Abuhatim Abduselam Aselefiy


Channel's geo and language: not specified, not specified
Category: not specified



Channel's geo and language
not specified, not specified
Category
not specified
Statistics
Posts filter


ተጀምሯል


Forward from: Abuhatim Abduselam Aselefiy
ገባ ገባ በሉ


Forward from: Unknown
📢 ታላቅ ሣምንታዊ የዳዕዋ ፕሮግራም

      እነሆ በእለተ ቅዳሜ ማታ 22/4/2015 ዓ.ሂ ከምሽቱ 03:00 ጀምሮ እስከ 05:00 ባለው በተርሆኘ ራህማ መስጂድ የግንባታ ገቢ ማሰባሰቢያ ግሩፕ ላይ የሙሀደራ እና የኒያ ፕሮግራም ስለሚኖር ሁላችሁም ተጋብዛቹሀል።


       በእለቱ የሚሰጠውን ሙሀደራ ሰምታችሁ ከመጠቀማችሁ ባሻገር በመስጂደ ራህማ ላይ አሻራዎት ያኖሩ ዘንድ የአቅሞን ድጋፍ ያድርጉ።


የእለቱ ተጋባዥ እንግዶች

1⃣ ኡስታዝ ሸምሱ ጉልታ(አቡ ሀመውያ)

🟢 18ቱ ነጥቦች ከሱረቱል ኢስራእ በሚል ርዕስ ከ3:00-4:00 ሠዓት እና

2⃣  ኡሰታዝ ሙሀመድ አሚን( አቡ ጃዕፋር )

🟣   أهمية اتباع السلف الصالح
ከ4:00-5:00 ሠዓት

ሁላችንም በጊዜ ተገኝተን መጠቀም ያለብንን እንጠቀም

መቅረት አይደለም ማርፈድ ዋጋ ያስከፍላል

የግሩፑም ሊንክ ከስር ተቀምጧል
ሼር በማድረግ ለሁሉም እናዳርሰው

የትሌግራም አድራሻ ⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️

httt.me/+FIXTIDyOZR1hNTZk' rel='nofollow'>ps://t.me/+FIXTIDyOZR1hNTZk


Forward from: Shakir Sultan
🔈#ዒሳ (ዐለይሂ ሰላም) በኢስላም ሚዛን አዲስ ኮርስ ክፍል 4

🔈 - عيسى عليه السلام في ميزان الإسلام
الحلقة الرابعة

6 جمادى الآخر 1444
الموافق
30 ديسمبر 2022

🔗 የዳውንሎድ ሊንኩን ይጫኑ Mp3
https://is.gd/f57ah0

🔶 በደቡብ ክልል በስልጤ ዞን በምስራቅ ስልጤ ገርቤ በር ወረዳ በቢላል መስጂድ የተሰጠ ኮርስ።

🎙 أستاذ شاكر بن سلطان - حفظه الله تعالى

🎙 በኡስታዝ ሻኪር ቢን ሱልጣን (ሀፊዘውላህ)

📌 ትምህርቱን ለመከታተል ይህን ቻናል ይቀላቀሉ

👇👇👇

🌐 https://t.me/shakirsultan


👆👆👆
🔈
#ዒሳ (ዐለይሂ ሰላም) በኢስላም ሚዛን አዲስ ኮርስ ክፍል 4

🔶በደቡብ ክልል በስልጤ ዞን በምስራቅ ስልጤ ገርቤ በር ወረዳ በቢላል መስጂድ የተሰጠ ኮርስ።

🎙በኡስታዝ ሻኪር ቢን ሱልጣን (ሀፊዘውላህ)

🌐 https://t.me/shakirsultan


Forward from: Shakir Sultan
🔈#ዒሳ (ዐለይሂ ሰላም) በኢስላም ሚዛን አዲስ ኮርስ ክፍል 3

🔈 - عيسى عليه السلام في ميزان الإسلام
الحلقة الثالثة

30 جمادى الأول 1444
الموافق ،
24 ديسمبر 2022

🔗 የዳውንሎድ ሊንኩን ይጫኑ Mp3
https://is.gd/A6RyN2

🔶 በደቡብ ክልል በስልጤ ዞን በምስራቅ ስልጤ ገርቤ በር ወረዳ በቢላል መስጂድ የተሰጠ ኮርስ።

🎙 أستاذ شاكر بن سلطان - حفظه الله تعالى

🎙 በኡስታዝ ሻኪር ቢን ሱልጣን (ሀፊዘውላህ)

📌 ትምህርቱን ለመከታተል ይህን ቻናል ይቀላቀሉ

👇👇👇

🌐 https://t.me/shakirsultan


👆👆👆
🔈
#ዒሳ (ዐለይሂ ሰላም) በኢስላም ሚዛን አዲስ ኮርስ ክፍል 3

🔶በደቡብ ክልል በስልጤ ዞን በምስራቅ ስልጤ ገርቤ በር ወረዳ በቢላል መስጂድ የተሰጠ ኮርስ።

🎙በኡስታዝ ሻኪር ቢን ሱልጣን (ሀፊዘውላህ)

🌐 https://t.me/shakirsultan


Forward from: Shakir Sultan
🔈#ዒሳ (ዐለይሂ ሰላም) በኢስላም ሚዛን አዲስ ኮርስ ክፍል 2


🔈 - عيسى عليه السلام في ميزان الإسلام
الحلقة الثانية

27 جمادى الأول 1444
الموافق ،
20 ديسمبر 2022

🔗 የዳውንሎድ ሊንኩን ይጫኑ Mp3
https://is.gd/WsjeHa

🔶 በደቡብ ክልል በስልጤ ዞን በምስራቅ ስልጤ ገርቤ በር ወረዳ በቢላል መስጂድ የተሰጠ ኮርስ።

🎙 أستاذ شاكر بن سلطان - حفظه الله تعالى

🎙 በኡስታዝ ሻኪር ቢን ሱልጣን (ሀፊዘውላህ)

📌 ትምህርቱን ለመከታተል ይህን ቻናል ይቀላቀሉ

👇👇👇

🌐 https://t.me/shakirsultan


👆👆👆
🔈
#ዒሳ (ዐለይሂ ሰላም) በኢስላም ሚዛን አዲስ ኮርስ ክፍል 2

🔶በደቡብ ክልል በስልጤ ዞን በምስራቅ ስልጤ ገርቤ በር ወረዳ በቢላል መስጂድ የተሰጠ ኮርስ።

🎙በኡስታዝ ሻኪር ቢን ሱልጣን (ሀፊዘውላህ)

