ይኼን መረጃ #share በማድረግ ትውልድ ይወቀው።
ተረጋግታችሁ በጥሞና አንብቡት።ከኮሮና ቫይረስ ጀርባ #የሰይጣን አምላኪዎች እና #የኢሉሚናቲዎች ድብቅ ሴራ ምንድነው?
በ2003 ዓ.ም #contagion የተሰኘ ፊልም ለእይታ በቅቶ ነበረ።ፊልሙ አስደንጋጭ መረጃዎችን አጭቆ ይዟል።
*contagion ፊልም መነሻውን ቻይና ያደርጋል።በፊልሙ ላይ እንደሚታየው የሌሊት ወፎች ያረፉበት ዛፍ ሲቆረጥ ወፎች ግር ብለው ይነሳሉ።አንዷ የሌሊት ወፍ በአፏ የያዘችውን ሙዝ የሚመስል ነገር ስትጥለውና አንድ አሳማ ደግሞ ሲመገበው ይታያል።ይኼ አሳማ ደግሞ አንድ ቻይናዊ ሼፍ ስጋውን ቆራርጦ ለምግብ እያሰናደው ሳለ ድንገት አንዲት ሴት መጥታ ሰላም ስትለው ቫይረሱ በንክኪ አማካኝነት በሽታው እንደተነሳ ያትታል።
*ኮሮና ቫይረስም (Coronavirus) መነሻው ከቻይናዋ መካከለኛ ግዛት ከሆነችው ኦዋን ሲሆን ቻይናዎች አይጥ ፤ እባብ ፤ ዘንዶ ፤ ውሻ ፤ እንሸላሊት ፤ አሳ ፤ የባህር ትላትል ፤ የለሊት ወፍ ፤ ተሳቢ ተራማጅ ሁሉ ይመገባሉ።
*contagion ፊልም ላይ የምንመለከተው ቫይረስ ያስነጥሳል፣ያስላል፣የትኩሳት ስሜት አለው።
*የኮሮና ቫይረስ ምልክቶች ደግሞ ትኩሳት፣ ሳል፣ የትንፋሽ መቆራረጥ እና የመተንፈስ ችግር ናቸው።
*contagion ፊልም ላይ በቫይረሱ የተጠቃ ሰው የሚነካውን ማንኛውም ዕቃ ሌላ ሰው ቢነካ በቫይረሱ እንደሚጠቃ ያሳያል፡፡
*የኮሮና ቫይረስ ስርጭት በአብዛኛው ቀጥታ ከንክኪ ጋር የተያያዘ ሲሆን ቫይረሱ ያረፈባቸውን ቁሳቁሶች እና ልብሶች ወዘተ... መጠቀም ዋነኛ መተላለፊያው መንገዱ ነው፡፡
*contagion ፊልም ላይ ቫይረሱ የመተንፈሻ አካላትን የሚያጠቃ ቫይረስ እንደሆነ ይታያል፡፡
*የኮሮና ቫይረስም በመተንፈሻ ቱቦ ውስጥ ያለውን እርጥበት በመጠቀም ወደ ትራኪያ ከወረደ በኋሊ መቀመጫውን ሳምባ ውስጥ ያደርጋል፡፡ ሳምባን በማጥቃት ኒሞንያ/ የሳምባ ብግነት ያስከትላል፡፡
*contagion ፊልም ላይ የሚታየው ቻይናዊው ካራክተር ቫይረሱን አሜሪካ ሆነ ብላ እንደለቀቀችውና WHO ጉዳዮን በድብቅ እንደያዘው ያትታል።
*በአሁኑ ጊዜም የቻይና ባለሥልጣናት "የኮሮና በሽታን አሜሪካ እኛን ለማጥቃት የፈጠረችው ነው" በማለት እሰጣ ገባ ውስጥ ገብተዋል።እንደገና የኢራኑ ጠ/ሚ አያቶላህ አሊ በቴሌቪዥን ቀርበው ባደረጉት ንግግር "አሜሪካ ለወረርሽኙ መከሰት ተጠያቂ ናት" ሲሉ የቻይና ባለስልጣናት ያቀረቡትን የሴራ ትንተና ክስ ደግፈውታል።
*contagion ፊልም ላይ እንደሚታየው ት/ቤቶች፣ የንግድ ሱቆች ሲዘጉ ይታያል፡፡
