Dr. Seid Mussa


Kanal geosi va tili: ko‘rsatilmagan, ko‘rsatilmagan
Toifa: ko‘rsatilmagan


Похожие каналы

Kanal geosi va tili
ko‘rsatilmagan, ko‘rsatilmagan
Toifa
ko‘rsatilmagan
Statistika
Postlar filtri




Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር) dan repost
የሚጮሁትን የማይኖሩ ጉዶች!
ክፍል - 7
~
ያያያዝኩት የነ ለተሞ ጭፍራ ለሲዳማ ክልል መጅሊስ ያስገባው የተማፅኖና የልምምጥ ደብዳቤ ነው። ምን ችግር አለበት? በመሰረቱ ችግር አልነበረበትም። ችግሩ ጩኸታቸውና ተግባራቸው አራምባና ቆቦ መሆኑ ነው። በውሃ ቀጠነ በመበጥበጥ የሚታወቀው ቡድን በዚች አጭር ደብዳቤ ሌሎችን የሚከስባቸውን ተግባሮች ሲፈፅማቸው ይታያል።
1ኛ፦ ሙብተዲኦች ከሚሏቸው የመጅሊስ አካላት ትብብር እየጠየቁ ነበር። ያልለሙትን አላገኙም እንጂ። ከሙብተዲዕ ጋር መተባበር አይቻልም የሚለው የነ ሑሴን አሲልጢና መሰሎቹ ጩኸት የሐቅ እንዳልነበር ራሳቸውን በራሳቸው እያጋለጡ ነው። ጩኸት ሌላ! ተግባር ሌላ!
2ኛ፦ "ከእንትና መስጂድ ደዕዋ ማድረጋቸው መደመራቸውን ያሳያል" ወይም "መቀራረብ እንዳለ ያሳያል" እያሉ ሌሎችን የሚከሱ ጉዶች ለራሳቸው ሲሆን በመሰል መስጂዶች ማስተማር እንዲፈቀድላቸው የትብብር ደብዳቤ ለመጅሊስ አስገብተዋል። ሌሎችን በተምይዕ የሚከሱበትን ተግባር መፈፀማቸው በህጋቸው መሰረት ራሳቸው ሙመይዐዎች እንደሆኑ ያሳያል። ጩኸት ሌላ! ተግባር ሌላ!
3ኛ፦ በቅርቡ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳይ ለትግራይ ህዝብ እርዳታ በማድረጋቸው "አላህ ጀዛቸውን ይክፈላቸው" ብዬ ስፅፍ እነዚህ አካላት አቧራ ሲያስነሱ ነበር። ይሄው እዚህ ላይ መስጂዶች እንዲፈቀዱላቸው የምስጋና ቀብድ እየከፈሉ ነበር። "በአክብሮትና በአላህ ስም እንጠይቃለን። ጀዛኩሙላሁ ኸይረን" በማለት። ጩኸት ሌላ! ተግባር ሌላ!
እነዚህ አካላት ለተሳሳተ አካሄዳቸው እንኳን ወጥ አቋም የሌላቸው፣ መርህ የሚባል የማያውቁ፣ ሌሎችን የሚከሱበትን ጉዳይ ቡድናዊ ጥቅም ካዩበት ለመፈፀም አይናቸውን የማያሹ፣ ጩኸታቸውና ተግባራቸው መቃረኑ ምንም የማይጎረብጣቸው አጃዒበኛ ስብስብ ናቸው።
=
የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/IbnuMunewor


