አቡዱል ሐሊም:
🖊የሐራም እይታ
እይታ ሆነና የነገር ጅማሬ
ቃጠሎ መነሻው የሳት ፍንጣሬ
እንደተወጋ አካል በተመረዘ ቀስት
ልብም ተበላሽ በእይታ ልቀት
قُل لِّلْمُؤْمِنِينَ يَغُضُّوا مِنْ أَبْصَارِهِمْ
ለምእመናን ንገራቸው፡- ዓይኖቻቸውን (ያልተፈቀደን ከማየት) ይከልክሉ፤ ( አል ኑር :30)
https://t.me/joinchat/Z9p634m9BQJmOWY0
🖊የሐራም እይታ
እይታ ሆነና የነገር ጅማሬ
ቃጠሎ መነሻው የሳት ፍንጣሬ
እንደተወጋ አካል በተመረዘ ቀስት
ልብም ተበላሽ በእይታ ልቀት
قُل لِّلْمُؤْمِنِينَ يَغُضُّوا مِنْ أَبْصَارِهِمْ
ለምእመናን ንገራቸው፡- ዓይኖቻቸውን (ያልተፈቀደን ከማየት) ይከልክሉ፤ ( አል ኑር :30)
https://t.me/joinchat/Z9p634m9BQJmOWY0