቀን እረፍቱ ሆነ ወንድሙ አጽብሃም ሚስት አግብቶ አስፍሀ የሚባል ልጅ ወልዶ በ 65 ዓመቱ መንትያ ወንድሙ ባረፈባት በጥቅምት 4 ቀን አረፈ። መካነ መቃብራቸውም አሁን በስማቸው በሚጠራውና በውቅሮ ከተማ በኽልተ አውላሎ አውራጃ በገርአልታ ተራሮች ከአለት ተፈልፍሎ በተሰራው ቤተ መቅደስ ውስጥ ሆነ።

Показано 20 последних публикаций.

47

подписчиков
Статистика канала