ማንችስተር ዩናይትድ ዜና⚽️


Гео и язык канала: Весь мир, Амхарский
Категория: Экономика



Гео и язык канала
Весь мир, Амхарский
Категория
Экономика
Статистика
Фильтр публикаций




ማንቸስተር ዩናይትድ ማትውስ ፈርናንዴዝን ማግኘት ካልቻለ፣ የቦርንማውዙ አማካይ አሌክስ ስኮት የክለቡ ዋነኛ አማራጭ እንደሆነ ይታመናል 🔴

ኦሬሊየን ቹአሜኒ፣ ሳንድሮ ቶናሊ፣ ካርሎስ ባሌባ እና አዳም ዋርተንም በዩናይትድ የአማካይ ተጫዋቾች ዕጩ ዝርዝር ውስጥ ይገኛሉ።
(ምንጭ፦


Chris Wheeler


@manutdethionews


ማን ዩናይትድ እንደ በጀታቸው ሁኔታ ሶስተኛ አማካይ ለማስፈረም አቅደው የነበረ ቢሆንም ነገሩ ግን የሚወሰነው በኡጋርቴ ሽያጭ ላይ ነበር።

ነገር ግን ተጫዋቹ በድጋሜ የጉልበት ጉዳት ያጋጠመው በመሆኑ ዩናይትድ በግራ በኩል የሚጫወት ተጫዋችና ሁለተኛ ግብጠባቂ ማስፈረም ከፈለጉ ይህንን ሶስተኛ አማካይ  የማስፈረም እቅዳቸውን ለመሰረዝ ሊገደዱ ይችላሉ።

[Chris Wheeler]

@Manutdethionews


Репост из: ምርጣ ቻናሎች
🚨 እውነት አንተ የእግር ኳስ አድናቂ ከሆንክ ይሄ ቻናል ሊያመልጥህ አይገባም

ሁሉንም የእግርኳስ ዜና እና ቀጥታ ስርጭት አንድ ላይ የሚያገኙበት ምርጥ አዲስ ቻናል JOIN በማድረግ ይቀላቀሉ

ᵃᵈᵈ ᵘʳ ᶜʰᵃⁿⁿᵉˡ 
@dark1292


ፊፋ የማኑኤል ኡጋርቴን ደሞዝ ይከፍላል !

የማንችስተር ዩናይትዱ አማካይ ማኑኤል ኡጋርቴ ከባድ የጉልበት ጉዳት እንዳጋጠመው መነገሩ አይዘነጋም።

ተጨዋቹ በጉዳቱ ምክንያት ቢያንስ ለዘጠኝ ወራት ከሜዳ ይርቃል የሚል ከፍተኛ ስጋት አለ።

ይህ የሚሆን ከሆነ ማንችስተር ዩናይትድ ከፊፋ ከ 5 ሚልዮን ፓውንድ በላይ ክፍያ እንደሚቀበል ተገልጿል።

ፊፋ በብሔራዊ ቡድን ግልጋሎት ወቅት የሚጎዱ ተጨዋቾችን የእለት ደሞዝ የሚከፍልበት አሰራር አለው።

በዚህም መሰረት ፊፋ ከተጨዋቹ ጉዳት ሀያ ስምንት ቀናት በኋላ ደሞዙን መክፈል እንደሚጀመር ተነግሯል።

ፊፋ የተጫዋቹን ደሞዝ የሚከፍለው እስከ አንድ አመት ድረስ ብቻ መሆኑ ተነግሯል።


ሰበርርር

ኡጋርቴ ባጋጠመው የ ACL ጉዳት ምክንያት ለ10 ወራት ያህል ከሜዳ አንደሚርቅ ተገልጿል !

@manutdethionews


🗣️ ኢያን ራይት፦ “እውነቱን ለመናገር ኤሊዮት አንደርሰን ከማንቸስተር ዩናይትድ ይልቅ ማንቸስተር ሲቲን መምረጡ ጥቂት አስገርሞኛል።

በተለይ ፔፕ ጓርዲዮላ እዚያ በሌለበት ሁኔታ።”


@Manutdethionews


ማንቸስተር ዩናይትድ በዚህ ክረምት በዌስትሃሙ የክንፍ ተጫዋች ክሪሰንሲዮ ሰመርቪል እና በኒውካስሉ ተከላካይ ሉዊስ ሆል ላይ ያለውን ፍላጎት አሁንም እንደቀጠለ ነው።

ነገር ግን፣ ኤደርሰን ከፈረመ በኋላ፣ ሌላ አማካይ ተጫዋች ማስፈረም የክለቡ ዋነኛ የዝውውር ቅድሚያ የሚሰጠው ጉዳይ ሆኗል።

አሌክስ ስኮት እና ማትውስ ፈርናንዴዝ ሁለቱም በክለቡ የአማካይ ተጫዋቾች የዒላማ ዝርዝር ውስጥ ከፍተኛ ቦታ ላይ ይገኛሉ።


(ምንጭ፦ TheAthleticFC)


@manutdethionews


## አዲስ መረጃ

ማኑኤል ኡጋርቴ የገጠመው ጉዳት ከታሰበው በላይ ከፍተኛ ጉዳት መሆኑን የኡራጓይ ጋዜጦች እያስነበቡ ይገኛሉ።

እንደ መረጃ ምንጮቹ ገለፃ ከሆነ የመጀመሪያው የታየው ምልክት የ ACL ጉዳት እንደገጠው የሚጠቁም ነው።

ይህ የሚሆን ከሆነ ማኑኤል ኡጋርቴ ከሜዳ ለዘጠኝ ወይም አስራ ሁለት ወራት የሚርቅ ይሆናል።


@manutdethionews


የማንቸስተር ዩናይትዱ ወጣት አጥቂ ቺዶ ኦቢ በውሰት ውል ወደ ጀርመኑ ቡንደስሊጋ ክለብ ኮለን ለመዘዋወር በንግግር ላይ ይገኛል!