*በኮሮና ቫይረስ ምክንያትም የተለያዩ ሀገራት ት/ቤቶችን፣የንግድ ሱቆችን ዘግተዋል።ኢትዮጵያን ጨምሮ በረራዎችን አቋርጠዋል፣የየብስ መንገዶችን ዘግተዋል፣ዜጎቻቸውን ከቤት እንዳይወጡ ማዕቀብ ጥለዋል።
*contagion ፊልም ላይ የWHO ዋና ዳይሬክተር ጥቁር ሰው እንደነበረ ያሳያል።በአሁኑ ሰዓት የዓለም የጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ኢትዮጵያዊው ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም ናቸው።
*contagion ፊልም ላይ ቫይረሱን ለመከላከል ብቸኛ መፍትሔ ተደርጎ የቀረበው እጅን መታጠብ፣ አለመጨባበጥ፣ፊትን አለመነካካትና ተነጥሎ መቆየት ነው፡፡
*የኮሮና ቫይረስ ለመከላከል እጅ መታጠብ፣ ሳኒታይዘር መጠቀም እንዲሁም መጨባበጥን፣መሳሳምን እና መተቅቀፍን ማስወገድ...ወዘተ ናቸው።
*contagion ፊልም ላይ ከ26 ሚሊዮን በላይ ሕዝብ እንደሚያልቅ ያሳያል።ከዚህ ሁሉ እልቂት በአፍንጫ የሚወሰድ መድኃኒት እንደሚያገኙና መድኃኒቱም ስለማይበቃ ዕጣ እየተጣለ ዕጣ የወጠላቸው ብቻ እንደሚያገኙ ያሳያል።
*ኮሮና ቫይረስ እስካሁን ከ18 ሺህ በላይ ሰዎችን እንደ ቅጠል አርግፏል።እንደ contagion ፊልም ትንቢት ኮሮና 26 ሚሊዮን ህዝብ መጨረስ አለመጨሰሱን እና በአፍንጫ የሚወሰድ መድኃኒት ስለመገኘቱ ወደፊት የሚታይ ይሆናል።የእስካሁኑ ግን ተመሳሳይ ነው።
በርግጠኝነት ይኼን ፊልሙን ያሰሩት በአሜሪካ የሚኖሩ #ኢሉሚናቲዎች ናቸው።እነኚህ ምስጢራዊ ቡድኖች ከምድር በታች የበሸታ መፈብረኪያ ፋብሪካዎች እንዳሏቸው ይነገራል።አዳዲስ በሚፈበርኳቸው በሽታዎች የአለምን ህዝብ ቁጥር መቀነስ ይፈልጋሉ።
ሌላው የኮሮና በሽታን ለመከላከል Social Distancing ወይም ማኅበራዊ ርቀት እንደ መፍትሔ ቀርቧል።ይኼ
ማኅበራዊ ርቀት ሰዋዊ ባሕሪዎችን በማጥፋት ማኅበራዊ ቁርኝታችንን (Social Bondage) የሚበጣጥስ ፀረ የሰው ልጅ አስተሳሰብ ነው፡፡
ኮሮና ከማኅበራዊነት ይልቅበግላዊነት እድናምን፣ብቸኝነትን እንድንለማመድ የሚያደርግ ነው።በቤተክርስትያን የሚደረጉ ሥርዓቶችን፣ መስቀል መሳለም፣ ቅጥር መሳም… ወ.ዘ.ተ እንዲቀር በእስልምናም ተሰብስቦ መስገድ እንዲቀር የሚያስገድድ ነው።ይኼም እምነት እና ባህል የለሽ ትውልድ ለመፍጠር ለሚያደርጉት እንቅስቃሴ ያግዛቸዋል።
ለምሳሌ~የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን፣
1. እርስ በርስ መሳሳም እንዲቀር፣
