#ቀን4/3/13ዓም "የህዝቦች እኩልነትና አንድነት ለጋራ ብልጽግና"
የህብረ ብሄራዊነትና የአንድነት ችቦ ከሶማሌ ክልላዊ መንግስት ወደ ሀረሪ ክልል ገብቷል።
በአቀባበል ስነ ስርዓቱም የሀረሪ ክልል ከፍተኛ አመራሮችና የትምህርት ቢሮ ሠራተኞች በዚህ መልኩ ደማቅ አቀባበል አድርገዋል ።
የህብረ ብሄራዊነትና የአንድነት ችቦ ከሶማሌ ክልላዊ መንግስት ወደ ሀረሪ ክልል ገብቷል።
በአቀባበል ስነ ስርዓቱም የሀረሪ ክልል ከፍተኛ አመራሮችና የትምህርት ቢሮ ሠራተኞች በዚህ መልኩ ደማቅ አቀባበል አድርገዋል ።