የሚጮሁትን የማይኖሩ ጉዶች!
ክፍል - 4
~
ያያያዝኩት የባህሩ ተካ ንግግር ነው። የውሸት እርከኑን በዚህ መጠን ከፍ አድርጎታል። ውሸቱን ሲለማመደው ጊዜ "አንባቢ ይታዘበኛል" የሚለውንም ትቶታል። እንዲያው አንድ ሰው መስሎት ተሳስቶ ቢናገር ይሁን። ይሄ ሐያእ የቀለለው ፍጡር ግን በምን መልኩ ሰው ላይ እንደሚዋሽ ተመልከቱ። ሳዳት ነው ወደነዚህ አካላት የሚጣራው? በሐዲሥ እንደመጣው ከሙናፊቅ ምልክቶች ውስጥ ሁለቱ ሲያወሩ መዋሸት እና በሙግት ላይ አመፀኝነት ወይም ገልብጦ መወንጀል ነው። በነዚህ አጥፊዎች ላይ ረድ መስጠት ነው ወደነሱ መጣራት ተብሎ የሚገለፀው? ጥላቻ አናቱ ላይ ወጥቶ በትክክል ማየት እንዳይችል ጋርዶታል። በረድ ስም እየዋሸ መለጠፍ ጣፋጭ ምግብ ሆኖለታል። እጅ እጅ የሚል ፅሁፉን ውሸት ጣል ሲያደርግበት ውበትና ጥንካሬ የሚጨምር ይመስለው እንደሁ አላውቅም። "የሰካራም ግጥም ሁሌ ቅዳ ቅዳ" እንዲሉ ወጥሮ የውሸት አውቶማቲክ መተኮሱን ተያይዞታል። ረድ ማለት የጠሉት ሰው ላይ የፈለጉትን መለጠፍ ሆኗል ባህሩ ዘንድ። ሰው እንዴት በዚህ ደረጃ ውሸትን ስራዬ ብሎ አጥብቆ ይይዛል? ነብዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦
وإِيَّاكُمْ والْكَذِبَ، فَإِنَّ الْكَذِبَ يَهْدِي إِلَى الْفُجُورِ، وإِنَّ الْفُجُورَ يَهْدِي إِلَى النَّارِ، ومَا يَزَالُ الرَّجُلُ يَكْذِبُ ويَتَحَرَّى الْكَذِبَ حَتَّى يُكْتَبَ عِنْدَ اللَّهِ كَذَّابًا
“አደራ ውሸትን ተጠንቀቁ! ውሸት ወደ ጥመት ይመራል፤ ጥመት ደግሞ ወደ እሳት ይመራል፡፡ አንድ ሰው ሲዋሽና ውሸትም ላይ ሲያተኩር አላህ ዘንድ ውሸታም ተብሎ ይመዘገባል።” [ቡኻሪይ እና ሙስሊም]
ሳዳትን በማጠልሸት ላይ እንቅልፍ ከምታጡ ራሳችሁን ከዚህ የውሸት ሱስ አውጡ። ሳዳት እናንተን ከነ ንዝንዛችሁ እርግፍ አድርጎ ትቶ አነሰም በዛም የራሱ ስራ ላይ ነው ያለው። ደግሞም በተለይ ተራውን ህዝብ በማንቃት ላይ ባለው አስተዋፅኦ አንዳችሁ እንኳ የሚስተካከል ቀርቶ የሚቀርብ ነገር የለውም። የራሳችሁን ድርሻ ባግባቡ እንደመወጣት ሰዎች የሱን ትምህርት እንዳይከታተሉ ጥላሸት መቀባትን ጂሃድ አድርጋችሁታል። ይሄ ነው የናንተ ስኬት።
ባህሩ ተካ እንደምታዩት ወንድማችን ሳዳትን ወደ "ቲክ – ቶክ መንደር ወርዶ ወጣቱን ወደ ዮኒ ማኛና ኢክራም አውቶሞቲቭ" ይጣራል እያለ ነው።
* ሳዳት ከአጥፊዎች ነው ያስጠነቀቀው። ባህሩ ደግሞ አጥፊዎቹን ጥሎ ሳዳትን መዝለፍ ላይ ነው የተጠመደው። ከአጥፊዎች ማስጠንቀቅ ወደነሱ መጣራት ከሆነ እንዳበደ ውሻ ሁሉን የምትናከሱት እናንተ አጥፊዎች ወደምትሏቸው እየተጣራችሁ ኖሯል ለካ? መቼም በራሳችሁ ጩኸት ስለደነቆራችሁ ሂሳባችሁ ምን እንደሚሰጥ አይገባችሁም።
* ምናልባት አጥፊዎቹን ፊት ለፊት ተገኝቶ መምከሩን ከሆነ ወደነሱ መጣራት የምትለው ይሄ ምን ያህል በልብህ ያረገዝከው ጥላቻ ነገሮችን የመረዳት አቅምህንም እንዳሽመደመደው ነው የሚያሳየው። እንዲያው አቀራረቡ ላይ ሂስ አለኝ ብትል እንኳ እንዳንተ አይነቱ በቆሻሻ የብሄር ካባ ተጀቡኖ የጉራጌ ካፊ'ሮች ጋር አንድነት ስለማድረግ የሚሰብክ ሰው ሂስ የመሰንዘሩን ድፍረት እንዴት ነው የሚያገኘው? የጥላቻ ብቅል ይህን ያክል ያሰክራል ለካ! የሚገርመው በዚህ መልኩ አይኑን በጨው አጥቦ እየዋሸ "ውሸታም" ተባልኩ ብሎ ሲብሰው ማየት ነው። የእውነት ህሊና ካለህ ከመባልህ ይልቅ መሆንህ ያስጨንቅህ። ያለበለዚያ ነገሮችን እየገለበጥክ ማየትህን ትቀጥላለህ። ጠቢቡ ኢብኑል ቀዪም ረሒመሁላህ ምን እንደሚሉ ተመልከት:-
إياك وَالْكذب فَإِنَّهُ يفْسد عَلَيْك تصور المعلومات على مَا هِيَ عَلَيْهِ وَيفْسد عَلَيْك تصورها وَتَعْلِيمهَا للنَّاس فَإِن الْكَاذِب يصور الْمَعْدُوم مَوْجُودا وَالْمَوْجُود مَعْدُوما وَالْحق بَاطِلا وَالْبَاطِل حَقًا وَالْخَيْر شرا وَالشَّر خيرا فَيفْسد عَلَيْهِ تصَوره وَعلمه عُقُوبَة لَهُ.
"ውሸትን ተጠንቀቅ። እሱ መረጃዎችን ባሉበት ሁኔታ (በትክክለኛ ቅርፃቸው) የመረዳት አቅምህን ይበክልብሃል። በተጨባጭ መሳልና ማሳወቅንም እንዲሁ ያበላሽብሃል። ውሸታም የሌለውን እንዳለ፣ ያለውን እንደሌለ፣ እውነቱን ሃሰት፣ ሃሰቱን እውነት፣ ኸይሩን ሸር፣ ሸሩን ደግሞ ኸይር አድርጎ ገልብጦ ያቀርባል። በውሸቱ ይቅቀጣ ዘንድ የመረዳት አቅሙም እውቀቱም ይበላሽበታል።" [አልፈዋኢድ፡ 135]
ውሸትን እንደ ፅድቅ ማየት የመጣው በዚህ ምክንያት ነው። "የማይበስል ጭንቅላት መብሰሉ ላይ የሰው ማገዶ ያስጨርሳል።"
=
የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/IbnuMunewor




