✔️ መንፈስ ቅዱስ የሚመራው ሰው የጥበብና የምክር መንፈስ ያደረበት ባለ ራዕይ አርቆ ተመልካች ነው።
✔️ህይወትን በሚታየውና በሚሰማው አይገድባትም። እየሆነ ካለው ይልቅ እግዚአብሔር በትውልድ ላይ ያለውን እቅድ እያሰበ ያን ተግባራዊ ለማድረግ ይጥራል።
✔️ህይወትን በሚታየውና በሚሰማው አይገድባትም። እየሆነ ካለው ይልቅ እግዚአብሔር በትውልድ ላይ ያለውን እቅድ እያሰበ ያን ተግባራዊ ለማድረግ ይጥራል።