2.ማናቸውም መንፈሳዊ ጉባኤያት፣ የትምህርት ክፍለ ጊዜያት፣ ወደ ገዳማትና አድባራት የሚደረጉ ጉዞዎች እና ምዕመናን የሚሳተፉባቸው ታላላቅ መርሐ ግብሮች ለጊዜው እንዲቋረጡ፣
3.ዓመታዊ የንግሥ ክብረ በዓላት በቅዳሴና በማኅሌት ታስበው ክብረ በዓላቱ በሌላ ጊዜ እንዲከበሩ፣
4. ከሥርዓተ ቅዳሴ በተጨማሪ እንደ ስብሐተ ነግሕ፣ ሰዓታት፣ ቁመተ ማኅሌት፣ ጥምቀተ ክርስትና፣ ጸሎተ ፍትሐት፣ የመሳሰሉ አገልግሎቶች ለሥርዓቱ በሚያስፈልገው ቁጥር ብቻ እና በውሱን ሊቃውንት በተራ እንዲፈፀም፣
5. በማኅበራዊ ግንኙነት በደስታ፣ በሐዘን፣ በእድር፣ በሥርዓተ ቀብር አፈፃፀምና በመሳሰሉት መሰባሰቦች በሽታው እንዳይሠራጭ አገልግሎቱ በውስን የሰው ቁጥር በጥንቃቄ እንዲፈፀም፤ ወስናለች።
*ይኼም contagion ፊልም ላይ ቫይረሱን ለመከላከል እንደ ብቸኛ መፍትሔ ተደርጎ የቀረበው Social Distancing ወይም ማኅበራዊ ርቀት ከዘጠኝ አመት በኋላ
በፈበረኩት ኮሮና ቫይረስ በሽታ አማካኝነት ግባቸውን እያሳኩ ናቸው።ክርስቲያኖች #መንፈሳዊ ጉባኤያት፣ #የትምህርት ክፍለ ጊዜያት፣ ወደ #ገዳማትና አድባራት የሚደረጉ ጉዞዎች ለጊዜው እንዲቋረጡ ያስገደደው ኮሮና ባመጠው Social Distancing ወይም ማኅበራዊ ርቀት የተነሳ ነው።#ሼር
ተረጋግታችሁ በጥሞና አንብቡት።ከኮሮና ቫይረስ ጀርባ #የሰይጣን አምላኪዎች እና #የኢሉሚናቲዎች ድብቅ ሴራ ምንድነው?
በ2003 ዓ.ም #contagion የተሰኘ ፊልም ለእይታ በቅቶ ነበረ።ፊልሙ አስደንጋጭ መረጃዎችን አጭቆ ይዟል።
*contagion ፊልም መነሻውን ቻይና ያደርጋል።በፊልሙ ላይ እንደሚታየው የሌሊት ወፎች ያረፉበት ዛፍ ሲቆረጥ ወፎች ግር ብለው ይነሳሉ።አንዷ የሌሊት ወፍ በአፏ የያዘችውን ሙዝ የሚመስል ነገር ስትጥለውና አንድ አሳማ ደግሞ ሲመገበው ይታያል።ይኼ አሳማ ደግሞ አንድ ቻይናዊ ሼፍ ስጋውን ቆራርጦ ለምግብ እያሰናደው ሳለ ድንገት አንዲት ሴት መጥታ ሰላም ስትለው ቫይረሱ በንክኪ አማካኝነት በሽታው እንደተነሳ ያትታል።
*ኮሮና ቫይረስም (Coronavirus) መነሻው ከቻይናዋ መካከለኛ ግዛት ከሆነችው ኦዋን ሲሆን ቻይናዎች አይጥ ፤ እባብ ፤ ዘንዶ ፤ ውሻ ፤ እንሸላሊት ፤ አሳ ፤ የባህር ትላትል ፤ የለሊት ወፍ ፤ ተሳቢ ተራማጅ ሁሉ ይመገባሉ።
*contagion ፊልም ላይ የምንመለከተው ቫይረስ ያስነጥሳል፣ያስላል፣የትኩሳት ስሜት አለው።
*የኮሮና ቫይረስ ምልክቶች ደግሞ ትኩሳት፣ ሳል፣ የትንፋሽ መቆራረጥ እና የመተንፈስ ችግር ናቸው።
