Adama Model Senior Secondary School


Channel's geo and language: not specified, not specified
Category: not specified


Mana Barumsaa Moodela Adaamaa Olaanaa Sadarkaa 2ffaa

Related channels  |  Similar channels

Channel's geo and language
not specified, not specified
Category
not specified
Statistics
Posts filter


Guyyaa 17/02/2014
Barattoota Kutaa 12ffaa (bara 2013) M/B Moodela Adaamaa olaanaa sad.2ffaatiif
Qormaanni Biyyoolessaa Gaafa guyyaa 29/02/2014 irraa eegalee kennamuu akka jalqabu nibeekama. Haaluma kanaan, barattoonni Kutaa 12ffaa Sanbataafi Dilbata guyyaa 20-21/02/2014 M/B'tti argamuun 'Admission Card' akka fudhattan cimsinee isin beeksifna!
. ....................... . M/B
ለት/ቤታችን የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ (2013 Batch)
የሀገር አቀፍ ፈተና ከቀን 29/02/2014 ጀምሮ መሰጠት እንደሚጀምር ይታወቃል ። በዚህ መሠረት ቅዳሜና እሁድ በ20 እና 21/02/2014 ትምህርት ቤት ተገኝታችሁ 'Admission Card' እንድትወስዱ እናሳስባለን። . .................... ት/ቤቱ ማሳሰቢያ፡- 'Admission card' ለመውሰድ ስትመጡ የት/ቤቱን ደንብ አክብራችሁ ፀጉራችሁን ተስተካክላችሁ ካልመጣችሁ ID የማይሰጣችሁ መሆኑን እናሳስባለን፡፡




Forward from: Galmee Wajjira Barnoota Bulchinsaa Magaala Asallaa bara 2014
#EntranceExam #2013
#Schedule

ጥቅምት 29(ስኞ)
ጠዋት...... English 2:30-4:30
ከሰዓት.......Maths 8:00-11:00

ጥቅምት 30(ማክስኞ)
ጠዋት...... Aptitude 2:30-4:30
ከሰዓት.......phy or Geo 8:00-11:00

ህዳር 1(ረቡዕ)
ጠዋት...... Bio or history 2:30-4:30
ከሰዓት....... chemistry 8:00-11:00

ህዳር 2(ሀሙስ)
ጠዋት...... Civics 2:30-4:30


Guyyaa 13/02/2014
Barattoota Sagantaa galgalaa M/B Moodela Adaamaa olaanaa sad.2ffaatiif
Gaafa guyyaa 03/02/2014 irraa eegalee barnoonni jalqabamuun isaa nibeekama. Haata'u malee, barnoota sagantaa galgalaatiif galmeerra waan turreef, barattoonni galgalaa Wiixata guyyaa 15/02/2014 irraa jalqabee M/Btti argamuun barnoota akka jalqabdan cimsinee isin beeksifna!
. ....................... . M/B
ለት/ቤታችን የማታ ተማሪዎች በሙሉ
ከቀን 03/82/2014 ጀምሮ ትምህርት የተጀመረ መሆኑ ይታወቃል ።ስለሆነም ከ15/02/2014 ጀምሮ ሁሉም የትምህርት ቤታችን የማታ ተማሪ ክፍል በመገኘት ት/ት እንድትጀምሩ እናሳስባለን ።. .................... ት/ቤቱ


Forward from: TIKVAH-ETHIOPIA
የ12ኛ ክፍል ፈተና ከጥቅምት 29 እስከ ህዳር 02/2014 ዓ.ም ለመስጠት ዝግጅት ተጠናቋል::

ሀገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን ከጥቅምት 29 እስከ ህዳር 02/2014 ዓ.ም ለመስጠት ዝግጅት ማጠናቀቁን አሳውቋል፡፡

ኤጀንሲው ከባለድርሻ አካላት ጋር በዋናነት የ2013 ፈተና ዝግጅት ላይ ያተኮረ ውይይት አካሂዷል።

ከ617 ሺህ በላይ ተማሪዎች ለፈተናው ዝግጁ እንደሆኑ የገለጹት የኤጀንሲው የቀድሞ ዋ/ዳይሬክተር ዲላሞ ኦቶሬ (ዶ/ር)፤ ለፈተና የሚቀመጡ ተማሪዎች ቁጥር ካለፈው ዓመት በእጥፍ መጨምሩን ገልጸዋል።

ፈተናው የጸጥታ ችግር ባለባቸው የአማራ እና የአፋር ክልል አካባቢዎችም እንደ ወላጆችና ተማሪዎች ፈቃድ እንዲሁም እንደ አካባቢው ወቅታዊ የጸጥታ ሁኔታ ሊከናወን እንደሚችልም ተናግረዋል።

ፈተናው በ10 የትምህርት አይነቶች መዘጋጅቱንና የኢኮኖሚክስ ፈተና በዘንድሮው መርሃ ግብር አለመካተቱን ገልጸዋል፡፡

አስፈላጊ ቁሳቁሶች ባለመድረሳቸው ምክንያት የዘንድሮው ፈተና ቀደም ሲል እንደነበረው በወረቀት እንደሚከናወን ተገልጿል። #ኢፕድ

@tikvahuniversity @Tikvahethiopia


M/B/Moodeela Adaama sad 2ffaa bara barnoota 2014 onk 3 tti orranteeshinii barattoota kanaan eegaleera.




















Guyyaa 18/12/2013
Beeksisa
Barattoota Mana Barumsaa Keenyaa Hundaaf
Bara barnoota 2014’tiif barattoota buleeyyii mana barumsaa keenyaa kutaa 11ffaa fi 12ffaa taatan hundi iddoon guutaa waan jiruuf, guyyaa Roobiifi Kamisa (19 fi 20/12/2013)’tti galmeen waan xumuramuuf, barattoonni guyyaa jedhame kana keessatti Mana Barumsaatti argamuun akka galmooftan cimsinee isin beeksifna.
Hubachiisa:
-Guyyaa armaan olitti ibsame keessatti yoo galmaa’uu baattan, iddoo keessanitti barattoota haarawa kan simannu ta’uu isin hubachiisna.
-Sa’aatiin Galmee 2:30 – 11:00 tti Ta’uu Hubachiisna.
M/B
ማስታወቂያ
ቀን 18/12/2013 ዓ.ም
ለትምህርት ቤታችን ተማሪዎች በሙሉ
የ2014 የትምህርት ዘመን የነባር ተማሪዎች ምዝገባ 11ኛ እና 12ኛ ክፍል ከ12/12/2013 እስከ 21/12/2013 ዓ.ም ምዝገባ እንደሚካሄድ ተገልጿል፡፡ ሆኖም ግን ተማሪዎች በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ እየተመዘገቡ አይደለም፡፡ ስለሆነም መደበኛ ተማሪዎች በ19 እና 20/12/2013 ረቡዕና ሐሙስ ብቻ እንድትመዘገቡ እናሳውቃልን።
ማሳሰቢያ
-ከላይ በተጠቀሰው ቀናት ውስጥ ባልተመዘገቡ ተማሪዎች ቦታ አዲስ ተማሪ የምንቀበል መሆኑን ከወዲሁ ለማሳሰብ እንወዳለን ።
-የምዝገባ ሰዓት ከጠዋቱ 2:30 እስከ 11:00 ብቻ መሆኑን እናሳዉቃለን።









20 last posts shown.

3 744

subscribers
Channel statistics