በዕረፍት ላይ ላላችሁ ተማሪወች
"ጊዜ ማለት ህይወት ነው፤ ጊዜውን ያባከነ ሰው ህይወቱን አባክኗል ፤ ህይወቱን ያባከነ ደግሞ ይፀፀታል ፤ መፀፀት
ደግሞ አይጠቅመውም።" (መጅሙዓል ፈታዋ ኢብን ባዝ፥16/261)
እና ምን ለማለት ፈልጌ መሰላችሁ! የእረፍት ጊዜያችንን ሸሪአዊ ትምህርት በመማር
እንጠቀምበት።
ወደ ቻናላችን ይቀላቁሉ ሊንኩን በመንካት
🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
🌹 #መንሃጅ #አስ_ሰለፍ 🌹
🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://telegram.me/menhaji_as_selef_ke_lalibela