እህቴ ሆይ መች ይሁን ምትመከሪው?!
።።
አለም ላይ ያለ ህዝብ በእጁ በሰራው ኃጢያት ሰበብ ጭንቀት ውስጥ በገባበት በዚህ ኮሮኖ የአለምን ሁኔታ ሰጥ ረጭ ባደረገበት ወቅት፣ የአለም ህዝብ የመጣበት ነገር ግራ አጋብቶት መፍትሄ አጥቶለት በዋለለበት ወቅት፣ የአንድ ሀገር ህዝብ ከሌላ ሀገር ህዝብ ጋር ያለው ግንኙነት በተቋረጠበት በዚህ አስጨናቂ ወቅት፣ 24 ሰዓት ዒባዳ የሚደረግባቸው የመካና የመዲና ታላላቅ የአላህ ቤት የሆኑ መሳጂዶችን ጨምሮ በሶላት በቂርኣት የሚደምቁ የነበሩ መሳጂዶች ተዘግተው በጭርታ በተሞሉበት በዚህ ጊዜ፣ ወንድ ከወንድ ጋር ሴት ከሴት ጋር እንኳን መጨባበጥ በጥብቅ በተከለከለበት በዚህ አስደንጋጭ ወቅት፣ አንቺ ግን ዛሬም አልተመከርሺም! መስቀሉን ካንጠለጠለው፣ ኢስቲንጃ አድርጎ ከመያውቀው፣ ከዚና አልፎ በሰዶማዊነት ባህሪሽን ሁሉ ጨርሶ ቀያይሮ ስምሽ ብቻ ሙስሊም እንዲባል ከሚያደርግሽ ከሀዲ ወንድ ጋር ሻሽሽን ጠምጥመሽ እንደ መስቀሉ አንገቱ ላይ ተንጠልጥለሽ የገባበት ገደል መግባት ዛሬ ተመክረሽ ካላቆምሽ መች ይሁን ተመክረሽ የምታቆሚው?!።
ዘውትር ለሚመክሩሽና በረመዷን ወር እንኳን ወደ አላህ ከተመለሽ ብለው ተስፋ አድርገው ለሚመክሩሽ እህቶችሽ፣ የአላህና የመልእክተኛው የዚያ ከመቀበር ያዳናሽ ታላቅ ነቢይ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ጠላት የሆነውን ከሀዲ "ወላጆቼን ፈርቼ እንጂ በጣም ስለምወደው ብወልድለት ደስ ይለኛል" ትያቸዋለሽ?!፣ በዝሙት መውለድሽ አላሳሰበሽ! ዲቃላ መውለድሽ አላስጨነቀሽም!። ወላጆችሽን የፈጠረውን ሀያሉን አምላክ፣ አለምን በአንዲት በዐይን በማትታይ ቫይረስ ያንበረከከውን፣ "ሀያላን ነን" ባዮችን አንገት ያስደፋውን፣ የሀያሎች ሁሉ ወደር የሌለውን ሀያል አምላክ፣ የንጉሳን ሁሉ ንጉስ የሆነውን አላህን ሳትፈሪ ወላጆችሽን መፍራትሽን መናገርሽ ውሸት ነው!!። ሲጀመር የነሱን ክብር የገፈፍሺው፣ የወላጅነት ሀቃቸውን አሽቀንጥረሽ የጣልሺው፣ ለውርደት የዳረግሺያቸው፣ በወጉ አሳምረው በክብር ከነ ክብረ ንፅህናሽ ሊድሩሽ እያለሙ በህገ ወጥ መንገድ (በዝሙት) ክብረ ንፅህናሽን በተራ ቦታ የጣልሺው እለት ነው!!።