የሚጮሁትን የማይኖሩ ጉዶች!
ክፍል - 3
~
ከሶስት አመት በፊት ኮምቦልቻ ላይ በተካሄደ ደውራ ላይ ከወንድሞች ጋር ተካፍዬ ነበር። በጊዜው አንድ ሸይኽ ከሳዑዲ በስልክ እንዲያስተምር ይደረጋል። በእለቱ እኔ የተሰጠኝን ላስተምር የተገኘሁ ተጋባዥ እንግዳ እንጂ የፕሮግራም አስተባባሪ አልነበርኩም። የሰውየውን ትምህርትም አልተከታተልኩም። እነዚህ ውሸት የቀለላቸው ፍጡሮች ግን ልክ ሰውየውን እኔ እንደጋበዝኩ አድረገው ደጋግመው መክሰሳቸውን ቀጥለዋል። እኔ ስለ ሰውየው አላውቅም ብልም እምቢ ብለው እየተቀባበሉት ነው። "ሞኝ እምቢ ብሎ ይረታል" ይባላል። አይናቸውን በጨው አጥበው ቀጥለዋል። የዚህ ቅጥፈት መነሻ የሆነው ፀሐፊ ያኔውኑ መጥቶ አናግሮኝ ስለ ሸይኹ የማውቀው ነገር እንደሌለ፣ እንዲቀርብ ያደረግሁትም እኔ እንዳልሆንሁ ተናግሬ ነበር። ይህንን ከማውራታችን ጋር ነው እንግዲህ እኔ እንደጋበዝኩ አድርጎ የፃፈው። የዚህን ቀጣፊ ወሬ ነው እነ በህሩ ተካ የሚቀባበሉት።

