አሜሪካን ሃገር የሚገኘው “ሳይን ፍራክቸር ኬር ኢንተርናሽናል” የተሰኘው ተቋም ፕሮፌሰር ብሩክ ላምቢሶ በአጥንት ህክምና ዘርፍ ለሰሯቸው የላቁ ሥራዎች እውቅና በመስጠቱ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የተሰማውን ደስታ እየገለጸ የዩኒቨርሲቲው ባልደረባ ለሆኑት ፕሮፌሰር ብሩክ “እንኳን ደስ ያለዎት” ማለት ይፈልጋል፡፡
***
Addis Ababa University congratulates Professor Biruk Lambiso for the recognition of distinction by the US-based ‘Sign Fracture Care International’ for his extraordinary dedication and significant contributions as an Orthopaedic Surgeon.
***
Addis Ababa University congratulates Professor Biruk Lambiso for the recognition of distinction by the US-based ‘Sign Fracture Care International’ for his extraordinary dedication and significant contributions as an Orthopaedic Surgeon.