🌐 https://t.me/shakirsultan


Forward from: Shakir Sultan
🔈#ዒሳ (ዐለይሂ ሰላም) በኢስላም ሚዛን አዲስ ኮርስ ክፍል 1

🔈 - عيسى عليه السلام في ميزان الإسلام
الحلقة الأولى

23 جمادى الأول 1444
الموافق ، 17
ديسمبر 2022

🔗 የዳውንሎድ ሊንኩን ይጫኑ Mp3
https://is.gd/6MhjYY

🔶 በደቡብ ክልል በስልጤ ዞን በምስራቅ ስልጤ ገርቤ በር ወረዳ በቢላል መስጂድ የተሰጠ ኮርስ።

🎙 أستاذ شاكر بن سلطان - حفظه الله تعالى

🎙 በኡስታዝ ሻኪር ቢን ሱልጣን (ሀፊዘውላህ)

📌 ትምህርቱን ለመከታተል ይህን ቻናል ይቀላቀሉ

👇👇👇

🌐 https://t.me/shakirsultan


👆👆👆
🔈
#ዒሳ (ዐለይሂ ሰላም) በኢስላም ሚዛን አዲስ ኮርስ ክፍል 1

🔶በደቡብ ክልል በስልጤ ዞን በምስራቅ ስልጤ ገርቤ በር ወረዳ በቢላል መስጂድ የተሰጠ ኮርስ።

🎙በኡስታዝ ሻኪር ቢን ሱልጣን (ሀፊዘውላህ)

🌐 https://t.me/shakirsultan


Forward from: Semir Jemal
#ከሀዲያኖችን ለገና በዓል (Merry Christmas) እንኳን አደረሳችሁ ማለት፣ስጦታዎች መለዋወጥ...ሸሪዓዊ ብይኑ!
▬▱▬▱▬▱▬▱▬▱▬▱▬▱
ክፍል 1ን ለማግኘት ከታች ያለውን ተስፈንጣሪ ይጫኑ ⬇️⬇️⬇️⬇️
https://t.me/semirEnglish/914

[ ከፍል 2⃣]
▬▬▬▬▬
በቡኻሪ ዘገባ ከኢብኑ ዐባስ (ረዲየላሁ ዐንሁ) እንደተረጋገጠው ረሡል (ﷺ) አላህ እንዲህ አለ ብለው አሉ፦

የኣደም ልጆ አስዋሸኝ ይህ ለሱ ባልተገባው ነበር፣ እንደዚሁም የኣደም ልጆ ሰደበኝ ይህም ለሱ አይገባውም ነበር። እኔን ማስዋሸቱ ከሞት በኃላ አይቀሰቅሰኝም ማለቱ ነው!፤እኔን መስደቡ ደግሞ ልጅ አለው ብሎ ማለቱ ነው። እኔ ልጅም ሆነ ሚስት ከመያዝ የጠራሁኝ ጌታ ነኝ።

ክሪስቲያኖች ይህን የገና በዓል (Christmas) የሚያከብሩት፣የፈጣሪ ልጅ የተወለደበት ቀን ነው ብለው ነው ሚያከብሩት። ነዑዚቢላህ!!!!!

ሙስሊሞች ሆይ! ይህን ባዓል ከሚያከብሩ ሰዎች እራሳችንን ልናርቅ ይገባል!። እንደዚሁም «Merry Christmas» እንኳን ለገና በዓል አደረሳቹሁ ከማለት እራሳችንን ልናርቅ ይገባል፤ምክኒያቱም ይህ ክብረበዓል የፈጣሪ ልጅ የተወለደበት ቀን ነው ብለው ነው ሚያከብሩት። አላህ ልጅ አለው ብሎ ማለት አላህን መስደብ ነው።

ጥራት የተገባው ጌታችን አላህ እንዲህ ይላል፦

وَقَالُوا اتَّخَذَ الرَّحْمَٰنُ وَلَدًا

«አር-ረሕማንም ልጅን ያዘ (ወለደ)» አሉ፡፡


لَّقَدْ جِئْتُمْ شَيْئًا إِدًّا

ከባድ መጥፎን ነገር በእርግጥ አመጣችሁ፡፡

تَكَادُ السَّمَاوَاتُ يَتَفَطَّرْنَ مِنْهُ وَتَنشَقُّ الْأَرْضُ وَتَخِرُّ الْجِبَالُ هَدًّا

ከእርሱ (ከንግግራቸው) ሰማያት ሊቀደዱ፣ ምድርም ልትሰነጠቅ፣ ጋራዎችም ተንደው ሊወድቁ ይቃረባሉ፡፡

أَن دَعَوْا لِلرَّحْمَٰنِ وَلَدًا

ለአር-ረሕማን ልጅ አል'ለው ስለአሉ፡፡

وَمَا يَنبَغِي لِلرَّحْمَٰنِ أَن يَتَّخِذَ وَلَدًا

ለአር-ረሕማን ልጅን መያዝ አይገባውም፡፡


إِن كُلُّ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ إِلَّا آتِي الرَّحْمَٰنِ عَبْدًا

በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉ (በትንሣኤ ቀን) ለአር-ረሕማን ባሪያ ኾነው የሚመጡ እንጂ ሌላ አይደሉም፡፡


ኢስላም ሌሎች ከሚያከብሯቸው ከብረበዓላት ጋር መመሳሰልን፣ከነሱ ጋር ተሳትፎ ማደረግ፣አንኳን አደረሳቹሁ ማለት...አጥብቆ ይከለክላል። ረሡል (ﷺ) ወደ መዲና በሄዱ ጊዜ፣ በየአመቱ ሀለት ልዩ የሆኑ በዓላትን ሲያከብሩ ተመለከቷቸው፤ አንድአንድ ዑለማዎች እንደገለፁት፣እነኝህ ሁለት በዓላቶችን የሚዲና ሰዎች የተቀበሉት ከፐርሺያኖች (Persians) ነው።