ሰውየው ማነው? ማንስ ጋበዘው?
ስሙ ዓዲል ብኑ ሙሐመድ አሱበይዒይ ይባላል። ይህንን ሸይኽ የጋበዘው ደግሞ ጠሀ ኸዲር ነው። ጠሀ ማለት የዚህ ሰካራም አንጃ አካል እንደሆ ያዙ። ስለዚህ የጠሀ ቻናል ላይ ፍንጭ እንደማገኝ በማሰብ ገባሁ። ግምቴ ልክ ነበር።
1ኛ፦ ሸይኹን የጋበዝነው እኛ ከሆንን ከባድ ወንጀል ነው አይደል? እናንተስ ከሆናችሁ? ይሄው ሸይኹን የጋበዘው ጠሀ ኸዲር ነው። ራሱ በጊዜው የፃፈውን አያይዤላችኋለሁ። አሁንስ ክሱን ወደሱ ታዞራላችሁ?
2ኛ፦ ሸይኽየው እናንተ ዘንድ የጋበዘው ሳይቀር የሚወነጀልበት ከባድ የመንሀጅ ችግር ያለበት ነው ኣ? ይሄው ጠሀ ኸዲር ዘንድ ደግሞ ሰውየው ሌላ ነው። "ፈዲለቱ ሸይኽ"፣ "ሸይኻችን"፣ "አልሙጃሂድ"፣ "አልሙረቢ"፣ "አልዋሊድ"፣ "ፈዲለቱ ሸይኽ አልኡስታዝ አልሙሐዲሥ"፣ "ሸይኹነል ከሪም" እያለ በመግለፅ ደጋግሞ ያሰራጭለታል።
በነገራችን ላይ ስለ ሸይኹ ዛሬም ድረስ ክፉም ደግም አላውቅም። እንደሚሉት ችግር ያለበት ከሆነ ግን እነ ጠሀ ስንት ፊት እንዳላቸው ተመልከቱ። ሳዑዲ ሌላ፣ ኢትዮጵያ ሌላ። ሌላው ቀርቶ ሳዑዲ ኤምባሲ ወይም የሳዑዲ የባህል ማዕከል ዘንድ ራሱ ሌላ ፊት ነው ያላቸው። እዚያ የሚያልሙት መስለሐ ስላለ የሚቀርቡበት ሌላ ጭምብል አላቸው። ከኢኽዋን ቁንጮዎች ጋር አግድም ተሰልፎ ፎቶ መነሳትም ችግር የለውም። በፊጥራ ጥሪ ላይ ድንገተኛ መገጣጠም ብቻ እንደተከሰተ አድርጎ ባህሩ ተካ ፅፎ አይቻለሁ። ከዚያ እንዳይወጡ በጥበቃ ተከልከለው ነው ኣ? ከዚያም አፈሙዝ ደቅነው አንድ ላይ ተሰልፈው ፎቶ እንዲነሱ አደረጓቸው አይደል? የፊጥራውን እንለፈው። በቅርቡ የተካሄደው ኮንፈረንስ ፊጥራ አልነበረም። የዚህ ቡድን አባል የሆነው ኡስታዝ (ነዚፍ) ራሱ ድግሱ ላይ ፕሮግራም አቅራቢ ነበር። በህሩ እንደለመደው ነው እየዋሸ ያለው። እኔ እነዚህን ነጥቦች የማነሳው ለተብዲዕ አይደለም። ጩኸታቸውና ግብራቸው የማይገናኝ እንደሆነ ለመጠቆም ያህል ብቻ ነው።