እርግጥ አንቺ አሁን ሌላ አለም ላይ ነሽ!!። በስሜት ስካር ላይ ነሽ። የሚገባሽ ይህ አንገቱ ላይ የተንጠለጠልሽበት ወይም ወዳጅሽ መስሎ የተንጠለጠለብሽ፣ ህይወትሽን ብልሽትሽት ያደረገው በጌታው የካደው መሰሪ ጠላትሽ፣ የብልግና አይነት ሁሉ እንደ ሀላል የሚቆጥረው ከሀዲ ወንድ፣ በመርዛማ ምላሱ ሸንግሎሽ እንደ ፌስታል ተጠቅሞብሽ የሚጥልሽ፣ ይህን አስነዋሪ ተግባሩንም እንደ ጀብድ እየቆጠረው ከጓደኞቹ የሚሳለቅብሽ አረመኔ ከሀዲ፣ ከእለታት አንድ ቀን አስካሪ መጠጥ አቅምሶሽ በስካር ስትጃጃይ (አሁንም በስሜት ስካር ላይ ነሽ) በተሽከርካሪ አደጋ ሽባ ሆነሽ፣ ያ ሁሉ ለዝሙት መቀባባቱ መጋጌጡ ቀርቶ፣ አላህ መንቀሳቀስ እንደማትችይ አድርጎሽ ቤት ቁጭ ብለሽ ያለፈውን "ተይ ተመለሺ" እየተባልሽ ስትመከሪ እንቢ ብለሽ ያሳለፍሺውን ዘግነኝ ህይወት ማስታወስና ጥፋት መሆኑ በደንብ ገብቶሽ ቁጭ ብለሽ ያለቀሽ ቀን ነው የሚገባሽ!!። ይህም አላህ አዝኖልሽ ለተውበት እድሉን ከሰጠሽ ነው!። አለያ ግን በድንገተኛ አደጋ ሞት በበዛበት በዚህን ጊዜ ሞት ድንገት መጥቶ ጎሮሮሽን አንቆ ሲይዝሽ በስሜት ስካር ያሳለፍሺው የህይወት አለም ትዝ ብሎሽ ከስካርሽ ትነቂያለሽ!። ግን ምን ዋጋ አለው?! አንድ ኣፍታ እንኳን መልሱኝ ተውበት ላድርግ ብለሽ እንባ ቀርቶ ደም ብታለቅሺ ለሰከንድ እድሉን የማታገኚበት ከባድ ወቅት ነው!!።
አላህ በተከበረው ቃሉ እንዲህ ብሏል:–
حَتَّىٰ إِذَا جَاءَ أَحَدَهُمُ الْمَوْتُ قَالَ رَبِّ ارْجِعُونِ 🔘
لَعَلِّي أَعْمَلُ صَالِحًا فِيمَا تَرَكْتُ ۚ كَلَّا ۚ إِنَّهَا كَلِمَةٌ هُوَ قَائِلُهَا ۖ وَمِن وَرَائِهِم بَرْزَخٌ إِلَىٰ يَوْمِ يُبْعَثُونَ
«አንዳቸውንም ሞት በመጣበት ጊዜ እንዲህ ይላል "ጌታዬ ሆይ! (ወደ ምድረ ዓለም) መልሱኝ፡፡ በተውኩት ነገር በጎን ሥራ ልሠራ እከጅላለሁና፡፡" (ይህን ከማለት) ይከልከል፡፡ እርስዋ እርሱ ተናጋሪዋ የኾነች ከንቱ ቃል ናት፡፡ ከስተፊታቸውም እስከሚቀሰቀሱበት ቀን ድረስ ግርዶ አልለ፡፡» አል–ሙእሚኑን 99–100
አሁን እድሉ እያለሽ ከስሜት ስካር ወጥተሽ ወደ አላህ ተፀፅተሽ መመለስ ካልቻልሽ ድንገት ሞት መጥቶ ሲይዝሽ አልያም የቂያማ ቀን ብቅ ባለ ጊዜ ቁጭቱ ምንም አይጠቅምሽም!!። አላህን ይህን የአመፅ ኮተትሽን (ወንልሽን) ተሸክመሽ ተውበት ሳታደርጊ የተዋረድሽ ሆነሽ ልትገናኚው ነው?! ወይስ ሞቶ በመቀስቀስ አላህን በመገናኘት ክደሻል?!፣ ካልነበርሽበት ከትንሿ ፈሳሽ ነገር ያስገኘሽ የሆነው ሀያሉ አምላካችን አላህ እንዲህ ብሏል:–
