AASTU_OFFICIAL


Channel's geo and language: not specified, not specified
Category: not specified


Addis Ababa Science and Technology University

Related channels  |  Similar channels

Channel's geo and language
not specified, not specified
Category
not specified
Statistics
Posts filter


blood donation amharic on may 4t.pdf
355.5Kb
Greetings!


AASTU Community Service Directorate has arranged blood donation program at the University Premise on next Monday, May 4th, 2020.
Therefore, this is a kind request to the university community to come and donate blood on the specified place and time. (starting from 9:00 AM or 3:00 local time.)


ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳ ለብርሃነ ትንሳኤው በሰላም አደረሳችሁ!
በዓሉ የሰላምና የደስታ እንዲሆንላችሁ እየተመኘን ሦስቱን የመ_ህጎችን
መጠንቀቅ
መራራቅ
ማካፈል ( መተሳሰብ ) ተግባራዊ በማድረግ እራሳችንን እና የምንወዳቸውን ከኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ እንከላከል
አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ
ሚያዝያ 10/2012 ዓ ም


Addis Ababa Science and Technology University has made additional humanitarian calls
Our University has been working to support the Government’s efforts to the combat against the Covid-19 pandemic both in the technical and humanitarian aspects.
Among the activities identified under the humanitarian acts, is easing the economic impact of the pandemic on the poorest of the poor living around the University in collaboration with the Woreda Offices of the vicinity in basic food items. Therefore, all AASTU community is kindly requested to respond for the calls, attached wherewith, accordingly.
Addis Ababa Science and Technology University
April 16, 2020


Forward from: TIKVAH-ETHIOPIA
#MoSHE

በሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር በተቀመጠው አቅጣጫ መሰረት የድህረ ምረቃና ሶስተኛ ዲግሪ ተማሪዎች ትምህርታቸውን ካሉበት ሆነው በኦንላይን እንዲከታተሉ ዩኒቨርስቲዎቹ እንዲያመቻቹ እና መምህራንም በኦንላይን የሚሰጡ ትምህርቶችን በማመቻቸትና በተለያዩ መንገዶች ተደራሽ በማድረግ እንዲያስቀጥሉ መወሰኑን ሚኒስቴር መስሪያቤቱ አስታውቋል።

የሶስተኛ ዲግሪ ተማሪዎችም ምርምሮቻቸውን ለማድረግ መረጃ ማሰባሰብ አዳጋች ካልሆኑባቸው በስተቀር የጨረሱት ተለይተው በምርምሮቻቸው ላይ ከአማካሪዎቻቸው ጋር በቪዲዮ ኮንፈረንስ የሚወያዩባቸው ፕላትፎርሞች ተዘጋጅተው ተፈፃሚ እንዲሆኑ አቅጣጫ ተቀምጧል።

MORE : @TIKVAHETHMAGAZINE

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia


Addis Fortune.doc
871.5Kb
I am sharing 'Addis Fortune' with you


Media Briefing Request from AASTU about the False Information Disseminated by Addis Fortune

Addis Fortune has disseminated baseless news about the ongoing Quarantine Quandary at Addis Ababa Science and Technology University on Tuesday, April 14, 2020. Thus, the University would like to disclose such groundless accusations publicly so that the stated media institution would take corrective measures and other similar media institutions will take lessons.
Addis Ababa Science and Technology University
April 14, 2020
Attached is Addis Ababa Science and Technology University's Official Response to Addis Fortune's aligation about the situation of Quaratine Quandary at the University.


ለአ.አ.ሣ.ቴ.ዩ ማህበረሰብ በሙሉ
የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ጥሪ
ከህክምና ባለሙያዎች ጎን በመሆን የተለያዩ የድጋፍ ስራዎችን ለመስራት በጎ ፍቃደኛ ለሆነ ሁሉ


ለአ.አ.ሣ.ቴ.ዩ ማህበረሰብ በሙሉ
የዩኒቨርሲቲው ማኔጅመንት በሰጠው አቅጣጫ መሰረት ዩኒቨርሲቲያችን በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ዙሪያ በበጎ አድራጎት እና ሙያዊ ስራዎች ዘርፍ የተለያዩ እንቀስቃሴዎችን እያደረገ መሆኑ ይታወቃል፡፡
በዚህም መሰረት በበጎ አድራጎት ዙሪያ እየተከናወኑ ከሚገኙት ስራዎች አንዱ በአገራችን የተከሰተውን የደም እጥረት ደም በመለገስ መርዳት ነው፡፡ መንግስት በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ዙሪያ ያወጣውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በማይተላለፍ መልኩ ለማከናወን ይቻል ዘንድ ስራው የተሰጠው ኮሚቴ በኢትዮጵያ የደም ባንክ ድረ-ገፅ በመመዝገብ ሰራተኞቻችን በሚኖሩበት ቦታ ሆነው ደም እንዲለግሱ ታስቧል፡፡
ስለዚህ በመመዝገቢያው የድረ-ገፅ አድራሻ፤
https://bloodbank.moh.gov.et/#/
በመመዝገብ የግል ዳታችሁን ከሞላችሁ በኋላ ልገሳውን የምትሰጡበትን ቦታ በመምረጥ ደም እንድትለግሱ በትህትና እየጠየቅን የደም ልገሳውን ተግባር ካከናወናችሁ በኋላ ከታች በተጠቀሱት አድራሻዎች ሙሉ ስማችሁንና ደም የለገሳችሁበትን የቦታ አድራሻ እንድታሳውቁን እንጠይቃለን፡፡
1. ዶ/ር አስራት ሙላቱ (+251911538342) Email: asrat.mulatu@aastu.edu.et
2. ዶ/ር ተረፈ ጌታቸው (+251983915354) Email: terefe.getachew@aastu.edu.et