የአላህ መልዕክተኛ ረሡል (ﷺ) አነኝህን በዓላት ከተመለከቱ በኃላ እንዲህ ብለው ጠየቁ፦

❝እነኝህ ሁለት ቀናቶች ምንድናቸው ብለው ጠየቁ?❞

ከዚያም እንዲህ ብለው መለሱላቸው፦ «እነኝህን በዓላቶችን በጃሂሊያ ጊዜ የምናከብራቸው ክብረበዓል ናቸው» ብለው መለሱላቸው።

ከዚያም የአላህ መልዕክተኛ (ﷺ) እንዲህ አሉ፦ "በርግጥ አላህ ከነኝህ በዓላት በተሻሉ ቀናቶች በ'አድኋ እና በ ፊጥር ቀይሮላቿል።"
[አቡ ዳውድ፣ሐዲስ ቁጥር:1134]

የአላህ መልዕክተኛ ረሡል (ﷺ) በግልጽ እንዲህ ከተናገሩ በኃላ
፣ እኔ የፈለኩትን በዓል አከብራለሁ፣እሳተፋለሁ፣ Christmas (የገና በዓል)ም ይሁን፣መውሊድም ይሁን...እንደፈለኩ እሆናለሁ ካለ እንዲህ ከሚለው ከሃያሉ ጌታችን አላህ ቃል ይጣረሳል፦

وَمَن يُشَاقِقِ الرَّسُولَ مِن بَعْدِ مَا تَبَيَّنَ لَهُ الْهُدَىٰ وَيَتَّبِعْ غَيْرَ سَبِيلِ الْمُؤْمِنِينَ نُوَلِّهِ مَا تَوَلَّىٰ وَنُصْلِهِ جَهَنَّمَ ۖ وَسَاءَتْ مَصِيرًا

ኑም መንገድ ለእርሱ ከተገለጸለት በኋላ መልክተኛውን የሚጨቃጨቅና ከሙዕሚኖች መንገድ ሌላ የሆነን የሚከተል ሰው (በዚህ ዓለም) በተሾመበት (ጥመት) ላይ እንሾመዋለን፤ ጀሀነምንም እናገባዋለን፡፡ መመለሻይቱም ምነኛ ከፋች!

በተጨማሪም የአላህ መል
ክተኛ ረሡል (ﷺ) እንዲህ አሉ፦

❝ከሰዎ
የተመሳሰለ እሱ ከነርሱ ነው።❞
[አቡ ዳውድ፣ሐዲስ ቁጥር:403]

እንደዚሁም የአ
ላህ መልዕክተኛ ረሡል (ﷺ) ለሙስሊሞች አንዲህ ቦለው አሳውቀዋል፦

❝ከናተ በፊት የነበሩ ሰዎችን መንገድ ስንዝር በስንዝር፣ክንድ በክንድ ትከታተላላቹሁ፤ አንኳን ደብ የ(እንሽላሊት) ቀዳዳ ቢገቡ ኖሮ እናንተም በገባቹሁ ነበር።❞ ሶሃቦችም እንዲህ ብለው ጠየቁ፦ "አይሁዶች እና ነሷራዎች ናቸውን?" የአላህ መልዕክተኛ ረሡል (ﷺ) እንዲህ ብለው መለሱ፦ ❝ታዲያ እነማናቸው?❞
[ቡኻሪና ሙስሊም]
▬▬▬▬▬▬▬▬▬

ኢንሻአላህ ከፍል 3 ይቀጥላል...

አዘጋጅ ሸይኽ አቡ ኸዲጃህ (ሀፊዘሁሏህ)

ትርጉም፦ አቡ ሀፍሳህ
▬▬▬▬▬
https://t.me/semirEnglish
https://t.me/semirEnglish


Forward from: Semir Jemal
ክፍል ⑧ ❗️❗️ሀዳድያ❗️❗️
እናንተ የሱና ቤተሰቦች ሆይ አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱሏሂ ወበረካትሁ እንደሚታወቀው የሀዳድዮችን መገለጫ እየተመለከትን እዚህ ደርሰናል ዛሬ በአሏህ ፈቃድ ቁጥር ⑥ እና ⑦ን አብረን እንመለከታል።

💫6- انتقاص العلماء والمشايخ الذين لا يوافقونهم والطعن بهم ومعاداتهم بشتى الأساليب وتعظيم مَنْ يوافقهم والتعصب له حتى يرفعونه إلى أعلى مراتب العلماء ويصفونه بأضخم الألقاب.

🥕⑥(ብልሹ በሆነው አቋማቸው) የማይገጥሟቸው ኦለሞችን ክብር ማጉደል፣ እነሱንም በተለያዩ አሉታዊ መንገዶች ማነወር (ማነቋሸሽ) ፣ በአንፃሩ ደግሞ (ብልሹ በሆነው አቋማቸው) የገጠማቸውን (ደረጃው ምንም እንኳ ዝቅ ያለ ቢሆንም) ያልቁታል፣ ለሱም ይወግናሉ ፣ ከፍ ወዳለ የሊቃውንቶች ደረጃም ይሰቃቅሉታል ፣ በግዙፍ ስያሜዎችም ይሰይሙታል።

💫مسألة عدم الاعتداد بأهل العلم المعاصرين صار سمة ظاهرة للمنهج الحدادي.

🍀በዘመኑ ኦለማዎች ዙርያ ፍትሀዊ አለመሆን የሀዳድያ ጎዳና ግልፅ መገለጫ ሆኗል።

💫ونحن نقول العلماء والمشايخ المعروفين بسلامة المعتقد وسداد المنهج الذين يتحرون الحق ويجتهدون في تحصيله بالسبيل الشرعي

🍀እኛ (ሰለፍዮች) ሀቅን የሚጠባበቁ ፣ሀቅን ለማገኘትና ለመግጠም ሸሪኣዊ በሆነ መንገድ ጥረት የሚያደርጉ ፣ ሰለማዊ በሆነ አቂዳና በትክክለኛ ጎዳና (መንሀጅ ) ታዋቂ በሆኑ ኦለሞ ዙርያ የምንለው

 💫 لهم مكانتهم ومنزلتهم الرفيعة سواء وافقوا الحق أو خالفوه لأنهم مأجورون إنْ أصابوا أو أخطؤوا

