ክፉ ሸክም !
አላህ እንዲህ ይላል፥
"مَنْ أَعْرَضَ عَنْهُ فَإِنَّهُ يَحْمِلُ يَوْمَ الْقِيَامَةِ وِزْرًا' خَالِدِينَ فِيهِ ۖ وَسَاءَ لَهُمْ يَوْمَ الْقِيَامَةِ حِمْلًا(100-101) " سورة طه.
"ዱኒያ ላይ ቁርኣንን ችላ ያለ (ያላመነበት እና ያልሰራበት) ሰው ኣኺራ ላይ ከባድ ቅጣትን የሚያስከትል ወንጀል ተሸክሞ አላህ ፊት ይቀርባል። ቅጣቱ ውስጥም ይዘወትራል፤ በዛ ቀን የሚሸከሙት ሸክም ከፋ!።" ጣሃ 100-101።
በዘመናችን ቁርኣንን ችላ እንድንል የሚያደርጉ ነገሮች በጣም በዝተዋልና ልባችንን ወደ ቁርኣን እናዙር፤ እንቅራው፣ እናድምጠው፣ ትርጉሙን እንወቅ፣ ህግጋቱን ህይወታችን ላይ እንተግብር። ይህን ካደረግን በዱኒያም በኣኺራም እንከብራለን።ካልሆነ ግን ቁርኣን እራሱ መስክሮብን አላህ ዘንድ መዋረዳችን አይቀርም።
✍🏻ኡስታዝ አሕመድ ሸይኽ ኣደም@ዛዱል መዓድ
ዙልሒጃ 21/1442ዓሂ
https://t.me/+xBNi3Or3YoI4N2Y0
አላህ እንዲህ ይላል፥
"مَنْ أَعْرَضَ عَنْهُ فَإِنَّهُ يَحْمِلُ يَوْمَ الْقِيَامَةِ وِزْرًا' خَالِدِينَ فِيهِ ۖ وَسَاءَ لَهُمْ يَوْمَ الْقِيَامَةِ حِمْلًا(100-101) " سورة طه.
"ዱኒያ ላይ ቁርኣንን ችላ ያለ (ያላመነበት እና ያልሰራበት) ሰው ኣኺራ ላይ ከባድ ቅጣትን የሚያስከትል ወንጀል ተሸክሞ አላህ ፊት ይቀርባል። ቅጣቱ ውስጥም ይዘወትራል፤ በዛ ቀን የሚሸከሙት ሸክም ከፋ!።" ጣሃ 100-101።
በዘመናችን ቁርኣንን ችላ እንድንል የሚያደርጉ ነገሮች በጣም በዝተዋልና ልባችንን ወደ ቁርኣን እናዙር፤ እንቅራው፣ እናድምጠው፣ ትርጉሙን እንወቅ፣ ህግጋቱን ህይወታችን ላይ እንተግብር። ይህን ካደረግን በዱኒያም በኣኺራም እንከብራለን።ካልሆነ ግን ቁርኣን እራሱ መስክሮብን አላህ ዘንድ መዋረዳችን አይቀርም።
✍🏻ኡስታዝ አሕመድ ሸይኽ ኣደም@ዛዱል መዓድ
ዙልሒጃ 21/1442ዓሂ
https://t.me/+xBNi3Or3YoI4N2Y0