ቁርአን ብቻ


Channel's geo and language: not specified, not specified
Category: not specified


ይህ ቻናል ቁርኣን ብቻ ወደናንተ የምናስተላልፍበት ቻናል ነው። ተጠቃሚ ያድርገን።
❂❥ ቁርኣንም በተነበበ ጊዜ እርሱን አዳምጡ፡፡ ጸጥም በሉ፡፡ ይታዘንላችኋልና፡፡((ሡራ አል-አዕራፍ 204))
❂❥ ቁርኣንን ልብ ሰጥተን በማድመጥ ብቻ የላህን ራሕመት እንላበሳለን፣ አላህ ራሕመቱን ያጎናፅፈን።
https://t.me/joinchat/Vh2x3RbmuMMafY3f

Related channels

Channel's geo and language
not specified, not specified
Category
not specified
Statistics
Posts filter


🌹 #ቁርዓን_እንቅራ 🌷

🌹ረሱል (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም)🌷
እንዱህ አሉ ፦ ‹‹ ቁርዓንን ቅሩ ቁርዓን እኮ ለቀራው ሰው የውመል ቂያማ አስታራቂ (ሸፋዓ) ሁኖ ይመጣለታል ››አሉ ።๏


በሌላ ሀዲሳቸውም 🌹ረሱል (ሰለላህ ዐለይሂ ወሰለም)🌷 እንዲህ አሉ ፦

‹‹ የቁርዓን ባለቤቶች እኮ የቂያማ ቀን ይመጣሉ ፥ ዱንያ ላይ በቁርዓን ይሰሩ የነበሩ ሰዎች ፤ ቁርዓን ያዘዘውን የታዘዙት ፤ ቁርዓን የከለከለውን የተከለከሉሰዎች ፤ አዘውትረው ቁርዓንን ይቀሩ የነበሩ ሰዎች......እነዚህ ሰዎች ቁርዓን ሸፋዓ ይሆንላቸዋል ከአሏህ ጋር ያስታርቃቸዋል ፥ ቁርዓንም < ይህ ሰው እኮ ዱንያ ላይ የኔ ጓደኛ ነበር ,ቁርዓንን በመቅራት ጊዜውን ያሳልፍ ነበር > ብሎ ይመሰክርለታል ››


።๏ 🌹ዑስማን ኢብን ዐፋን (ረድየሏሁ ዐንሁ )🌷 እንዳስተላለፉት ረሱል (ሰለላህ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ፦‹‹ከእናንተ መካከል እኮ የተሻለ (በላጭ) ሰው ብሎ ማለት ቁርዓንን ቀርቶ ያስቀራ ነው ››ያአሏህ ቁርዓንን ቀርተው ችግራቸው ከቀለለላቸው ፣ ጓደኛ ከሆኑት ፣ ቀርተው ካስቀሩት እና ነገ በቂይማ ሸፋዓ ከሆነላቸው አድርገን ★

ስለዚህ የቻልነውን ያህል አሁኑኑ ከፍተን እንቅራ። ያልቻልን እንኳ ቁልሁወላሁ አሀድን 3 ጊዜ ደጋግመን ከቀራን እንዳኸተምን(30 ውንም ምዕራፎች አንብበን እንደጨረስን አላህ ቆጥሮ አጅር ይሰጠናል) ስለዚህ የቻልነውን ያህል እንቅራ።