🍀ሀቅን ገጥመው ቢገኙም ተኻልፈው ቢገኙም ለነሱ ( በድኑ ውስጥ ) ቦታ አላቸው ፣ ከፍ ያለ የሆነ ደረጃም አሏቸው፣
ምክንያቱም(ሙጅተሂዶች እስከሆኑ ድረስ) ሀቁን ቢገጥሙም ባይገጥሙም አጅር አላቸውና።

💫فلا ينبغي للسلفي أن ينتقصهم إذا خالفوه في مسألة بل ينتصر للحق ويرد ما عندهم من أخطاء بالأدلة والبراهين وبأدب واحترام

🍀ሰለፍይ ለሆነ አካል በሆነ ጉዳይ (ኦለሞች) ቢኻለፉት ክብራቸውን ሊያጎድል አይገባም ፣ ይልቁንም ሀቅን ሊያራምድና እነሱ ዘንዳ ያለውን ስህተታቸውን በመረጃ ስርአት በተሞላበትና የነሱን ክብር በማይዳፈር መልኩ ሊመልስ ይገባል።

💫أما إنْ ظهر ما يدل على انحرافهم أو أُقيمت عليهم الحجة ولم ينقادوا لها فلا مكانة لهم في نفوس السلفيين.

🍀በነሱ ላይ ጥመት ተንፀባረቆባቸው ወይም ሁጃ ቆሞባቸው ከጥፋታቸው አልመለስም ባይነትና ለመረጃ ያለመገተት(እጅ ያለ መስጠት) ሁኔታ ከታየባቸው፣በሰለፍዮች ነፍስ ውስጥ ቦታ የላቸውም።

💫لكنَّ الحدادية يثورون على كلِّ عالم أو شيخ لا يوافقهم ويسعون في إسقاطه

🍀ሀዳድዮች ግን በተኻለፋቸው ሸይኽ/አሊም ሁሉ ላይ ፊትና ይጭራሉ ደረጃውን ለማውረድም ይቻኮላሉ

💫وأما مسألة وصف بعض المشايخ وطلبة العلم بأضخم الألقاب ورفع مكانتهم إلى مرتبة العلماء الراسخين في العلم فهذه من بلايا هذا العصر ولها عواقب سيئة على الشباب والدعوة السلفية فلينتبه لذلك.

🍀ከፊል ኦለሞችንና አዕውቀት ፈላጊ ተማሪዎችን ግዙፍ በሆኑ ስያሜዎች መሰየምማ ፣ ደረጃቸውንም በዕውቀታቸው ጠለቅ ወዳሉ ኦለሞች ደረጃ ከፍ ማድረግ ፣ ❗️ይህች ከዚህ ዘመን ሙሲባዎች አንዷ ነች ❗️በሰለፍያ ደዕዋና በወጣቱ ላይ መጥፎ መጨረሻ አላት ፣ ለዚህ ጉዳይ ሊነቃ ይገባል።

💫 وهذا أيضاً من صنيع الحدادية في كلِّ مَنْ يوافقهم ويكون في صفهم ضد العلماء.

🍀ይህ ደግሞ (ብልሹ በሆነው አቋማቸው)በገጠማቸውና ከኦለሞች በተቃራኒ ከነሱ ጎን በተሰለፈ ሁሉ ከሚሰሩት ከሀዳድዮች ተግባር አንዱ ነው

💫7- مخالفة أئمة السلف في مواقفهم من زلات العلماء بحجة تحريم التقليد.

🥕⑦የሊቃውንቶችን ስህተት በተመለከተ ተቂሊድ ሀራም ነው በማለት የቀደምት አኢማዎችን አቋም መፃረር (አለመከተል)

💫 لقد ذكر شيخ الإسلام رحمه الله تعالى المنهج السلفي من أخطاء العلماء في كتابه [رفع الملام عن الأئمة الأعلام] وكذلك في بعض الآثار السلفية ما يدل على أنَّ الأئمة كانوا يعتذرون لمَنْ وقع في انحراف من أئمة السلف ولا يسقطونه.

🍀ሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይምያ አሏህ ይዘንላቸውና [رفع الملام عن الأئمة الأعلام] በተሰኘው ኪታባቸው የኦለሞችን ስህተት በተመለከተ የሰለፍዮችን ጎዳና አውስተዋል።
እንደዚሁም አኢማዎች ከቀደምት ሊቃውንቶች ሆኖ ጥፋት ላይ ለወደቀ አካል ኡዝር ሲሰጡ እንደነበርና ደረጃውንም እንደማያወርዱት የሚጠቁም በከፊል ሰለፍይ በሆኑ ዘገባዎችመጥቷል።

💫 لكنَّ الحدادية اليوم لا يتبعون هذه الآثار بحجة أنَّ متابعة هذه الآثار تقليد لأصحابها والتقليد محرم.

🍀ነገር ግን ሀዳድዮች ዛሬ ላይ እነኝህን ዘገባዎች መከተል ባልደረባዋን እንደመከተል (ተቅሊድ እንደማድረግ) ይቆጠራል ይህ ደግሞ ሀራም ነው በማለት አንከተልም ሲሉ ይታያሉ።

💫بينما نجدهم يقلِّدون بعض العلماء المعاصرين في بعض المسائل ولو خالفوا الصواب بالأدلة والبراهين.

🍀ነገር ግን እነሱ የሚቀበሏቸው (ከነሱ ጎን የተሰለፉ )የዘመኑ ኦለሞች ትክክለኛውን ጎዳና የተኻለፉና የተሳሳቱ ቢሆኑም እንኳ በአንዳንድ ጉዳይዎች ላይ ሲከተሏቸው (ተቅሊድ ሲያደርጉ) እንመለከታቸዋለን።

💫وكذلك يقلِّدون رؤوسهم ولا يخرجون عن أقوالهم البتة.

