ህይወት ከስህተት የጠራች አይደለችም. . .🙌
መሳሳትት ማለት ግን ማጥፋት አይደለም፤
ስህተትን ችግር አድርጋችሁ አትመልከቱት፤
ከተሳሳትን በኃላ ለማስተካከል እንሞክር እንጂ . . .
አዋቂዎች ሆነን አልተፈጠርንም
. . . እየኖርን እናውቃለን!
❤️#ፍቅር_ያሸንፋል❤️
መሳሳትት ማለት ግን ማጥፋት አይደለም፤
ስህተትን ችግር አድርጋችሁ አትመልከቱት፤
ከተሳሳትን በኃላ ለማስተካከል እንሞክር እንጂ . . .
አዋቂዎች ሆነን አልተፈጠርንም
. . . እየኖርን እናውቃለን!
❤️#ፍቅር_ያሸንፋል❤️