قَدْ خَسِرَ الَّذِينَ كَذَّبُوا بِلِقَاءِ اللَّهِ ۖ حَتَّىٰ إِذَا جَاءَتْهُمُ السَّاعَةُ بَغْتَةً قَالُوا يَا حَسْرَتَنَا عَلَىٰ مَا فَرَّطْنَا فِيهَا وَهُمْ يَحْمِلُونَ أَوْزَارَهُمْ عَلَىٰ ظُهُورِهِمْ ۚ أَلَا سَاءَ مَا يَزِرُونَ
«እነዚያ በአላህ መገናኘት ያስተባበሉ በእርግጥ ከሰሩ፡፡ ሰዓቲቱም በድንገት በመጣቻቸው ጊዜ እነሱ ኃጢኣቶቻቸውን በጀርባዎቻቸው ላይ የሚሸከሙ ሲኾኑ «በርሷ (በምድረ ዓለም) ባጓደልነው ነገር ላይ ዋ ቁጪታችን» ይላሉ፡፡ ንቁ! የሚሸከሙት ነገር ከፋ፡፡» አል–አንዓም 31
አህቴ ሆይ! ተይ ተመከሪና ወደ ጌታሽ አላህ ተናናሽ ሆነሽ፣ አልቅሰሽ ከወንጀልሽ ተመለሺ!! ያ ከሀዲ ሙጅሪም ድግምት ሰርቶብሽም ከሆነ ይቀራብኝ በይ!! እነዚያ በፈጠራቸው የካዱ አረመኔዎች ደጋሚ መተተኞች ናቸውና በአቅልሽ እንኳ አይመስለኝም!!!
ላ! ሀውለ ወላ ቁወተ ኢልላ ቢላህ!!
✍🏻 ኢብን ሽፋ: ሸዋል 14/1441 ዓ. ሂ
#join ⤵️
https://telegram.me/IbnShifa
https://telegram.me/Abufurayhan
።።
አለም ላይ ያለ ህዝብ በእጁ በሰራው ኃጢያት ሰበብ ጭንቀት ውስጥ በገባበት በዚህ ኮሮኖ የአለምን ሁኔታ ሰጥ ረጭ ባደረገበት ወቅት፣ የአለም ህዝብ የመጣበት ነገር ግራ አጋብቶት መፍትሄ አጥቶለት በዋለለበት ወቅት፣ የአንድ ሀገር ህዝብ ከሌላ ሀገር ህዝብ ጋር ያለው ግንኙነት በተቋረጠበት በዚህ አስጨናቂ ወቅት፣ 24 ሰዓት ዒባዳ የሚደረግባቸው የመካና የመዲና ታላላቅ የአላህ ቤት የሆኑ መሳጂዶችን ጨምሮ በሶላት በቂርኣት የሚደምቁ የነበሩ መሳጂዶች ተዘግተው በጭርታ በተሞሉበት በዚህ ጊዜ፣ ወንድ ከወንድ ጋር ሴት ከሴት ጋር እንኳን መጨባበጥ በጥብቅ በተከለከለበት በዚህ አስደንጋጭ ወቅት፣ አንቺ ግን ዛሬም አልተመከርሺም! መስቀሉን ካንጠለጠለው፣ ኢስቲንጃ አድርጎ ከመያውቀው፣ ከዚና አልፎ በሰዶማዊነት ባህሪሽን ሁሉ ጨርሶ ቀያይሮ ስምሽ ብቻ ሙስሊም እንዲባል ከሚያደርግሽ ከሀዲ ወንድ ጋር ሻሽሽን ጠምጥመሽ እንደ መስቀሉ አንገቱ ላይ ተንጠልጥለሽ የገባበት ገደል መግባት ዛሬ ተመክረሽ ካላቆምሽ መች ይሁን ተመክረሽ የምታቆሚው?!።