🍀ልክ እንድሁ መሪዎቻቸውን የሚከተሉና ፈፅሞ ከንግግራቸው የማይወጡ ሆነው ይስተዋላሉ።

👆👆👆👆👆👆(اختصرتُها) دون إخلال بمضمنها من إعلام الدعاة بسمات المميعة والحدادية الغلاة
لأبو معاذ رائد آل طاهر

ይቀጥላል/////////////

✍أبو رسلان آدم بن محمد الولوي

22/04/2015

ሌሎች መረጃወችን ለማገኘት ይቀላቀሉ 👇👇👇👇

https://t.me/+VenQD5EokwIwBlJb


Forward from: Semir Jemal
#ከሀዲያኖችን ለገና በዓል (Merry Christmas) እንኳን አደረሳችሁ ብሎ ማለት፣ስጦታዎች መለዋወጥ...ሸሪዓዊ ብይኑ አና ክሪስማስ (Christmas) የሚለው ቃል አመጣጥ ሂደቱ! (ተከታታይ)

በሸይኽ አቡ ኸዲጃ (ሀፊዘሁሏህ) በኢንግሊዝኛ ተፅፎ በአቡ ሀፍሳ ወደ አማርኛ የተተረጎመ።

           [ክፍል 1⃣]


بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَـنِ الرَّحِيمِ

إنَّ الْحَمْدَ لِلهِ نَحْمَدُهُ وَنَسْتَعِينُهُ وَنَسْتَغْفِرُهُ، وَنَعُوذُ بِاللهِ مِنْ شُرُورِ أَنْفُسِنَا وَمِنْ سَيِّئَاتِ أَعْمَالِنَا، مَنْ يَهْدِهِ اللهُ فَلاَ مُضِلَّ لَهُ، وَمَنْ يُضْلِلْ فَلاَ هَادِىَ لَهُ، وَأَشْهَدُ أَنْ لاَ إِلَهَ إِلاَّ اللهُ وَحْدَهُ لاَ شَرِيكَ لَهُ، وَأَشْهَدُ أَنَّ مُحَمَّدًا عَبْدُهُ وَرَسُولُهُ

{يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا اتَّقُوا اللَّهَ حَقَّ تُقَاتِهِ وَلَا تَمُوتُنَّ إِلَّا وَأَنْتُمْ مُسْلِمُونَ}
(آل عمران:102)

{يَا أَيُّهَا النَّاسُ اتَّقُوا رَبَّكُمُ الَّذِي خَلَقَكُمْ مِنْ نَفْسٍ وَاحِدَةٍ وَخَلَقَ مِنْهَا زَوْجَهَا وَبَثَّ مِنْهُمَا رِجَالًا كَثِيرًا وَنِسَاءً وَاتَّقُوا اللَّهَ الَّذِي تَسَاءَلُونَ بِهِ وَالْأَرْحَامَ إِنَّ اللَّهَ كَانَ عَلَيْكُمْ رَقِيبًا} (النساء:1)

{يَاأَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا اتَّقُوا اللهَ وَقُولُوا قَوْلاً سَدِيدًا * يُصْلِحْ لَكُمْ أَعْمَالَكُمْ وَيَغْفِرْ لَكُمْ ذُنُوبَكُمْ وَمَنْ يُطِعِ اللهَ وَرَسُولَهُ فَقَدْ فَازَ فَوْزًا عَظِيمًا} (الأحزاب: 70، 71)

أَمَّا بَعْدُ فَإِنَّ خَيْرَ الْحَدِيثِ كِتَابُ اللهِ، وَخَيْرَ الْهَدْيِ هَدْيُ مُحَمَّدٍ صلى الله عليه وآله وسلم، وَشَرَّ الأُمُورِ مُحْدَثَاتُهَا، وَكُلَّ مُحْدَثَةٍ بِدْعَةٌ، وَكُلَّ بِدْعَةٍ ضَلاَلَةٌ، وَكُلَّ ضَلاَلَةٍ فِى النار



ክሪስማስ (Christmas) «የገና በዓል» የሚለው የሚለው ቃል  ከነሳሪዎች የመጣ አይደለም። ይህ ቃል (Christmas) የመጣው ከሮማን ካቶሊክ ቸርች (Roman Catholic church) ሲሆን፣ በክሪስቲያኖች ዘንድ እንዲስፋፋም ያደረገት እነሱ ናቸው። ታዲያ ኬት አምጥተው ሊያስፋፋት ቻሉ?! በአዲስ ኪዳንም የለም፣በብሉኪዳንም የለም፤ ይህ በዓል የመጣው ዒሳን (ዐለይሂ ሰላም) አላህ ወደ ሰማይ ከወሰዳቸው ከ 300 አመት በኃላ የተጀመረ መጤ ፈጠራ ነው። Christmas (የዒሳ ዐለይሂ ሰላም) ልደት በዓል) ትክክለኛ የዒሳ (ዐለይሂ ሰላም) ሃዋሪያቶችም አንኳ አላከበሩትም። እንደዚሁም የጥንት ነሳራዎችም አላከበሩትም።

Christmas (የዒሳ ዐለይሂ ሰላም ልደት በዓል) ከሮማን ካቶሊክ በተጨማሪ ወደ ክሪስቲያኖች እንዲገባ ያደረጉት ጣዖታዊያን ናቸው። «የ 1911 ዕትም Catholic Encyclopedia እንደሚገልጸው ከሆነ ክሪስማስ የጥንት የነሳራዎች (የክርስቲያኖች) ክብረበዓል እንዳልነበረ አስረግጦ ያስቀምጣል። እንደ ካቶሊክ ኢንሳይክሎፒዲያ ገለጻ ከሆነ ይህ ክብረበዓል (ገና) የመጣው ገብፅ ከነበሩ ጣዖታዊያን በ "January" ወር ነው የተጀመረው ይላል Catholic encyclopedia.

አንደ 1946ቱ Catholic Encyclopedia ገለጻ ከሆነ ደግሞ አንዲህ ይላል፦

❝Christmas (የገና በዓል) የጥንት የክርስቲያኖች ክብረበዓል አይደለም።❞ ብሎ በማያሻማ ቋንቋ ያስቀምጣል። ስለዚህ ይህ ክብረበዓል የተጀመረው ዒሳ (ዐለይሂ ሰላም) አላህ ካሳረጋቸው ከ'300 አመት በኃላ የተጀመረ ክብረ በዓል ነው። ለማንኛውም ይህ በዓል ጥንት የነበሩት የዒሳ (ዐለይሂ ሰላም) ተከታዮች ጋር ምንም አይነት ግንኙት የሌለው እና እነሱም የማያውቁት ክብረበዓል ነው።

በካሀዲያኖች ከብረ በዓላቶች ለይ የሙስሊሞች አቆም ምን መምሰል አለበት?