ወደ ተነሳሁበት ስመለስ ሰዎቹ ራሳቸው ባቀረቡት ሰው ሰበብ ዞረው የሚናደፉ እባቦች ናቸው። ከላይ የተጠቀሰው ሸይኽ እንደሚሉት ችግር ያለበት ከሆነ ተጠያቂው ጦሀ ኸዲር ነበር። ሰውየው ችግር ያለበት ከመሆኑ ጋር "ሸይኻችን" እያለ የሚገልፀው፣ የቴሌግራም ቻናሉን የሚያስተዋውቅለት እሱ እንጂ እኛ አይደለንም። ከሰውየው ላይ ቁጭ ብሎ የሚማረው ራሱ ነው። ቢሆንም ቡድናዊ ያለመከሰስ መብት ስላለው አይነኩትም።

አንዱ ይህንን ቅጥፈት እያሰራጨ ያለው በህሩ ተካ ነው። በህሩ ሲበዛ ውሸት የቀለለው ፍጡር ነው። እነዚህ ሰዎች ላይ እንዳጠቃላይ የማየው ችግር ስለ 'ረድ' ያላቸው ግንዛቤ በጣም የተንሻፈፈ መሆኑ ነው። የሚናገሩበትን ሰው ያጠልሽላቸው እንጂ እውነት ይናገሩ ውሸት አያስጨንቃቸውም። ችግራቸው በሚጠሉት አካል ላይ ሆነ ብለው የሚያሳድሩት ክፉ ቀስዳቸው ብቻ አይደለም። ንግግሮችን የሚረዱበት አቅምም ሲበዛ የወረደ ነው። ክፉ እሳቤ እና እጅግ የወረደ የመረዳት አቅም ከቅጥፈት ጋር ሲጣመር ውጤቱ አሁን እነሱ የሚያሳይቱን ይሰጣል።
=
የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/IbnuMunewor


فائدة:

قال الشيخ صالح الفوزان -متعه الله بالصحة والعافية، آمين-:

نحنُ لا نهملُ قضايا المسلمين؛ بل نهتم بها، ونناصرهم ونحاول كف الأذى عنهم بكل وسيلة، وليس من السهل علينا أن المسلمين يقتَّلون ويشردون. ولكن ليس الاهتمام بقضايا المسلمين أننا نبكي ونتباكى، ونملأ الدنيا بالكلام والكتابة، والصياح والعويل؛ فإن هذا لا يجدي شيئا. لكن العلاج الصحيح لقضايا المسلمين: أن نبحث أولا عن الأسباب التي أوجبت هذه العقوبات التي حلَّت بالمسلمين، وسلطت عليهم عدوهم... وأهم هذه الأسباب... هو إهمالهم للتوحيد).

انتهى باختصار من ((دروس من القرآن الكريم)).


Video oldindan ko‘rish uchun mavjud emas
Telegram'da ko‘rish
فضيلة الشيخ سليمان الرحيلي - حفظه الله -

عن شبهة أن بعض المحدثين رووا عن أهل البدع في الحديث، فما المانع أنْ نتعلم على يد المبتدع ؟


قال شيخنا الكبير عبد الكريم الخضير حفظه الله :
الختمة الواحدة لا تكلف الإنسان حمل أثقال أو نحو ذلك، ولو أنَّ شخصاً اعتاد على القراءة بعد صلاة الصبح في المسجد إلى أن تنتشر الشمس، لقرأ القرآن في سبع، كما قال الرسول صلى الله عليه وسلم لابن عمرو رضي الله عنهما:  "فاقرأه في سبعٍ، ولا تزد على ذلك" ، وبهذا يحصل في كل أسبوع على ثلاثة ملايين حسنة، وهذه الملايين مضبوطة ومحفوظة في سجل لا يغادر صغيرة ولا كبيرة إلا أحصاها .


