🙏አስቸኳይ አስቸኳይ አስቸኳይ!!!
''ውድ ወገኖቼ ከፈጣሪ በታች የኔ ህይወት በእጃችሁ ላይ ይገኛልና እያያችሁ ለሞት አሳልፋችሁ አትስጡኝ!" የሚለን...
ወንድም አብዱልሰታር ናስር የ32 ዓመት ወጣት ሲሆን የ3 ልጆች አባትና የቤተሰብ አስተዳዳሪ እንዲሁም በተለያዩ በጎ ስራዎች ላይ የማናጣው ውድ ወንድማችን ነው። በደረሰበት የኩላሊት ህመም ምክንያት በአዲስ አበባ ጳውሎስ ሆስፒታል ሲታከም የቆየ ቢሆንም በአሁኑ ሰዐት ግን እጅግ በጣም በሚያሳዝን ሁኔታ ወደመጨረሻው ደረጃ የኩላሊት ህመም በመቀየሩ ምከንያት ኩላሊቶቹ ስራ አቁመዋል። በመሆኑም
በ#አጭር ጊዜ ውስጥ ወደ ውጭ ሀገር በመሄድና የኩላሊት ንቅለ ተከላ በማድረግ ህይወቱን ማትረፍ እንደሚቻል በህክምና ባለሙያዎች የተወሰነ ሲሆን ለዚህም ሁሉንም ሂደት ጨምሮ #2,000,000 (ሁለት ሚሊዮን) ብር የሚያስፈልግ ሲሆን ቤተሰቦቹ ይሄን ሁሉ ወጪ ለብቻቸው መሸፈን ስለማይችሉ ሁላችንም የውድ ወንድማችንን ህይወት ለማዳን የበኩላችንን፣ የወንድማማችነት ፣ የሰብዓዊነት እንዲሁም የዜግነት ግዴታችንን እንወጣ ስንል እንጠይቃለን። ህመሙ ጊዜ የማይሰጥና አስቸኳይ ህክምና የሚፈልግ በመሆኑ ይህ አስከፊ ህመም የውድ ወጣት ወንድማችንን ህይወት ከመንጠቁ በፊት ተረባርበን ህይወቱን እንታደግ ስንል በፈጣሪ ስም እንጠይቃለን።
ንግድ ባንክ:- 100038947808(አብዱሰታር ናስር)
አዋሽ ባንክ:- 01920060552200(አብዱሰታር ናስር)
ኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ:- 02490000722(መንሱር ናስር)
📞 ስልክ ቁጥር:- +251 9 17 16 11 31
+251 9 12 61 59 76
«ከፈጣሪ በታች የእናንተ ቸር እጆቻችሁ ያስፈልገናልና ለ''ህይወቱ'' ዋጋ እንስጥ!»🙏
ስለ መልካምነታችሁ ሁሉ እናመሰግናለን!🙏
''ውድ ወገኖቼ ከፈጣሪ በታች የኔ ህይወት በእጃችሁ ላይ ይገኛልና እያያችሁ ለሞት አሳልፋችሁ አትስጡኝ!" የሚለን...
ወንድም አብዱልሰታር ናስር የ32 ዓመት ወጣት ሲሆን የ3 ልጆች አባትና የቤተሰብ አስተዳዳሪ እንዲሁም በተለያዩ በጎ ስራዎች ላይ የማናጣው ውድ ወንድማችን ነው። በደረሰበት የኩላሊት ህመም ምክንያት በአዲስ አበባ ጳውሎስ ሆስፒታል ሲታከም የቆየ ቢሆንም በአሁኑ ሰዐት ግን እጅግ በጣም በሚያሳዝን ሁኔታ ወደመጨረሻው ደረጃ የኩላሊት ህመም በመቀየሩ ምከንያት ኩላሊቶቹ ስራ አቁመዋል። በመሆኑም
በ#አጭር ጊዜ ውስጥ ወደ ውጭ ሀገር በመሄድና የኩላሊት ንቅለ ተከላ በማድረግ ህይወቱን ማትረፍ እንደሚቻል በህክምና ባለሙያዎች የተወሰነ ሲሆን ለዚህም ሁሉንም ሂደት ጨምሮ #2,000,000 (ሁለት ሚሊዮን) ብር የሚያስፈልግ ሲሆን ቤተሰቦቹ ይሄን ሁሉ ወጪ ለብቻቸው መሸፈን ስለማይችሉ ሁላችንም የውድ ወንድማችንን ህይወት ለማዳን የበኩላችንን፣ የወንድማማችነት ፣ የሰብዓዊነት እንዲሁም የዜግነት ግዴታችንን እንወጣ ስንል እንጠይቃለን። ህመሙ ጊዜ የማይሰጥና አስቸኳይ ህክምና የሚፈልግ በመሆኑ ይህ አስከፊ ህመም የውድ ወጣት ወንድማችንን ህይወት ከመንጠቁ በፊት ተረባርበን ህይወቱን እንታደግ ስንል በፈጣሪ ስም እንጠይቃለን።
ንግድ ባንክ:- 100038947808(አብዱሰታር ናስር)
አዋሽ ባንክ:- 01920060552200(አብዱሰታር ናስር)
ኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ:- 02490000722(መንሱር ናስር)
📞 ስልክ ቁጥር:- +251 9 17 16 11 31
+251 9 12 61 59 76
«ከፈጣሪ በታች የእናንተ ቸር እጆቻችሁ ያስፈልገናልና ለ''ህይወቱ'' ዋጋ እንስጥ!»🙏
ስለ መልካምነታችሁ ሁሉ እናመሰግናለን!🙏