ታዳጊዋ ባልጪ ከተማ በፋኖ ቁጥጥር ስር መግባቷ ተሰማ!
ዛሬ መስከረም 27/2017 ዓ/ም ሙሉ ቀን በተደረገ ውጊያ የምንጃር ሸንኮራ ንዑስ ወረዳ መቀመጫ የሆነችው ታዳጊዋ ባልጪ ከተማ በፋኖ ቁጥጥር ስር መግባቷን የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ለመረብ ሚዲያ አረጋግጧል።
በከተማዋ መሽጎ የነበረውን የጠላት ኃይል አፅድተው ከተማዋን ሙሉ በሙሉ በቁጥጥራቸው ስር ያደረጉት የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከሰም ክፍለጦር ነበልባል ብርጌድ ፋኖዎች መሆናቸውንም ነው ሕዝብ ግንኙነት መምሪያው ለጣቢያችን የገለፀው።
በተመሣሣይ፡ በምንጃር አረርቲ ከተማ ትላንት መስከረም 26/2017 ዓ/ም እኩለ ቀን ገደማ አከባቢ የተጀመረው ውጊያ ዛሬም ቀጥሎ መዋሉ ተሰምቷል።
https://t.me/MEREWA_MEDIA
ዛሬ መስከረም 27/2017 ዓ/ም ሙሉ ቀን በተደረገ ውጊያ የምንጃር ሸንኮራ ንዑስ ወረዳ መቀመጫ የሆነችው ታዳጊዋ ባልጪ ከተማ በፋኖ ቁጥጥር ስር መግባቷን የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ለመረብ ሚዲያ አረጋግጧል።
በከተማዋ መሽጎ የነበረውን የጠላት ኃይል አፅድተው ከተማዋን ሙሉ በሙሉ በቁጥጥራቸው ስር ያደረጉት የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከሰም ክፍለጦር ነበልባል ብርጌድ ፋኖዎች መሆናቸውንም ነው ሕዝብ ግንኙነት መምሪያው ለጣቢያችን የገለፀው።
በተመሣሣይ፡ በምንጃር አረርቲ ከተማ ትላንት መስከረም 26/2017 ዓ/ም እኩለ ቀን ገደማ አከባቢ የተጀመረው ውጊያ ዛሬም ቀጥሎ መዋሉ ተሰምቷል።
https://t.me/MEREWA_MEDIA