Share & Join join join
👇👇👇
@Quran_Becha
@Quran_Becha
👆👆👆


🌹🌷🌹🌷🌹🌷🌹🌷
🌹Surah: 20 Taha🌷
🌷🌹🌷🌹🌷🌹🌷
🌷Ayah: 17-36🌹
🌹🌷🌹🌷🌹🌷

Share & Join join join
👇👇👇
@Quran_Becha
@Quran_Becha
👆👆👆


♥የጁምዓ ቀን ሱናዎች♥

1 ገላን መታጠብ።
2. ሽቶን መቀባባት (ለወንድ) እና መዋብ።
3. ሲዋክን መጠቀም።
4. የክት ልብስ መልበስ።
5. በጊዜ መስጂድ መጓዝ።
6. በእግር እየተጓዙ ወደ መስጅድ መሄድ።
7. መስጂድ ከደረሱ በኋላ የሰዎችን ትከሻ በመረማመድ ሰዉን
አለማስቸገር።
8. ኢማሙ ኹጥባ እያደረገ ቢሆንም ተህየቱ መስጂድ መስገድ።
9. ኹጥባ ወደ የሚያደርገው ኢማም መዞርና እሱን እያዩ ኹጥባ
ማድመጥ።
10. ኹጥባ በሚደረግበት ሰዓት ፀጥታን መላበስ።
11. ሰደቃን ማብዛት።
12. ሱረቱ ከሕፍ
መቅራት።
13. ዱዓ ተቀባይነት የሚያገኝበት ሰዓትን መጠባበቅ።
14. በነቢዩ ﷺ ላይ ሰለዋትን በብዛት ማውረድ።

የአላህ መልክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦ "መልካምን ነገር ያመላከት የሰሪውን ያህል ምንዳ ያገኛል።

አጅሩን የማይፈልግ የለምና ለምታውቀው ሁሉ ሼር በማድረግ አስተላለፉ !!😊😊

Share & Join join join
👇👇👇
@Quran_Becha
@Quran_Becha
👆👆👆


❤️ ነብዩ ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም ተናገሩ...
" አንድ ሰው በሞተ ጊዜ ዘመዶቹ በቀብር
ሥነስርአቱ ላይ ሲጨናነቁ አንድ እጅግ ያማረ ቆንጆ ሰው በጭንቅላቱ በኩል ይቆማል።ጀናዛውም እንደተከፈነ ያ ሰው በከፈኑ እና በሞተው ሰው ደረት መሀል ይሆናል። ከቀብር ሥነስርአቱም በኃላ ቀባሪ ቤተሰቦቹ ወደ ቤት ሲመለሱ ሁለት ሙንከር እና ነኪር የተባሉ መላኢኮች ወደ ቀብሩ በመምጣት
ጀናዛውንና ያንን ቆንጆ ሰው በመለያየት ያንን የሞተውን ሰው በእምነቱ ጉዳይ ብቻውን በጥያቄ ሊያፋጡት ይሞክራሉ። ሆኖም ያ ቆንጆ ሰው ይናገራል "ይህ ሰው አጋሬም ጓደኛዬም ነው ብቻውንም ልተወው አልችልም። እናንተ እንድትጠይቁት ከተመደባቹ ስራችሁን መሥራት ትችላላችሁ እኔ ግን ወደ ጀነት መግባቱን ሳላረጋግጥ ትቼው አልሄድም"። ከዚያም ወደ ሞተው አጋሩ በመዞር እንዲህ ይለዋል "እኔ አንዳንዴ ድምፅህን ከፍ
አርገህ ሌላ ጊዜ ደግሞ ቀስ ብለህ ስታነበኝ የነበርኩት ቁርአን ነኝ ምንም አትጨነቅ፤ ከሙንከርና ነኪር ጥያቄና መልስ በኃላ ምንም ጭንቀት አይኖርብህም" ፤ጥያቄና መልሱም ካለቀ በኃላ ያ ቆንጆ ሰው አል ማሉል አላ በተባሉ የጀነት መላኢኮች የተዘጋጀ በመልካም ሽታ የሚያውድ እና ከ ሀር በተሰራ ልብስ የተዘጋጀ
አልጋ ያዘጋጅለታል።
ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም እንደተናገሩት በቂያማ ቀን በአላህ ሱብሃነሁ ወተዐላ ፊት ስንቆም ከቁርአን የበለጠ ለኛ የሚከራከርልን አይኖርም ከነብይያትም ከ መላኢኮችም በበለጠ።

#ታዲያ ለኛ ከነብይያትም ከ መላኢኮችም የበለጠ የሚከራከርልን ቁርአን ከሆነ።

#እኛ_ከቁርአን_ጋር_ያለን_ግንኙነት_እንዴት_ነው???
#ቁርአንን_በቀን_ምን_ያህል_እንቀራለን_ወይም_ቁርአንን_በቀን_ምን_ያህል_እናነባለን???