👈 [ لعنهم الله ]

من طرائف ما ترجم به الإمام الذهبي -رحمه الله- قوله في ترجمة يوسف بن أحمد ‏الإسرائيلي المسلم:

“هو من بيت طب وفلسفة، وأجداده من فضلاء اليهود وأخيارهم؛ لعنهم الله”.

- تاريخ الإسلام ( ٥٢٥/١١ ).

منقول


👉        [ ልብ ያለው ልብ ይበል ]

- ነብዩ (ሶለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም) ፈገግ አሉ።  (ቡኻሪ : 1021)
-ነብዩ (ሶለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም) ሳቁ። (ቡኻሪ : 1936) 
- ነብዩ (ሶለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም) ጥቂት ዝም አሉ። (ቡኻሪ : 3695)
- ነብዩ (ሶለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም) አዘኑ። (ቡኻሪ : 6982)
- ነብዩ (ሶለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም) አለቀሱ።  (ቡኻሪ : 1304)
  "የነብዩ (ሶለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም) ባልደረባዎች (መልካም ስራቸውን አላህ ይውደድላቸውና) የነብያችንን (ሶለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም) ፈገግታቸውን : ሳቃቸውን : ዝምታቸውን : ሀዘናቸውን : ለቅሷቸውን ወ.ዘ. ተ. ዘግበው አስተላልፈውልናል። ለምንድን ነው? ስለ መውሊዳቸው አንድ ነገር እንኳን ዘግበው ያላስተላለፉልን ???!!!"


▪️رأى سعيد بن المسيب - رحمه الله - رجلا يصلي في وقت النهي ركعات كثيرة فنهاه !

فقال : «يا أبا محمد، يعذبني الله على الصلاة ؟ !!»

قال : «لا، ولكن يعذبك على خلاف السنة»

▪️قال الشيخ الألباني - رحمه الله -

« وهذا من بدائع أجوبة سعيد بن المسيب ، وهو سلاح قوي على المبتدعة الذين يستحسنون كثيرًا من البدع ، ويتهمون أهل السنة بأنهم ينكرون الذكر والصلاة ، وهم إنما ينكرون عليهم مخالفتهم للسنة في الذكر والصلاة ونحو ذلك».

[ إرواء الغليل ، ج٢ ، ص٢٣٦].


وقفات_مع_المحتفلين_بالمولد_النبوي_أ_د_عارف_الركابي_.pdf
3.5Mb
[ وقفات مع المحتفلين بالمولد النبوي ]

فضيلة الأستاذ الدكتور : عارف بن عوض الركابي - حفظه الله - .


እንኳን ያንተ አይነቱ
ውሻ ቢባል ሽልማቱ

ጀግና ‘ሚባል ተሰብስቦ
ሊያከስማቸው ጥልቅ አስቦ

አንዴ ሲዘልፍ ሙሐመድን
ሌላ ግዜ ሊገላቸው ጦር ሰብስቦ አገር ቢያድን

አልሆን ብሎት አፈር በልቷል
ከነ ጀሌው ጉድጓድ ገብቷል !


የዛሬውም ከንቱ ውሻ …,

ምግባር ሆኖ ለከረፋው ማንነትህ

ባፍ ብትጮህ ብታላዝን እንዳባትህ …


በዋልጌ አምደበትህ እምነቱን አትገታም

አለም ቢደግፍህ በባዶ ራስ ቅልህ እኛን ከቶ አትረታም !!!

https://t.me/Muhammedsirage


ታላቁ ነቢይ

ከጥቂት አመታት በፊት ለዉዱ ነብያችን የተገጠመ ግጥም


https://t.me/Muhammedsirage


المولد شبهات وردود.pdf
12.2Mb
                 المولد شبهات وردود       
                      
فضيلة الشيخ الدكتور حسن أحمد حسن الهواري  - حفظه الله - .


