"ሰንበት ከሁሉ ዕለት ትበልጣለች ሰውም ከሁሉ ፍጥረት ይበልጣል ኖኀ በታቦት (በመርከቡ) ውስጥ ከፍ ከፍ አደረጋት አብርሃምም በመሠዊያው አከበራት ሙሴ ደግሞ ሕዝበ እስራኤል ሰንበትን በአንድነት ሆነው በእውነት እንዲያከብሩዋት አዘዛቸው፡፡"
ሊቁ ቅዱስ ያሬድ
መልካም ዕለት ሰንበት!!!
ሊቁ ቅዱስ ያሬድ
መልካም ዕለት ሰንበት!!!