ለሁላችንም የምተወው ጥያቄ ነው።

#ሼር_ሼር_በማድረግ_ከማይቋረጠው_አጅር_ተካፋ_ይሁኑ!!!

#አደራ ለሌሎች ሰዎች በማድርስ የአጅሩ ተካፋይ እንሁን!!!

የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉን።
👇👇👇👇👇👇👇👇
Share & Join join join
👇👇👇
@Quran_Becha
@Quran_Becha
👆👆👆


وَقَالَ الْمَلَأُ مِن قَوْمِهِ الَّذِينَ كَفَرُوا وَكَذَّبُوا بِلِقَاءِ الْآخِرَةِ وَأَتْرَفْنَاهُمْ فِي الْحَيَاةِ الدُّنْيَا مَا هَـٰذَا إِلَّا بَشَرٌ مِّثْلُكُمْ يَأْكُلُ مِمَّا تَأْكُلُونَ مِنْهُ وَيَشْرَبُ مِمَّا تَشْرَبُونَ

(ሱረቱ አል-ሙእሚኑን - 33)📖🌺
ከሕዝቦቹም እነዚያ የካዱት በመጨረሻይቱም ቀን መገናኘት ያስተባበሉት በቅርቢቱም ሕይወት ያቀማጠልናቸው ታላላቅ ሰዎች «ይህ ብጤያችሁ ሰው እንጂ ሌላ አይደለም፡፡ ከርሱ ከምትበሉት ምግብ ይበላል፡፡ ከምትጠጡትም ውሃ ይጠጣል» አሉ፡፡📖🌺
ቃሪዕ፦🎙#አብዱራህማን_አልሱዲየስ


الْحَمْدُ لِلَّهِ الَّذِي أَنزَلَ عَلَىٰ عَبْدِهِ الْكِتَابَ وَلَمْ يَجْعَل لَّهُ عِوَجًا ۜ

(ሱረቱ አል ከህፍ፥ - 1)🌸
ምስጋና ለአላህ ለዚያ መጽሐፉን በውስጡ መጣመምን ያላደረገበት ሲሆን በባሪያው ላይ ላወረደው ይገባው፡፡🌸
ቃሪዕ፦ አህመድ አልአጀሚይ


وَرَبَطْنَا عَلَىٰ قُلُوبِهِمْ إِذْ قَامُوا فَقَالُوا رَبُّنَا رَبُّ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ لَن نَّدْعُوَ مِن دُونِهِ إِلَـٰهًا ۖ لَّقَدْ قُلْنَا إِذًا شَطَطًا

(ሱረቱ አል ከህፍ፥ - 14)🌸
(በንጉሣቸው ፊት) በቆሙና «ጌታችን የሰማያትና የምድር ጌታ ነው፡፡ ከእርሱ ሌላ አምላክን አንገዛም፡፡ ያን ጊዜ (ሌላን ብናመልክ) ወሰን ያለፈን (ንግግር) በእርግጥ ተናገርን፡፡» ባሉ ጊዜ ልቦቻቸውን አጠነከርን፡፡🌸


كُلُّ نَفْسٍ ذَائِقَةُ الْمَوْتِ ۗ وَإِنَّمَا تُوَفَّوْنَ أُجُورَكُمْ يَوْمَ الْقِيَامَةِ ۖ فَمَن زُحْزِحَ عَنِ النَّارِ وَأُدْخِلَ الْجَنَّةَ فَقَدْ فَازَ ۗ وَمَا الْحَيَاةُ الدُّنْيَا إِلَّا مَتَاعُ الْغُرُورِ