*contagion ፊልም ላይ በቫይረሱ የተጠቃ ሰው የሚነካውን ማንኛውም ዕቃ ሌላ ሰው ቢነካ በቫይረሱ እንደሚጠቃ ያሳያል፡፡
*የኮሮና ቫይረስ ስርጭት በአብዛኛው ቀጥታ ከንክኪ ጋር የተያያዘ ሲሆን ቫይረሱ ያረፈባቸውን ቁሳቁሶች እና ልብሶች ወዘተ... መጠቀም ዋነኛ መተላለፊያው መንገዱ ነው፡፡
*contagion ፊልም ላይ ቫይረሱ የመተንፈሻ አካላትን የሚያጠቃ ቫይረስ እንደሆነ ይታያል፡፡
*የኮሮና ቫይረስም በመተንፈሻ ቱቦ ውስጥ ያለውን እርጥበት በመጠቀም ወደ ትራኪያ ከወረደ በኋሊ መቀመጫውን ሳምባ ውስጥ ያደርጋል፡፡ ሳምባን በማጥቃት ኒሞንያ/ የሳምባ ብግነት ያስከትላል፡፡
*contagion ፊልም ላይ የሚታየው ቻይናዊው ካራክተር ቫይረሱን አሜሪካ ሆነ ብላ እንደለቀቀችውና WHO ጉዳዮን በድብቅ እንደያዘው ያትታል።
*በአሁኑ ጊዜም የቻይና ባለሥልጣናት "የኮሮና በሽታን አሜሪካ እኛን ለማጥቃት የፈጠረችው ነው" በማለት እሰጣ ገባ ውስጥ ገብተዋል።እንደገና የኢራኑ ጠ/ሚ አያቶላህ አሊ በቴሌቪዥን ቀርበው ባደረጉት ንግግር "አሜሪካ ለወረርሽኙ መከሰት ተጠያቂ ናት" ሲሉ የቻይና ባለስልጣናት ያቀረቡትን የሴራ ትንተና ክስ ደግፈውታል።
*contagion ፊልም ላይ እንደሚታየው ት/ቤቶች፣ የንግድ ሱቆች ሲዘጉ ይታያል፡፡
*በኮሮና ቫይረስ ምክንያትም የተለያዩ ሀገራት ት/ቤቶችን፣የንግድ ሱቆችን ዘግተዋል።ኢትዮጵያን ጨምሮ በረራዎችን አቋርጠዋል፣የየብስ መንገዶችን ዘግተዋል፣ዜጎቻቸውን ከቤት እንዳይወጡ ማዕቀብ ጥለዋል።
*contagion ፊልም ላይ የWHO ዋና ዳይሬክተር ጥቁር ሰው እንደነበረ ያሳያል።በአሁኑ ሰዓት የዓለም የጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ኢትዮጵያዊው ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም ናቸው።
*contagion ፊልም ላይ ቫይረሱን ለመከላከል ብቸኛ መፍትሔ ተደርጎ የቀረበው እጅን መታጠብ፣ አለመጨባበጥ፣ፊትን አለመነካካትና ተነጥሎ መቆየት ነው፡፡
*የኮሮና ቫይረስ ለመከላከል እጅ መታጠብ፣ ሳኒታይዘር መጠቀም እንዲሁም መጨባበጥን፣መሳሳምን እና መተቅቀፍን ማስወገድ...ወዘተ ናቸው።
*contagion ፊልም ላይ ከ26 ሚሊዮን በላይ ሕዝብ እንደሚያልቅ ያሳያል።ከዚህ ሁሉ እልቂት በአፍንጫ የሚወሰድ መድኃኒት እንደሚያገኙና መድኃኒቱም ስለማይበቃ ዕጣ እየተጣለ ዕጣ የወጠላቸው ብቻ እንደሚያገኙ ያሳያል።