ዘውትር ለሚመክሩሽና በረመዷን ወር እንኳን ወደ አላህ ከተመለሽ ብለው ተስፋ አድርገው ለሚመክሩሽ እህቶችሽ፣ የአላህና የመልእክተኛው የዚያ ከመቀበር ያዳናሽ ታላቅ ነቢይ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ጠላት የሆነውን ከሀዲ "ወላጆቼን ፈርቼ እንጂ በጣም ስለምወደው ብወልድለት ደስ ይለኛል" ትያቸዋለሽ?!፣ በዝሙት መውለድሽ አላሳሰበሽ! ዲቃላ መውለድሽ አላስጨነቀሽም!። ወላጆችሽን የፈጠረውን ሀያሉን አምላክ፣ አለምን በአንዲት በዐይን በማትታይ ቫይረስ ያንበረከከውን፣ "ሀያላን ነን" ባዮችን አንገት ያስደፋውን፣ የሀያሎች ሁሉ ወደር የሌለውን ሀያል አምላክ፣ የንጉሳን ሁሉ ንጉስ የሆነውን አላህን ሳትፈሪ ወላጆችሽን መፍራትሽን መናገርሽ ውሸት ነው!!። ሲጀመር የነሱን ክብር የገፈፍሺው፣ የወላጅነት ሀቃቸውን አሽቀንጥረሽ የጣልሺው፣ ለውርደት የዳረግሺያቸው፣ በወጉ አሳምረው በክብር ከነ ክብረ ንፅህናሽ ሊድሩሽ እያለሙ በህገ ወጥ መንገድ (በዝሙት) ክብረ ንፅህናሽን በተራ ቦታ የጣልሺው እለት ነው!!።
እርግጥ አንቺ አሁን ሌላ አለም ላይ ነሽ!!። በስሜት ስካር ላይ ነሽ። የሚገባሽ ይህ አንገቱ ላይ የተንጠለጠልሽበት ወይም ወዳጅሽ መስሎ የተንጠለጠለብሽ፣ ህይወትሽን ብልሽትሽት ያደረገው በጌታው የካደው መሰሪ ጠላትሽ፣ የብልግና አይነት ሁሉ እንደ ሀላል የሚቆጥረው ከሀዲ ወንድ፣ በመርዛማ ምላሱ ሸንግሎሽ እንደ ፌስታል ተጠቅሞብሽ የሚጥልሽ፣ ይህን አስነዋሪ ተግባሩንም እንደ ጀብድ እየቆጠረው ከጓደኞቹ የሚሳለቅብሽ አረመኔ ከሀዲ፣ ከእለታት አንድ ቀን አስካሪ መጠጥ አቅምሶሽ በስካር ስትጃጃይ (አሁንም በስሜት ስካር ላይ ነሽ) በተሽከርካሪ አደጋ ሽባ ሆነሽ፣ ያ ሁሉ ለዝሙት መቀባባቱ መጋጌጡ ቀርቶ፣ አላህ መንቀሳቀስ እንደማትችይ አድርጎሽ ቤት ቁጭ ብለሽ ያለፈውን "ተይ ተመለሺ" እየተባልሽ ስትመከሪ እንቢ ብለሽ ያሳለፍሺውን ዘግነኝ ህይወት ማስታወስና ጥፋት መሆኑ በደንብ ገብቶሽ ቁጭ ብለሽ ያለቀሽ ቀን ነው የሚገባሽ!!። ይህም አላህ አዝኖልሽ ለተውበት እድሉን ከሰጠሽ ነው!። አለያ ግን በድንገተኛ አደጋ ሞት በበዛበት በዚህን ጊዜ ሞት ድንገት መጥቶ ጎሮሮሽን አንቆ ሲይዝሽ በስሜት ስካር ያሳለፍሺው የህይወት አለም ትዝ ብሎሽ ከስካርሽ ትነቂያለሽ!። ግን ምን ዋጋ አለው?! አንድ ኣፍታ እንኳን መልሱኝ ተውበት ላድርግ ብለሽ እንባ ቀርቶ ደም ብታለቅሺ ለሰከንድ እድሉን የማታገኚበት ከባድ ወቅት ነው!!።
አላህ በተከበረው ቃሉ እንዲህ ብሏል:–