የ18 ዓመቱ ቺዶ ኦቢ-ማርቲን፣ በትልልቅ ክለቦች ደረጃ የሜዳ ላይ ልምድ እና ተጨማሪ የጨዋታ ደቂቃዎችን እንዲያገኝ ለማድረግ ማንቸስተር ዩናይትድ ወደ ጀርመን በውሰት ለመልቀቅ እየተወያየበት መሆኑ ታውቋል።

— SportsPeteO

@manutdethionews


Репост из: ምርጣ ቻናሎች
🌐 ሰበር ዜና 🌐

✅ ቴሌ ነፃ ኢንተርኔት 🎉 ለ 7 ቀን የሚቆይ ስጦታ መስጠት ጀምሯል፡፡😍❤️😍
👇ከታች #JOIN ብላቹ ሴቲንጎቹን በማስተካከል መጠቀም ትችላቹ።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇


ሰበር ዜና፦ ዩናይትድ ማቴውስ ፈርናንዴስን ለማስፈረም በድጋሚ ፉክክር ውስጥ ገብቷል። እሱን ለማሳመን የተሻሻለ የኮንትራት ውል ለማቅረብ ፈቃደኛ ናቸው።

ባለፉት ጥቂት ሰዓታት ውስጥ ከተጫዋቹ ጋር አዲስ ንግግሮች የተደረጉ ሲሆን፥ ከዌስትሃም ጋርም ቀጥታ ውይይት ለማድረግ አቅደዋል።

ቶተንሃም ባለፉት ቀናት ከፍተኛ ግፊት በማድረግ አሁንም በፉክክሩ ውስጥ ቢቆይም፥ አሁን ግን ዩናይትድ ቀድሞ ለመገኘት እየሞከረ ይገኛል።


[@MatteMoretto]


@manutdethionews


ኡጋርቴ ተጎድቷል!

ሌሊቱን በተደረጉ የምድብ ጨዋታዎች ስፔን ኡራጓይን 1-0 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ስትችል የኛው ማኑኤል ኡጋርቴ በ 43ኛው ደቂቃ ላይ ባጋጠመው ጉዳት በቃሬዛ ተይዞ ወጥቷል።

Get well soon

@Manutdethionews


እንዴት አደራችሁ ቤተሰብ?

መልካም ቀን❤️

@Manutdethionews


Репост из: ምርጣ ቻናሎች
❗️❗️❗️❗️❗️❗️❗️❗️
📱 Telegram እንዴት hack ማድረግ እንደሚቻል በነፃ እያስተማርን ነው 🗝🗝
⚠️ቶሎ ብላችሁ ተመዝገቡ🔈
ስልጠናውን ለመጀመር
1️⃣ ደቂቃ ብቻ ነው የቀረው ‼️

Waver
➡️ @dark1292


Репост из: Vip
👩‍🦰 ሴት ልጅ ስታፈቅር የምታሳያቸው 7️⃣ ምልክቶች💃
🔽🔽🔽
https://t.me/+5IP-Jym65Xc2Yzhk




ማንቸስተር ዩናይትድ የክለብ ቲዋናውን ወጣት አማካኝ ጊልቤርቶ ሞራ ለይ ፍላጎት አሳድሯል ።

ቀያይ ሰይጣኖቹ በዚህ ውድድር ውስጥ ብቻቸውን አይደሉም፤ ማንቸስተር ሲቲ፣ ቼልሲ፣ አርሰናል እና ሊቨርፑልም የ17 ዓመቱን ወጣት በቅርብ እየተከታተሉት ይገኛሉ።

ወደ አውሮፓ የሚደረገው ዝውውር ሞራ በጥቅምት 2027 (እ.ኤ.አ) 18 ዓመት እስኪሞላው ድረስ ይቆያል ተብሎ ይጠበቃል።


(ምንጭ፦ TEAMtalk)

@manutdethionews


ክሪስቲያን ኦሮዝኮ (Cristian Orozco) ይፋዊ ዝውውር ከመደረጉ በፊት የህክምና ምርመራውን ለማድረግ ከማንቸስተር ዩናይትድ ዋና ስካውት ጁሴፔ አንቶናቺዮ (Giuseppe Antonaccio) ጋር በዚህ እሁድ ወደ ማንቸስተር ይጓዛል።


[ፓይፕ ሴራ]

@manutdethionews


ማቲያስ ዴሊት በጥሩ ሁኔታ እያገገመ ይገኛል !

ኔዘርላንዳዊው ተከላካይ ማቲያስ ዴሊት ከገጠመው የረዥም ጊዜ ጉዳት በጥሩ ሁኔታ እያገገመ መሆኑ ተገልጿል።

ዴሊት ቀዶ ጥገና ካደረገ በኃላ በታቀደለት መልኩ በኤቢዛ ከተማ የሚገኝ ሲሆን የማገገሚያ ሂደቶቹን ተከትሎ ጠንክሮ እየሰራ መሆኑ ተገልጿል።

ለጉዳዩ ቅርብ የሆኑ ምንጮች እንደገለፁት የተጫዋቹ የማገገሚያ ሂደት በጥሩ ሁኔታ እየሄደ ሲሆን ተጫዋቹ በሚቀጥለው ሲዝን መጀመሪያ ላይ ወደ ጨዋታ ለመመለስ ግብ አስቀምጦ እየሰራ መሆኑ ተነግሯል።

ዘገባው የሳሙኤል ሉክኸርስት ነው።

@Manutdethionews

Показано 20 последних публикаций.