*ኮሮና ቫይረስ እስካሁን ከ18 ሺህ በላይ ሰዎችን እንደ ቅጠል አርግፏል።እንደ contagion ፊልም ትንቢት ኮሮና 26 ሚሊዮን ህዝብ መጨረስ አለመጨሰሱን እና በአፍንጫ የሚወሰድ መድኃኒት ስለመገኘቱ ወደፊት የሚታይ ይሆናል።የእስካሁኑ ግን ተመሳሳይ ነው።
በርግጠኝነት ይኼን ፊልሙን ያሰሩት በአሜሪካ የሚኖሩ #ኢሉሚናቲዎች ናቸው።እነኚህ ምስጢራዊ ቡድኖች ከምድር በታች የበሸታ መፈብረኪያ ፋብሪካዎች እንዳሏቸው ይነገራል።አዳዲስ በሚፈበርኳቸው በሽታዎች የአለምን ህዝብ ቁጥር መቀነስ ይፈልጋሉ።
ሌላው የኮሮና በሽታን ለመከላከል Social Distancing ወይም ማኅበራዊ ርቀት እንደ መፍትሔ ቀርቧል።ይኼ
ማኅበራዊ ርቀት ሰዋዊ ባሕሪዎችን በማጥፋት ማኅበራዊ ቁርኝታችንን (Social Bondage) የሚበጣጥስ ፀረ የሰው ልጅ አስተሳሰብ ነው፡፡
ኮሮና ከማኅበራዊነት ይልቅበግላዊነት እድናምን፣ብቸኝነትን እንድንለማመድ የሚያደርግ ነው።በቤተክርስትያን የሚደረጉ ሥርዓቶችን፣ መስቀል መሳለም፣ ቅጥር መሳም… ወ.ዘ.ተ እንዲቀር በእስልምናም ተሰብስቦ መስገድ እንዲቀር የሚያስገድድ ነው።ይኼም እምነት እና ባህል የለሽ ትውልድ ለመፍጠር ለሚያደርጉት እንቅስቃሴ ያግዛቸዋል።
ለምሳሌ~የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን፣
1. እርስ በርስ መሳሳም እንዲቀር፣
2.ማናቸውም መንፈሳዊ ጉባኤያት፣ የትምህርት ክፍለ ጊዜያት፣ ወደ ገዳማትና አድባራት የሚደረጉ ጉዞዎች እና ምዕመናን የሚሳተፉባቸው ታላላቅ መርሐ ግብሮች ለጊዜው እንዲቋረጡ፣
3.ዓመታዊ የንግሥ ክብረ በዓላት በቅዳሴና በማኅሌት ታስበው ክብረ በዓላቱ በሌላ ጊዜ እንዲከበሩ፣
4. ከሥርዓተ ቅዳሴ በተጨማሪ እንደ ስብሐተ ነግሕ፣ ሰዓታት፣ ቁመተ ማኅሌት፣ ጥምቀተ ክርስትና፣ ጸሎተ ፍትሐት፣ የመሳሰሉ አገልግሎቶች ለሥርዓቱ በሚያስፈልገው ቁጥር ብቻ እና በውሱን ሊቃውንት በተራ እንዲፈፀም፣
5. በማኅበራዊ ግንኙነት በደስታ፣ በሐዘን፣ በእድር፣ በሥርዓተ ቀብር አፈፃፀምና በመሳሰሉት መሰባሰቦች በሽታው እንዳይሠራጭ አገልግሎቱ በውስን የሰው ቁጥር በጥንቃቄ እንዲፈፀም፤ ወስናለች።
*ይኼም contagion ፊልም ላይ ቫይረሱን ለመከላከል እንደ ብቸኛ መፍትሔ ተደርጎ የቀረበው Social Distancing ወይም ማኅበራዊ ርቀት ከዘጠኝ አመት በኋላ
በፈበረኩት ኮሮና ቫይረስ በሽታ አማካኝነት ግባቸውን እያሳኩ ናቸው።ክርስቲያኖች #መንፈሳዊ ጉባኤያት፣ #የትምህርት ክፍለ ጊዜያት፣ ወደ #ገዳማትና አድባራት የሚደረጉ ጉዞዎች ለጊዜው እንዲቋረጡ ያስገደደው ኮሮና ባመጠው Social Distancing ወይም ማኅበራዊ ርቀት የተነሳ ነው።#ሼር