حَتَّىٰ إِذَا جَاءَ أَحَدَهُمُ الْمَوْتُ قَالَ رَبِّ ارْجِعُونِ 🔘
لَعَلِّي أَعْمَلُ صَالِحًا فِيمَا تَرَكْتُ ۚ كَلَّا ۚ إِنَّهَا كَلِمَةٌ هُوَ قَائِلُهَا ۖ وَمِن وَرَائِهِم بَرْزَخٌ إِلَىٰ يَوْمِ يُبْعَثُونَ
«አንዳቸውንም ሞት በመጣበት ጊዜ እንዲህ ይላል "ጌታዬ ሆይ! (ወደ ምድረ ዓለም) መልሱኝ፡፡ በተውኩት ነገር በጎን ሥራ ልሠራ እከጅላለሁና፡፡" (ይህን ከማለት) ይከልከል፡፡ እርስዋ እርሱ ተናጋሪዋ የኾነች ከንቱ ቃል ናት፡፡ ከስተፊታቸውም እስከሚቀሰቀሱበት ቀን ድረስ ግርዶ አልለ፡፡» አል–ሙእሚኑን 99–100
አሁን እድሉ እያለሽ ከስሜት ስካር ወጥተሽ ወደ አላህ ተፀፅተሽ መመለስ ካልቻልሽ ድንገት ሞት መጥቶ ሲይዝሽ አልያም የቂያማ ቀን ብቅ ባለ ጊዜ ቁጭቱ ምንም አይጠቅምሽም!!። አላህን ይህን የአመፅ ኮተትሽን (ወንልሽን) ተሸክመሽ ተውበት ሳታደርጊ የተዋረድሽ ሆነሽ ልትገናኚው ነው?! ወይስ ሞቶ በመቀስቀስ አላህን በመገናኘት ክደሻል?!፣ ካልነበርሽበት ከትንሿ ፈሳሽ ነገር ያስገኘሽ የሆነው ሀያሉ አምላካችን አላህ እንዲህ ብሏል:–
قَدْ خَسِرَ الَّذِينَ كَذَّبُوا بِلِقَاءِ اللَّهِ ۖ حَتَّىٰ إِذَا جَاءَتْهُمُ السَّاعَةُ بَغْتَةً قَالُوا يَا حَسْرَتَنَا عَلَىٰ مَا فَرَّطْنَا فِيهَا وَهُمْ يَحْمِلُونَ أَوْزَارَهُمْ عَلَىٰ ظُهُورِهِمْ ۚ أَلَا سَاءَ مَا يَزِرُونَ
«እነዚያ በአላህ መገናኘት ያስተባበሉ በእርግጥ ከሰሩ፡፡ ሰዓቲቱም በድንገት በመጣቻቸው ጊዜ እነሱ ኃጢኣቶቻቸውን በጀርባዎቻቸው ላይ የሚሸከሙ ሲኾኑ «በርሷ (በምድረ ዓለም) ባጓደልነው ነገር ላይ ዋ ቁጪታችን» ይላሉ፡፡ ንቁ! የሚሸከሙት ነገር ከፋ፡፡» አል–አንዓም 31
አህቴ ሆይ! ተይ ተመከሪና ወደ ጌታሽ አላህ ተናናሽ ሆነሽ፣ አልቅሰሽ ከወንጀልሽ ተመለሺ!! ያ ከሀዲ ሙጅሪም ድግምት ሰርቶብሽም ከሆነ ይቀራብኝ በይ!! እነዚያ በፈጠራቸው የካዱ አረመኔዎች ደጋሚ መተተኞች ናቸውና በአቅልሽ እንኳ አይመስለኝም!!!
ላ! ሀውለ ወላ ቁወተ ኢልላ ቢላህ!!
✍🏻 ኢብን ሽፋ: ሸዋል 14/1441 ዓ. ሂ
#join ⤵️
https://telegram.me/IbnShifa
https://telegram.me/Abufurayhan