የእኔ በጤና መኖር ለሁላችንም በጤና መኖር ጉልህ ሚና አለው!
አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ


የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ የCOVID-19ን ስርጭትን ለመከላከል የፈጠራ ስራ እንዲሁም በበሽታው ለተጠቁና የመተንፈስ እክል ለሚገጠማቸው ሰዎች አጋዥ የሆኑ መካንካል ቬንትሌተር ስራዎችን እያከናወነ ይገኛል፡፡

ዩኒቨርሲቲ ተማሪ የሆነው ተማሪ ዋስሁን ተፈራ የCOVID-19ን ስርጭትን ለመከላከል የሚያግዝ የፈጠራ ስራ በመስራቱ ዛሬ መጋቢት 1/2012 ዓ.ም የሳይንስና ከፍተኛ ት/ም ሚንስተር እና የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት በተገኙበት የተዋወቋል፡፡ ተማሪ ዋስሁን የፈጠራ ስራውን አገልግሎት እንደገለጸው በተለይም በጋራ የምንገለገልባቸው እና ቨይረሱን ለማስተላላፍ ተጋላጭ የሆኑትን እንደ ኤቲም፣ ልፍት፤ የቢሮ/የመኪና/የሆቴል በር እና ሌሎችንም ተመሳሳይ ነገሮችን በእጃችን ሳንነካ እንድንከውን የሚያግዘን መሰሪያውን ነው፡፡ በተለይም በሆቴሎችና ህዝብ በሚበዛበት አከባቢ የሚሰጠው ጥቅም ከፍተኛ እንደሆነ ተገልጾል፡፡
ከዚህ በተጨማሪ የዩኒቨርሲቲያችን የኤልክትሪካል ምህንድስና ት/ም ክፍል ባልደረባ የሆኑት መምህር ፈቃደ ሞላ እና የመካንካል ምህንድስና ት/ም ክፍል ባልደረባ የሆኑት መምህር ዩሐንስ ረጋሳ እና መምህር ደምስ ሞለወርቅ እያንዳዳቸው በተለያየ ሁኔታ ላሉ እና የመተንፈስ ችግር ለሚያጋጥማቸው ለCOVID-19 ተጠቂዎች ለመተንፈስ አጋዥ የሆኑና በቀላሉ ሊተገበሩ የሚችሉ መካኒካል ቬንትሌተሮችን በመስራት ላይ ይገኛሉ፡፡ የፈጠረ በለቤቶቹ እንደገለጹት ቬንትሌተሮቹ የሃይል አቅርቦት በማይገኝባቸው ቦታዎች/የሃይል አቅርቦት በማይኖርበት ጊዜ ሁሉ እንዲያገለግሉ ተደረገዉ የተሰሩ ናቸው ብለዋል፡፡
የፈጠራ ስራዎቹን የጎበኙት ፕ/ር ሂሩት ወ/ማሪያም እየተደረገ ላለው ጥረት የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ አመራርንና እስታፉን አመስግነው፤ዛሬ ለአገልግሎት እንደበቃው እንደ ተማሪ ዋሲሁን የፈ






የበጎ አድራጎት ተሳትፎ ጥሪ
ለአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖልጂ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ በሙሉ












የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ከውጭ ወደ አገር ቤት ለሚመጡ እና ከፍለው ሆቴል መቆየት ለማይችሉ ወገኖቻችን ማረፊያ የሚሆን 2000 አልጋዎችን አዘጋጅቷል።
የኮሮና ቨይረስን ስርጭት ለማከላከል ሲባል ከውጭ ወደ አገር ቤት የሚገባ ሁሉ ለ14 ቀን ራሱን ለይቶ መቆየት እንደለበት በቅርቡ መንግስት መወሰኑ ይታወቃል፡፡ ከዚህም በመነሳት የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ከውጭ ወደ አገር ቤት ለሚመጡ እና ከፍለው ሆቴል መቆየት ለማይችሉ ወገኖቻችን ማረፊያ የሚሆን 2000 አልጋዎችን አዘጋጅቷል።
የዩኒቨርስቲውን ዝግጅት በአካል ተገኝተው የጎበኙት የሰይንስና ከፋተኛ ት/ም ሚንስትር ፕ/ር ሂሩት ወ/ማሪያም እና የጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ሚንስትር ወ/ሮ አዳነች አቤቤ እንዲሁም የጤና ሚንስተር ከፍተኛ ኃላፊዎች፤ ተቋሙ በራሱ ወጭ እያበረከተ ላለው አገራዊ አስተዋጽኦ አመስግነዋል። ከዚህ ቀደም ተማሪዎች ከተለያዩ የአገራችን ዩኒቨርሲቲዎች ወደየቤተሰቦቻቸው በሚመለሱበት ወቅት እንዳይጉላሉ ዩኒቨርስቲው መሸጋገሪያ/ማረፊያ በመሆን የሰጠውን ትልቅ ግልጋሎት ያወሱት ፕ/ር ሂሩት ሌሎችም መሰል ተቋማት የአ.አ.ሳ.ቴ.ዩ አርአያነት በመከተል ለአገራዊ ጥሪ መዘጋጀት እንዳለባቸው በመጠቆም፣ ለተደረገው ሁሉ የዩኒቨርሲቲውን ማኔጀመንት እና ሠራተኞች አመስግነዋል።
የዩኒቨርስቲያችን ፕሬዝዳንት ዶ/ር ደረጀ እንግዳ በበኩላቻው ይህንን ፈታኝ ወቅት ለማለፊ ሁሉም ዜጋ ከመንግስት ጎን በመቆም እንዲሁም በለው አቅም ሁሉ መረባረብ እንዳለበት እንደለበት በመጠቆም፤ ከፍለው በሆቴል መቆየት ለማይችሉ ወገኖቻችን ዩኒቨርሲቲው በራሱ ወጭ የመኝታ እና የምግብ እንዲሁም ሌሎች ለመቆየት የሚያስፈልጉ ግብአቶችን አሟልቶ ለአንድ ሰው አንድ ክፍል ማዘጋጀቱን አስተውቀዋል፡፡
ከጤና ሚንስተር ኃለፊዎች ለመረዳት እንደቻልነው


የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በላብራቶሪው ካዘጋጀው ሳኒታይዘር 500pc ለአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ዘሬ አበርክቷል፡፡
በዩኒቨርሲቲው የኬሚካል ምህድስና ትምህርት ክፍል (Chemical Engineering Department) እየተዘጋጀ ከለው 250ml ሳኒታይዘር 500pc በክፍለ ከተማው ለሚኖሩ የመግዛት አቅም ለሌላችው የማህብረሰብ ክፍል እንዲደርስ ዛሬ ዶ/ር ሳሙኤል ክፍሌ የሳይንስና ከፍተኛ ት/ም ሚንስተር ዴኤታ ለክ/ከተማው ስራ አስፈጻሚ አስረክቧል፡፡ በእርክብክቡ ወቅትም ዶ/ር ሳሙኤል የአዲስ አበባ ሳንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የአከባቢውን ማህብረሰብ ችግር ለመፍታት እያደረገ ያለውን ጥረት በማድነቅ መሰል ተግባራት በከፍተኛ ት/ም ተቋማት ተጠናክረው መቀጠል እደለባቸው እና የመንግስትም አስፈላጊውን ድጋፍ ሁሉ እንደሚያደርግ ገልጸዋል፡፡ ዩኒቨርሲቲው ከዚህ ቀደም በተለያዩ የማህብረሰብ አቀፍ አገልግሎት ላይ ሲሳተፍ መቅየቱን ያስተወሱት የክ/ከተማው ስራ አስፈጻሚ፤ በአሁኑ ወቅት በሳንታይዘር አቅርቦት ላይ ያለውን ክፍተት በመለየት በተለይም በራሱ ቤተሙከራና በራሱ አቅም በማዘጋጀት ለበረከተው ልገሳ አመስግነዋል፡፡ የማህብረሰቡን ችግር በመለየት ችግር ፈቺ የሆኑ መሰል የምርምር እና የፈጠራ ተግባራት በተቋሞቻችን ተጠናክራው መቀጠል እንዳለበትም አሳስበዋል፡፡
የኮሮና ቫይረስን ለማከላከል መንግስት እያደረገ ያለውን ግብግብ ለማገዝ የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በቀጣይም በሚቻለው አቅም ሁሉ የራሱን አስተዋዕፆ እደሚያበረክት የገለጹት የዩኒቨርሲቲው የአካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕሬዝዳንት፤ ሁሉም ማህብረሰብ በያለበት መንግስት የሚሰተውን አቅጣጫ በመከተል ለራሱንና በአከባቢው ለላው ህዝብ ተገቢውን ጥንቃቄ በማደረግ ቨይረሱን እንድንከላከል ጥሪ አቅርበዋል፡፡



20 last posts shown.

1 264

subscribers
Channel statistics