" إريتشا في عشر دقائق "

"Irreecha daqiiqaa 10 kessatti "


Fuad mohammed
https://t.me/fuadorodurus


"እናያለን" አለ እ ው ር
~
በነገራችን ላይ ማሰብ አድካሚ ነው። አቅምና ጥረት ይፈልጋል። ለዚያም ነው አቅመ ቢሶችና ሰነፎች ለፍርድ የሚቸኩሉት። ማሰብ፣ ማሰላሰል ሸክም ስለሚሆንባቸው፣ መመዘንና ማመዛዘን ስለሚያደክማቸው በደፈናው ፈርደው፣ በጅምላ ፈርጀው መገላገል ነው የሚቀናቸው። ነጠላ ክስተቶችን ይመዙና የአማራ ህዝብ እንዲህ ነው፣ የኦሮሞ ህዝብ እንዲያ ነው ብለው በጅምላ ፈርጀው ይገላገላሉ። ፈተና የሚሆነው ታዲያ እነዚህ አካላት በቁጥር ብዙ መሆናቸው ነው። "ከደነዞች ጋር አትጣላ በቁጥር ብዙ ናቸው" ያለው ማን ነበር?
ክስተቶችን እየጠበቁ አንዴ ኦሮሞ ላይ፣ አንዴ አማራ ላይ፣ አንዴ ትግሬ ላይ፣ አንዴ ስልጤ ላይ፣ ... ፀያፍ ንግግር የሚናገሩና በጅምላ የሚፈርጁ አካላት በዘረኝነት ክፉ በሽታ የተለከፉ ናቸው። ሁሉም ህዝብ ውስጥ ጋጠ ወጥ አለ። ያንተ ብሄር ውስጥ ያለው ጋጠ ወጥ ሌሎች ዘንድ ካሉት የተለየ ቅድስና የለውም። ንፁህም ቅዱስም ብሄር የለም። በነሱ ነውረኛ ተግባር የራሳቸው ድፍን ብሄር በጅምላ ቢሰደብ የማይፈልጉ ሰዎች በተመሳሳይ በግለሰቦች ጥፋት የተነሳ ጅምላ ውንጀላ ውስጥ ሊገቡ አይገባም። ይሄ ቀላል ሂሳብ ነው። የሚፈልገው ጤነኛ ህሊና ብቻ ነው። እንኳን ግለሰቦችን በሆነ ሰበብ የተደራጁ ቡድኖችንም ድፍን ዘርን ለማንቋሸሽ ልናነሳቸው አይገባም። መሆን ያለበት አጥፊንና ተባባሪዎቹን ነጥሎ መታገል ነው። ጅምላ ፍረጃ ለአጥፊዎች ነው የሚጠቅመው። የሚያደፍጡበት ህዝብ፣ የሚጠጉበት አጥር ያገኛሉ። ዋናው አጀንዳ ተገፍቶ ዘራቸው የተነካባቸው አካላት ይነሱና ማዶና ማዶ የቆሙ ሰዎች ስድድብ ነው የሚከተለው። አጥፊዎች በየ ህዝቡ ውስጥ አሉና ጊዜ እየጠበቁ መወራወር ላይ ነው የምንጠመደው።
ስለዚህ አንድን አጥፊ አካል መነሻ አድርገህ ጅምላ ውንጀላ ውስጥ ከመግባትህ በፊት ባንተ ብሄር ውስጥ ያሉ ህልቆ መሳፍርት ባለ ጌዎችን ለአፍታ በአይነ ህሊና ተመልከታቸው። አየሃቸው? ጥሩ። ይህንን ከልብህ ማድረግ ከቻልክ ክስተቶችን በልክ ለመያዝ አይከብድህም ኢንሻአላህ። ካልሆነ ግን የገደል ማሚቶ ትሆናለህ። የባለ ጌዎችን ሃሳብ ስላስተጋባህ የነቃህ ይመስልሃል። የምታስብ ይመስልሃል እንጂ አታስብም። ትሰማለህ እንጂ አታዳምጥም። ታፈጣለህ እንጂ አትመለከትም። እንዲሁ በባዶ አጉል ትታበያለህ። ላታይ ነገር እንደዚያ እ ው ር "እናያለን" እያልክ ትዝታለህ። ብቻ ማስተዋሉን ያድለን።

