ኦርቶዶክሳዊ ግጥሞች ❖


Channel's geo and language: not specified, not specified
Category: not specified


እንኳን ደህና መጡ 🙏
በቻናላችን ላይ በቀላሉ ❖ኦርቶዶክሳዊ ግጥሞችና ትምህርታዊ ፅሁፎችን ያገኛሉ።
.
✞ ባለማህተቦችን ወደ ቻናላችን ይጋብዙ!
.
ቻናል
@metshaf
@Orthodox_question
@Orthodox_film
@Orthodox_book
.
ግሩፕ
@Orthodox25
@Orthodox_tewahdo_group
.
ቦት
@EOTC_library_bot
@Orthodox2_bot

Related channels

Channel's geo and language
not specified, not specified
Category
not specified
Statistics
Posts filter


✝✝ #ማርያም_ማርያም ✝✝

ከእናቴ ማኅፀን ሾልኬ ስወጣ
ማርያም እንዳላችሁ ወደ ዓለም ስመጣ
ደግሞም በጊዜዬ የተጠራሁ ለታ
ተመልሼ ስሄድ ወደ ሰራኝ ጌታ
ያኔ የጭንቁ ቀን ስሟን የጠራችሁ
ዛሬም በረፍቴ ቀን ስሟን ዘክራችሁ
እንደ አመጣጤ እባካችሁ ላኩኝ
#ማርያም እያላችሁ ወዳጆቼ ሸኙኝ።

@orthodox_poem

@metshaf
@all_books_robot








Forward from: Vamos fixed game
✝ እንኳን ለቅዱስ ዑራኤል አመታዊ የመታሰቢያ በዓል በሰላም አደረሳቹ አደረሰን! ✝




Forward from: Vamos fixed game

#እግዚአብሔር_መልካም_ነው።

እግዚአብሔር መልካም ነው 
በመከራ ቀንም መሸሸጊያ ነው 
ከገነት ሲሰደድ አዳም አባታችን 
ሞት ነግሶብን ሳለ በእኛ በሁላችን 
ቃል እንደገባለት ተወልዶ ሊያድነን
በመከራ ጊዜ መሸሸጊያ ሆነን

አብርሃም ከካራን ከእናት ከአባቱ ቤት 
ከነአን ሲገባ ሲሰደድ በእምነት 
ከተሰጠው ተስፋ አንዳች ሳይጎልበት 
እንደ ምድር አሸዋ ዘሩን አበዛለት

በሐዘን በችግር በመከራ ጊዜ 
ጭንቀቴን የሚያርቅ ነው የፍሴን ትካዜ 
የቀደመው እባብ ሰላሜን ሲነሳኝ 
እግዚአብሔር መልካም ነው ሐዘኔን አስረሳኝ 
የቀደመው እባብ ሰላሜን ቢነሳኝ 
ክርስቶስ ኢየሱስ ሐዘኔን አስረሳኝ 


@metshaf
@Orthodox25
@Orthodox_book
@Orthodox_question




Forward from: Vamos fixed game
​​#ቅዱስ_ገብርኤል

እንኳን ለታላቁ መልአክ ለቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል አደረሳችሁ አደረሰን!!!

በቤተ ክርስቲያን ሥርዓት መሠረት ሐምሌ 19 የቅዱስ ገብርኤል አመታዊ በዓል ነው፡፡ ይህ ቀን ሊቀ መላእክት ቅዱስ ገብርኤል ቅድስት እየሉጣንና ልጇን ቅዱስ ቂርቆስን ከሞት አደጋ እንደታደገበት የሚታሰብበት ዕለት ነው።
@metshaf
@EOTC_library_bot




Forward from: Vamos fixed game

እንኳን ለአጋእዝተ ዓለም ሥላሴ እና ለቅዱሳን አበው አብርሃም አባ_ሲኖዳ እና አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ ዓመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ ።

ሐምሌ 7 ሥሉስ ቅዱስ ለአብርሃም የተገለጠለት በቤቱም የተስተናገዱበት ዕለት ነው።

@metshaf




Forward from: Vamos fixed game

#እመቤቴ ማርያም እለምንሻለው


እመቤቴ ማርያም እለምንሻለው
በለቅሶ በዋይታ ፊትሽ ወድቄአለው
እመቤቴ ስሚኝ ተማጽኜሻለው

ሐዘኔን ጭንቀቴን ለማን እነግራለው
ችግሬን ጉዳቴን ለማን አዋያለው
እመቤቴ ስሚኝ ተማጽኜሻለው

ሐዘኑ በዛብኝ ፈተናው ከበደኝ
እንደምን ልቻለው እኔስ ብቻዬን ነኝ
የዐማኑኤል እናት ፈጥነሽ ድረሽልኝ

በጣም ተንገዳገድኩ ልወድቅ ነው እኔ
እመ አምላክ ደግፊኝ ቁሚልኝ ከጎኔ
ምንም አጋር የለኝ ከአንቺ በቀር ለእኔ

✞ ኦርቶዶክሳዊ ግጥም
@metshaf
@Orthodox_book
@Orthodox_question
@Orthodox25




Forward from: Vamos fixed game

በንስሐ ሕይወት ለመኖር የምንሻ ከሆነ ለወደቅንበት ኃጢአት ምክንያት መደርደር እና ለራሳችን ይቅርታን ለመስጠት መሞከር የለብንም።

አቡነ ሽኖዳ ሳልሳዊ




Forward from: Vamos fixed game

ወዳጆች ሆይ! ማፈር የሚገባን ኃጢአት ስንሠራ እንጂ ንስሐ ስንገባ አይደለም፡፡ ኃጢአት ሕመም ነው፤ ንስሐ ደግሞ መድኃኒቱ ነው፡፡ ከኃጢአት ቀጥሎ ሐፍረት አለ፤ ከንስሐ ቀጥሎ ግን በጌታ የኾነ ደስታ አለ፡፡ ነገር ግን ሰይጣን ይህን ቅደም ተከተል አዛብቶብን በኃጢአት ስንደሰት በንስሐም እናፍራለን፡፡

#ቅዱስ_ዮሐንስ_አፈወርቅ







20 last posts shown.

340

subscribers
Channel statistics