"መይሙን ቢን ሚህራን - አላህ ይዘንላቸውና- ሰዎችን በባለስጣኖች በር ላይ ተሰባስበው ተመለከቱና ባለስልጣናቶች ዘንድ ጉዳይ ኑሮት ለመግባት የተከለከለ የአላህ ቤቶች ክፍት ናቸውለት መጥቶ ሁለት ረከዓ ሰግዶ ጉዳዩን ይጠይቅ አሉ።"
مجموع رسائل ابن رجب 3/127.
مجموع رسائل ابن رجب 3/127.