የአላህ መልዕክተኛ ረሡል (ﷺ) የመጨረሻው የነቢያት መቋጫ እና መደምደሚያ፣እንደዚሁም ቁርዓን እና ሱናን ለተከተለ አብሳሪ ሲሆኑ፣በተቃራኒው ደግሞ መንገዳቸውን ለተቃረነ አስጠንቃቂ የሆኑ ነብይ ናቸው።

ታላቁ ሶሃባ ዐብዱሏህ ብን ዐምር በዘገበው ሐዲስ የአላህ መልዕክተኛ ረሡል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

ከኔ በፊት አንድም ነብይ የለም፣ከሚያውቀው መልካም የተባለን ነገር ለህዝቡ (ለዑማው) ቢያዝ እንጂ፣ እንደዚሁም ከሚያውቀው መጥፎ ከተባለ ነገር ቢከለክል እንጂ...❞ (ነሳኢ:4191)

ይህ ዲን በመጨረሻው ነብይ በረሡል (ﷺ) ምንም ሳይጓደል አላህ ሙሉ አድርጎ ሰጥቷቸዋል።

ከፍ ያለው ጌታችን አላህ እንዲህ ይላል፡

الْيَوْمَ أَكْمَلْتُ لَكُمْ دِينَكُمْ وَأَتْمَمْتُ عَلَيْكُمْ نِعْمَتِي وَرَضِيتُ لَكُمُ الْإِسْلَامَ دِينًا ۚ فَمَنِ اضْطُرَّ فِي مَخْمَصَةٍ غَيْرَ مُتَجَانِفٍ لِّإِثْمٍ ۙ فَإِنَّ اللَّهَ غَفُورٌ رَّحِيمٌ

ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ፡፡ ጸጋዬንም በናንተ ላይ ፈጸምኩ፡፡ ለእናንተም ኢስላምን ከሃይማኖት በኩል ወደድኩ፡፡

👌ኢንሻአላህ ይቀጥላል...
▬▬▬
⬇️⬇️⬇️
https://t.me/semirEnglish
https://t.me/semirEnglish




ملخص_الوثائق_في_الرد_على_أصحاب_المركز_بقلم_أبي_عبدالرحمن_.pdf
624.9Kb
🔷 የተመጠነ ማረጋገጫ

– የመርከዝ ኢብ መስዑድ ሰዎች ከማን ጋር እየሰሩ እንደሆነና የተዘፈቁባቸው ሙኻለፋዎችን የሚያጋልጥ ምላሽ ። አብረዋቸው የሚሰሯቸው አሕባሽ ፣ ሱፍይና ኢኽዋን መሪዎች ማንነት በሚገርም ማስረጃ ።
– ኢልያስ አሕመድ የሚያወድሰው ዶክተር ጀይላን ድብቅ ማንነት ።
– የመርከዙ ሰዎች የደስታ መግለጫ ያዥጎደጎዱላቸው መጅሊሱን የሚመሩ ሰዎች ጉድ እና ሌሎችም ድብቅ ሚስጢሮች በመረጃ የተጋለጡበት ነው።
ወንድማችንን አቡ አብዱራሕማንን አላህ ስራውን ይቀበለው ።

https://t.me/bahruteka


ገባ ገባ በሉ


Forward from: Unknown
حكم تهنئة الكفّار بأعيادهم.pdf
293.7Kb
‎⁨حكم تهنئة الكفّار بأعيادهم⁩.pdf


Forward from: Sheik Abuzar Hassen Abu tolha
በሸይኽ አቡዘር ሀሰን ሀፊዘሁሏህ የተጠናቀቁ ከ⓴ በላይ ዱሩሶች በቅደም ተከተል ያለበት ሊንክ ነው።

1ኛ የኡሱሉ ሰላሳ (ሰላሰቱል ኡሱል)
👇👇👇
https://t.me/Abuzarehassenlmam/46

2ኛ  የ አርባዒን ሓዲስ
👇👇👇👇
https://t.me/Abuzarehassenlmam/74

3ኛ ኪታቡ አት– ተውሒድ  ሊሸይኽ ሙሀመድ  ብን አብደል ወሃብ
👇👇👇
https://t.me/Abuzarehassenlmam/190

4ኛ  "አዕላሙ ሱና "ሙሉ
👇👇👇👇
https://t.me/Abuzarehassenlmam/275

5ኛ  ሸርሁ ሱና ሊል በርበሃሪይ
👇👇👇👇
https://t.me/Abuzarehassenlmam/340

6ኛ  አል አጅዊበቱል ሙፊዳህ
👇👇👇👇
https://t.me/Abuzarehassenlmam/530

7ኛ  መንዙመቱል ሙቀዲመቱ አል ጀዘሪይ
👇👇👇👇
https://t.me/Abuzarehassenlmam/578

8ኛ  ቱህፈቱል አጥፋል
👇👇👇👇
https://t.me/Abuzarehassenlmam/603

9ኛ  መስዓለቱ ዑዝር ቢል ጀሕል
👇👇👇👇
https://t.me/Abuzarehassenlmam/811

10ኛ  ሙቀዲመቱ ኡሱሉ ተፍሲር
👇👇👇👇
https://t.me/Abuzarehassenlmam/847

11ኛ አነ—ሕዉል ሙስተጧብ ክፍል
👇👇👇👇
https://t.me/Abuzarehassenlmam/932

12ኛ አነ—ሕዉል ሙስተጧብ ክፍል
👇👇👇👇
https://t.me/Abuzarehassenlmam/1032

13ኛ አል መውሪዱል ዓዝቡ ዙላል 
👇👇👇👇
https://t.me/Abuzarehassenlmam/1205

14ኛ አል አቂደቱል አጡሓዊያህ
👇👇👇👇
https://t.me/Abuzarehassenlmam/1262

15ኛ ሉምዓቱል ኢዕቲቃድ
👇👇👇👇
https://t.me/Abuzarehassenlmam/1292

16ኛ አል በራሂኑል ሙረሰዓህ
👇👇👇👇
https://t.me/Abuzarehassenlmam/1389

17 አል አቂደቱል ዋሲጢየህ
👇👇👇👇
https://t.me/Abuzarehassenlmam/1448

18 ቡሉጉል መራም ሚን አዲለቲል አህካም
👇👇👇👇
https://t.me/Abuzarehassenlmam/1452

19 በሰዎች ላይ የ "አል-ጀርህ እና አት-ተዲል" ኢማሞች ንግግር በኢጅቲሃድ ላይ የተመሰረተ ሳይሆን በመረጃ ላይ የተመሰረተ ነው።
أقوال أئمة الجرح والتعديل في الرجال من باب الإخبار لا من باب الإجتهاد
ለኸድር ኬሚሴ የተሰጠ ምላሽ
ሙሉ ደርስ
👇👇👇👇
https://t.me/Abuzarehassenlmam/1815

