Forward from: ኤደን ብርሀኑ
#ማሰብና #መደሰት
#እግዚአብሔርን ማሰብ
"እግዚአብሔርን #አሰብኩት #ደስም አለኝ"መዝ.77:3
ደስታም ሆነ ሀዘን የማሰብ ውጤት ነው፡፡
ለመደሰት ከፈለግን ማሰብ አለብን፡፡
ሲያስቡት የሚያስደስት እግዚአብሔር ብቻ ነው፡፡
እራሳችንን እንኳ ያለ እግዚአብሔር #ካሰብነው አስደሳች አይደለንም፡፡
እግዚአብሔር ደስታ የምናይበት መልካም መነፅር ነው፡፡
ቀኑን በጌታ ስናየው ያስደስታል፡፡
ሰዎችን በጌታ ስናያቸው ያስደስታሉ፡፡
እግዚአብሔር በማድረጉ ብቻ አይደለም #በመታሰቡ #ደስታ ነው
እንደ ዳዊት እግዚአብሔርን በማሰብ የደስታ #ሰንበት ይሁንልን🙏
መልካም ሰንበት
#እግዚአብሔርን ማሰብ
"እግዚአብሔርን #አሰብኩት #ደስም አለኝ"መዝ.77:3
ደስታም ሆነ ሀዘን የማሰብ ውጤት ነው፡፡
ለመደሰት ከፈለግን ማሰብ አለብን፡፡
ሲያስቡት የሚያስደስት እግዚአብሔር ብቻ ነው፡፡
እራሳችንን እንኳ ያለ እግዚአብሔር #ካሰብነው አስደሳች አይደለንም፡፡
እግዚአብሔር ደስታ የምናይበት መልካም መነፅር ነው፡፡
ቀኑን በጌታ ስናየው ያስደስታል፡፡
ሰዎችን በጌታ ስናያቸው ያስደስታሉ፡፡
እግዚአብሔር በማድረጉ ብቻ አይደለም #በመታሰቡ #ደስታ ነው
እንደ ዳዊት እግዚአብሔርን በማሰብ የደስታ #ሰንበት ይሁንልን🙏
መልካም ሰንበት