Ibnu Munewor
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor


✍️قلة أهل الحديث

أخرج ابن قتيبة في "غريب الحديث" [٢٢٩/٢] والطبري في "تاريخه" [٧٢/٨] وغيرهم عن الزهري -رحمه الله- أنه قال :-
(( الحَدِيث ذكرٌ يُحِبهُ ذُكُور الرِّجَال ، ويكرهه مؤنثوهم )).

وقال الخطيب البغدادي -رحمه الله- :-
(( إِذَا اعْتَبَرْتَ لَمْ تَجِدْ بَلَدًا مِنْ بُلْدَانِ الْإِسْلَامِ يَخْلُو مِنْ فَقِيهٍ أَوْ مُتَفَقِّهٍ يَرْجِعُ أَهْلُ مِصْرِهِ إِلَيْهِ ، وَيُعَوِّلُونَ فِي فَتَاوِيهِمْ عَلَيْهِ ، وَتَجِدُ الْأَمْصَارَ الْكَثِيرَةَ خَالِيَةً مِنْ صَاحِبِ حَدِيثٍ عَارِفٍ بِهِ مُجْتَهِدٍ فِيهِ ، وَمَا ذَاكَ إِلَّا لِصُعُوبَةِ عِلْمِهِ وَعِزَّتِهِ ، وَقِلَّةِ مَنْ يَنْجُبُ فِيهِ مِنْ سَامِعِيهِ وَكَتَبَتِهِ )).
الجامع لأخلاق الراوي وآداب السامع [١١٢/١].

وقال الذهبي -رحمه الله- :-
(( فعلم الحديث صَلْف ، فأين علم الحديث ؟ ، وأين أهله ؟ ، كدتُ ألا أراهم إلا في كتابٍ أو تحت ترابٍ ! )).

تذكرة الحفاظ [١٠/١].✍️


نقلٌ مستفاد:

قال الشيخ ابن عثيمين رحمه الله:
"الكلمة الطيبة تنقسم إلى قسمين
طيبة بذاتها
طيبة بغاياتها
، أما الطيبة بذاتها كالذكر؛ لا إله إلا الله، الله أكبر، الحمد لله، لا حول ولا قوة إلا بالله، وأفضل الذكر قراءة القرآن.
وأما الكلمة الطيبة في غايتها فهي الكلمة المباحة؛ كالتحدث مع الناس إذا قصدت بهذا إيناسهم وإدخال السرور عليهم، فإن هذا الكلام وإن لم يكن طيبا بذاته لكنه طيب في غاياته في إدخال السرور على إخوانك، وإدخال السرور على إخوانك مما يقربك إلى الله عز وجل"
[شرح رياض الصالحين 1/290].



👌 [ نفائس من كلام السلف عن طلب العلم ]

قال ابن القيم - رحمه الله - :

«شبه ﷺ العلم والهدى الذي جاء به بالغيث؛ لما يحصل بكل واحد منهما من الحياة والمنافع والأغذية والأدوية وسائر مصالح العباد، فإنها بالعلم والمطر.

وفي الحديث دلالة على أن حاجة العباد إلى العلم كحاجتهم إلى المطر، بل أعظم، وأنهم إذا فقدوا العلم فهم بمنزلة الأرض التي فقدت الغيث.

قال الإمام أحمد - رحمه الله - : "الناس محتاجون إلى العلم أكثر من حاجتهم إلى الطعام والشراب؛ لأن الطعام والشراب يحتاج إليه في اليوم مرة أو مرتين والعلم يحتاج إليه بعدد الأنفاس"».
[مفتاح دار السعادة، ج١، ص١٦٤]

20 ta oxirgi post ko‘rsatilgan.

62

obunachilar
Kanal statistikasi