20  የኪታቡ ስም = "ኪታቡ አት– ተውሒድ  ሊሸይኽ ሙሀመድ  ብኑ አብደል ወሃብ "ሙሉ ደርስ" ከአል ቀውሉል  ሙፊድ ማብራሪያ ጋር
👇👇👇👇
https://t.me/Abuzarehassenlmam/1880

21 መሳአመሉል-ጃሂሊያ مسائل الجاهلية
👇👇👇👇
https://t.me/Abuzarehassenlmam/1993

22 መንሃጁል-አንቢያእ منهج الأنبياء
👇👇👇👇
https://t.me/Abuzarehassenlmam/2027


Forward from: " ዓብዱረህማን ዑመር"
መርከዝ ኢብኑ መስዑዶችን እንዲሁም ነሲሐ ቲቪያቸውን፣ ዶክተር ጀይላንን እንዲሁም ሌሎች ኢኽዋኖችን በተመለከተ፣

#ታላቁ_ሸይኽ_ሸይኽ_ሙሳ_አህመድ
#ምን_አሉ❓
"""""""""""""""""""""""""""""""""""""""""
#ከዓረበኛው_ድምፃቸው_ወደ_አማረኛ_ትርጉም፦
.  .... 👇
የቢድዓ ባለቤቶች ጋር መተባበር ፈፅሞ አይቻልም።
ይህ የሰለፍያን ጥሪ ማቅለጥ ነውና!!
ሙመይዓዎች በሰለፍያ ጥሪ ላይ አደጋ ከሆኑ ሰዎች ሁሉ አደጋዎቹ ናቸው።
እነዚያ የሱና ባለቤቶችን ጥሪ እና ሱናን የሚያቅለጠልጡ ናቸው።
ከቢድዓ ባለቤት ጋር መተባበር ሀራም(እርም) / ክልክል ነው። ፈፅሞ አይቻልም።
እነዚያ መስለሀ (ጥበብ/ጥሩን ነገር በመሻት) እና መስጅዶቻችንን ለመጠበቅ ብለው ነው ሚሞግቱት/የሚያስቡት!!
መስጅድኮ የሰለፍያን ጥሪ ለማስፋፋት የሚያግዙ ናቸው።
ከመስጅዶች ውስጥ የሰለፍያ ደዕዋ የተራቆተች ከሆነች የመስጅድ ጥቅም ምንድን ነው??
የት ነው መሰለሀ? (ጥሩን ነገር መሻት/ጥበብ?)
እነዚህ ሰዎች ሁል ጊዜ የደዕዋ መስለሀ መስለሀ ይላሉ!!
እነዚህ ሰዎች የዳዕዋን ጥበብ በሷ ላይ  መደገደፊያ  አድርገዋል፣በዚች ሰበብ በሰዎች ላይ ሀቅን ይሸፍኑባታል።
የቀደምቶች መንገድ ደግሞ (ለራስ) ጥሩን በመፈለግ፣ስሜትን ለማርካት፣ ለአሰተያየቶችም ተብሎ አትወገድም/ክፍተት አይፈጠርባትም።
የሰለፍያ (የሰለፎች መንገድ) ጥሪ የራሷ የሆነ መስፈርት፣ጅማሮና፣የራሷ አንኳር ነጥቦች አሏት!!
ስለዚህም፦ በኢስላም ታሪክ ከድሮም ጀምሮ እስከ አሁን እሰካለንበት ዘመን ድረስ ከቢድዓ ባለቤቶች ጋር መተባበር ተከስቶ አያወቅም።
ማንኛይቱም ስብስብ ከእንዲህ አይነቱ የዘቀጠ ተግባር  ራሷን አታስገባም የጥሪዋ መጨረሻ ሙመይዕ ሁና ብትወጣ እንጅ!!
ከዛም በቀጣዩ የሱና ባለቤቶችን ከሱና ባለቤቶች ያርቃሉ።
አንተ በኢኽዋን ላይ ካልተናገርክ፣ከቢድዓ ባለቤቶች ካላስጠነቀክ፣ከተብሊግ ካላስጠነቀክ ከሌሎችም ከጠማማ ቡድኖች ካላስጠነቀቀክ የት ላይ ነው በጥበብ መጣራት?/ጥሩን ነገር መሻት፣ አንተ ሚስኪን??
ይህ ውድመት/ድምሰሳ ነው። ከኢኽዋን ወይም ከሱሩርያ ውድመቶች/ጥፋቶች ውስጥ የሆነ ጥፋት/ማጥፋት ነው።
እኛ ድሮም ዶክተር ጀይላኔ የወጣለት ሱሩርያ መሆኑን እንሰማ ነበር።
በሰለፍያ ጥሪ ላይ ጉዳት ከሆኑ ሰዎች በጣም ከባዱ ነው።
ምክንያቱም ብዙ ሰዎች እሱ ዓሊም የሀዲስ ሥር መሰረት የሚውያቅ ምናምን ብለው ይገምቱታልና።
ሥንትና ሥንት ሰዎች አሉ ከሱ የበለጡ በዒልም የሀዲስን ሥር መሰረት የሚያውቁ ሁነው ግን ቢድዓ ላይ የወደቁና ራሳቸው ጠመው ሰዎችንም ያጠመሙ!??
ዶር ጀይላነኔን ድሮ ጀምሮ ሳዑዲ ላይ በገንዘብ እና በሌሎችም ነገሮች  ማን እንደሚረዳው አውቅ ነበር።
እነሱም በሳዑዲ ውስጥ የሚገኙ ታላላቅ ሱሩሪያዎች ነበሩ።
ስለዚህም፦ እሱ የሰለፍዮች ዋና ጠላት እንደሆነ ነው ሚታሰበው!! ከሱ መጠንቀቅና ማስጠንቀቅ ተገቢ ነው!!
ሙሀመድ ሐሚድን የሚባለው ራሱን ሰለፍይ ቢል እንኳ ይህ ታላቅ ኢኽዋንይ ነው።
ሲጀመር ማነኛውም የቢድዓ ባለቤት እኔ የቢድዓ ባለቤት ነኝ!! እኔ ሂዝብይ (ከሱና ውጭ ጭፍራ የመሰረትኩ) ነኝ አይልም።