ነፍስ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት፡፡ ምንዳዎቻችሁንም የምትሞሉት በትንሣኤ ቀን ብቻ ነው፡፡ ከእሳትም የተራቀና ገነትን የተገባ ሰው በእርግጥ ምኞቱን አገኘ፡፡ ቅርቢቱም ሕይወት የመታለያ መሳሪያ እንጅ ሌላ አይደለችም፡፡












❥::::::የቀልብ ድርቀት::::::::❥

📌የተሠማችሁ እንደሆን ህክምናዋን እንኩ 💉💉📌👇👇

☞ከደጋግ መልካም የአላህ ባሮች ጋር ተቀማመጡ፣

☞ቁርኣንን በማስተንተንና በሕያው ልቦና ያንብቡ፣

☞በፆም ሆድዎን ባዶ ያድርጉ፣

☞ከንጋት በፊት ባለው ሰዓት ወድ አላህ ይዋደቁ፣

☞አንዲት ረከዓም ብትሆን ሌሊት ተነስታችሁ ስገዱ።


*#እኛና ቁርአን*

ከስልክና ኮምፒተራችን ጋር ስናሳልፍ ሰአታችን እንደ ደቂቃ እየቆጠርን
ከቁርአን ጋር ሲሆን ግን ደቂቃዎች እንዴ ሰአታት ከመቁጠራችን ጋር
"ቁርኣን እወዳለሁ"ማለት ምን ያክል እውነተኛነት ነው?!

*ከልቡ ወዳጅ ለወዳጁ ሰፊና በቂ ጊዜ ይሰጣልና ለቁርኣን በቂ ጊዜ እንስጥ!!!!*

أستاذ أحمد شيخ آدم حفظه الله






🍃وَإِذَا سَأَلَكَ عِبَادِي عَنِّي فَإِنِّي قَرِيبٌ ۖ أُجِيبُ دَعْوَةَ الدَّاعِ إِذَا دَعَانِ ۖ فَلْيَسْتَجِيبُوا لِي وَلْيُؤْمِنُوا بِي لَعَلَّهُمْ يَرْشُدُونَ🍃

ባሮቼም ከእኔ በጠየቁህ ጊዜ (እንዲህ በላቸው)፡- እኔ ቅርብ ነኝ፡፡ የለማኝን ጸሎት በለመነኝ ጊዜ እቀበለዋለሁ፡፡ ስለዚህ ለኔ ይታዘዙ፤ በኔም ይመኑ፤ እነሱ ሊመሩ ይከጀላልና፡፡

ቃሪዕ:- ወዲዕ አልየመኒ🌸




أَنِ اقْذِفِيهِ فِي التَّابُوتِ فَاقْذِفِيهِ فِي الْيَمِّ فَلْيُلْقِهِ الْيَمُّ بِالسَّاحِلِ يَأْخُذْهُ عَدُوٌّ لِّي وَعَدُوٌّ لَّهُ ۚ وَأَلْقَيْتُ عَلَيْكَ مَحَبَّةً مِّنِّي وَلِتُصْنَعَ عَلَىٰ عَيْنِي🌺
«(ሕፃኑን) በሳጥኑ ውስጥ ጣይው፡፡ እርሱንም (ሳጥኑን) በባሕር ላይ ጣይው፡፡ ባሕሩም በዳርቻው ይጣለው፡፡ ለእኔ ጠላት ለእርሱም ጠላት የኾነ ሰው ይይዘዋልና በማለት (ባሳወቅን ጊዜ ለገስንልህ)፡፡ ባንተ ላይም ከእኔ የኾነን መወደድ ጣልኩብህ፡፡ (ልትወደድና) በእኔም ጥበቃ ታድግ ዘንድ፡፡
🌺📖🌺📖🌺📖🌺📖
🎙Ismail Al Nori
(ሱረቱ ጣሀ -20📖አያ 37-44📖

🌺ውብ ቲላዋ🌺

20 last posts shown.

150

subscribers
Channel statistics