ሰለፍዮችን እንደሚሳደብና እንደሚተች እሱን የሚያቁት ከፊል ወንድሞች ነግረውኛል።
ነገር ግን ሰዎችን አትሳደቡ አትተቹ ይላሉ። ራሳቸው ሰለፍዮችን የሰለፍያ ዓሊሞችን ለመተቸት/ማነወር ከሰዎች ሁሉ የበረቱ ናቸው።
ዶክር ጀይላን ሸይኽ መሐመድ አማነል አልጃሚዕን አላህ ይማራቸውና እሳቸውን ሳይቀር ያነውራል።
እሳቸውንም ሲያነውርም እንድህ ይላል
ዑለማን በማነወሩ አላህ በነቀርሳ/በካንሰር በሽታ ፈተነው ይላል።
ይህ ሰው (ጀይላኔ) የታወቀ ነው።
ጎደኛችን የነበሩና የሸይኽ አህመድ አሽንቂጢ ተማሪ ሸይኽ አህመድ ሙነወር አላህ ይዘነላቸውና
ዶክተር ጀይላኔ በደንብ ያውቁት ነበር። ስለሱ ሲጠየቁ እንዲህ አሉ ይሄ የወጣለት ሱሩርያ ነው ተጠንቀቁት ብለዋል።
እሳቸው በጣም ይጠሉትና ከሱ ያስጠነቅቁ ነበር ምክንያቱም ሰውየው መቀያየር የሚያበዛ በጣም ተንኮለኛ ሰው ነው።
ኢኽዋን ጋር ሲሆን ኢኽዋን፣ ሱሩርይ ጋር ሲሆን ሱሩርይ፣ ሰለፍዮች ጋር ሲሆን ሰለፍይ ይህ በጣም አደጋ ነው።
አላህ ጀዛቸውን ይከፈላቸውና ከፊል ወጣቶች የተናገረውን  አሰምተውኝ #ሱፍያን_ሱፍያ ብለን አንጠራትም ግን #ነፍስን_ማጥራት በሚል (ለወጣቱ) እናስተዋውቃታለን #አሻዒራን ደግሞ #የሱና_ባለቤቶች ብለን (ለወጣቱ) እናስተዋውቃለን ይላል።
ተመልከቱ የዚህን ሰውየ ተንኮልና አደጋውን
ይሄን ታላቅ ሸፋፋኝ ተመለከታችሁት እሱ በሃበሻ  ሰለፍዮች ላይ ታላቅ አደጋ ነው።
ምክንያቱም ብዙ ሰዎች በሱ ይሸነገላሉና!!
በሱና ባለቤት ላይ ታላቅ አደጋ ማለት ጀይላኔና መርከዝ ኢብኑ መስዑድ ናቸው።
መርከዝ ኢብኑ መስዑዶችን በፊት ሰለፍያ እንደሆኑ እንገምታቸው ነበር ግን ዛሬ ላይ ኢኽዋን ጋር ቃል ተግባብተዋል ሥለ ኢኽዋን አይናገሩም።
በጣቢያቸው በነሲሀ ቲቪ ላይ ከቢድዓ ባለቤቶች ሲያስጠነቅቁ አትሰሟቸውም። ምንም ሥማቸውን አይጠቅሱም!!
ነገር ግን ሀገሪቱ በቢድዓ ባለቤቶች የተሞላች ነች በሱሩሩያ፣በተክፊር በሌሎችም የጥመት ባለቤቶች የተሞላች ነች!!
ነገር ግን አንድት ቃልና ፊደል ሲናገሩ አትሰሙም።
ይሄም እነሱ ከጠንካራዋ/ከቀጥተኛዋ አካሄድ ማፈንገጣቸውን ያመለክታል።
ሥለዚህም፦ በድጋሜ እነሱም በሱና ባለቤት ላይ አደጋ ናቸው።
ምክንያቱም ይህ ነሲሐ ጣቢያቸውን
ከማንኛውም ቤት ገብቶ ታገኘዋለህ ሰዎች በሱ (በነሲሀ) ጥሩ አለው ብለው ይገምታሉ!!
ነገር ግን እነሱ በሌላ በኋላ ከቢድዓ ባለቤቶች ጋር ባንድ ተሳስረዋል፣ደዕዋን ገድለዋል፣ደዕዋን አቅልጠዋል፣ ወደ ገንዝብም ተዘንብለዋል።
ይህ ነው ያለው!!
አላህን (ከእንዲህ አይነት ተግባር) ሰላምና ደህንነት እንጠይቀዋል።

እኔ በማውቀው ልክ እነዚህን ሰዎች መጠንቀቅ ተገቢ ነው። በተለይ ጀይላኔን(ተጠንቀቁት) አህለ ሱናን የሚያወድምና ሀቅን በመሸፈን (ደራሽ የሌለው) ከትልልቅ ሸፋኞች ውስጥ ነው። ለኛም ለሱም መምራትን አላህን እጠይቀዋለሁ።

#ሸይኹ_ንግግራቸውን_በዚሁ_ቋጩ

🎙የሸይኹን ድምፅ ለማግኘት
👇
https://t.me/Abdurhman_oumer/953

🎙የሀበሻው ሊቅ ሸይኽ ሙሀመድ አሊ አደም በጀይላኒ ላይ የተናገሩትን በድምፃቸው ለማግኘት
👇
https://t.me/Abdurhman_oumer/2783
____

ካለንበት ተጨባጭ አንጻር በድጋሜ የተለጠፈ

#ትርጉም
✍ አብዱረህማን ዑመር 

ሌሎችንም ትምህርቶችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉ
https://t.me/Abdurhman_oumer/3650
https://t.me/Abdurhman_oumer/3650

20 last posts shown.

300

subscribers
Channel statistics