ከሰሞኑ በከተማው ነጮች እየበዙ መጥተዋል። ከድሮ በተለየ መልኩ በየቦታው ይታያሉ። በዛ ማለት ከጀመሩ ሰንብተዋል። ከነሱ መምጣት ቀድሞ ደግሞ ሀገራችን ደምቃለች አሸብርቃለች የሚለው ሀሳብ እንዲዳረስ የተደረገበት መንገድ አለ። ልክ አንድ ሰው ትልቅ እንግዳ ሲኖርበት ቤቱን አፅድቶ አሳምሮ፣ አሽሞንሙኖ እንደሚጠብቀው ማለት ነው።
ከዚህ በፊት እንዳነሳነው ሀገራችን ለዘመናት ያልለመደባትን ለውጩው ዓለም ክፍት ሆናለች፤ በኒዮ ሊበራሊዝም እሳቤ መሠረት። ነጮች ዓለም አቀፍ ኢምፓየራቸውን የሚገዙበትን የኒዮ ሊበራሊዝም እሳቤ በየቦታው ተግብረውታል። ሁሉም የዓለም ሀገራት ለነሱ ጥቅማቸው መዝናኛ የሚያደርጉባቸው፣ ለቫኬሽን የሚሄዱባቸው፣ በተለያዩ የወሲብ ንግድና እፅ ወዘተ ተግባራት ተሳትፈው ፈታ ካሉ በኋላ ወደቀደመ ኑሯቸው የሚመለሱበት ነው። ይህንንም ለመተግበር ደግሞ ቀጣይዋ ሀገር ሀገራችን ናት።
ለዚህ ነው አሁን ሲመጡ ደና ነገር ይዘው አይመጡም። የወሲብ ንግድ፣ የዕፅ ዝውውር፣ ፖርን ጭምር በሀገራችን የሚስፋፋበት ጊዜ ይመጣል። በምላሹ ደግሞ ያለንን የተፈጥሮ ሀብት፣ ማዕድን፣ ገንዘብ፣ ዕፅዋት ሁሉ ጠራርገው ይዘው ይሄዳሉ።
ነጮች በኢትዮጵያ ለመኖር ካለሙና ካቀዱ ዘመናት ተቆጥረዋል። እኛ ሳናውቀው ቀስ በቀስ የሀገራችንን ስነ ምህዳር ለነሱ በሚመቻቸው መልኩ እየቀየሩ ነበር። በአበባ፣ በችግኝ እየተሳበበ እንግዳ ዕፅዋትን ይገቡ ነበር። የቤት እንስሳት ሳይቀር የፈረንጅ ውሻ እየተባለ ቀስ በቀስ በሀገር ውስጥ ያሉ ዝርያዎች እየጠፉ፣ ላሞች የተሻለ ወተት አላቸው በሚል የፈረንጅ ላም እየተራባ እና ከሀበሻም ጋር እየተዳቀለ፣ ዶሮም በተመሳሳይ በGMO እየተቀየረ መጥቷል። ኢትዮጵያ ያላትን እጅግ ድንቅ የሆነ የዘረመል (genetics) ሀብት ሙልጭ አድርገው ወስደው የቀረውን ዘርፈው የራሳቸው ሊያደርጉ ይሻሉ። ይህንን ዝርፊያ ከሚፈጽሙበት መንገድ አንዱ ደግሞ ፓተንት የሚባለው ነው። ለምሳሌ አንዱ የኔዘርላንድ ድርጅት ጤፍን የራሱ ፓተንት አድርጎ ሊወስድ እንደነበረ የቅርብ ጊዜ ትዝታ ነው። ይህንን ጉዳይ ደራሲ ይስማዕከ ወርቁ "ራማቶሐራ" በተሰኘው መጽሐፉ በደምብ ገልፆታል።
ታዲያ እንደነሱ እቅድ ከሆነ የሀገራችንን ሀብት ጠራርገው ወስደው ስለማይበቃቸው የኢትዮጵያ የጄኔቲክስም ሆነ የስነ ምህዳር ሀብት ተዝቆ ስለማያልቅ፣ ወስደው ከሚጨርሱ ይልቅ እዚሁ መጥተው ሊጠቀሙበትም ይሻሉ። ለዚህም ነው እዚህ በብዛት መጥተው ለመኖር የሚፈልጉት። እኛን በተለያየ ሰበብ አጣልተው አጫርሰው፣ ከኛ የተረፉትም የነሱ ባርያ እንዲሆኑ አድርገው ሊኖሩ ይሻሉ። በፍጹም አትጠራጠሩ እኛ መካከል ከሚደረገው ማለቂያ የሌለው ጦርነት ጀርባ የነሱ እጅ አለበት። ይህንን የሚያደርጉበት ብዙ በመርህና በፍልስፍና ደረጃ የተቀመጡ እሳቤዎች ላይ ተመሥርተው ነው። ለአንዳንዶች eugenics ወይም እንደነሱ ምርጥ ዘር ያልሆነው ሁሉ እንዲያልቅ ስለሚመኙ ነው። (ይህ ውሸት ከመሰላችሁ፣ DNAን ያገኘው ሳይንቲስት ጭምር በዚህ ያምናል)። ሌሎቹ ደግሞ የdepopulation ፖሊሲ ስለሚፈጸም ነው። ነጮች ሌላውን conspiracy theory ቢቃወሙ እንኳ ይሄኛው ግን ነጭ ባልሆኑ ህዝቦች ላይ እስከደረሰ ድረስ ችግር የለባቸውም። ሌላው ቀርቶ abortion እና የኮቪድ ክትባትን የሚቃወሙ ነጮች እንኳ በጥቁሮች ላይ እስከሆነ ድረስ ችግር የለውም የሚሉ ናቸው። ለኛ ያላቸው ቦታ ይህ ነው። እዚህም የሚመጡት ይህን አስተሳሰብ እና ርዕዮተ-ዓለም አዝለው ነው።'
ከዚህ በፊት እንዳነሳነው ሀገራችን ለዘመናት ያልለመደባትን ለውጩው ዓለም ክፍት ሆናለች፤ በኒዮ ሊበራሊዝም እሳቤ መሠረት። ነጮች ዓለም አቀፍ ኢምፓየራቸውን የሚገዙበትን የኒዮ ሊበራሊዝም እሳቤ በየቦታው ተግብረውታል። ሁሉም የዓለም ሀገራት ለነሱ ጥቅማቸው መዝናኛ የሚያደርጉባቸው፣ ለቫኬሽን የሚሄዱባቸው፣ በተለያዩ የወሲብ ንግድና እፅ ወዘተ ተግባራት ተሳትፈው ፈታ ካሉ በኋላ ወደቀደመ ኑሯቸው የሚመለሱበት ነው። ይህንንም ለመተግበር ደግሞ ቀጣይዋ ሀገር ሀገራችን ናት።
ለዚህ ነው አሁን ሲመጡ ደና ነገር ይዘው አይመጡም። የወሲብ ንግድ፣ የዕፅ ዝውውር፣ ፖርን ጭምር በሀገራችን የሚስፋፋበት ጊዜ ይመጣል። በምላሹ ደግሞ ያለንን የተፈጥሮ ሀብት፣ ማዕድን፣ ገንዘብ፣ ዕፅዋት ሁሉ ጠራርገው ይዘው ይሄዳሉ።
ነጮች በኢትዮጵያ ለመኖር ካለሙና ካቀዱ ዘመናት ተቆጥረዋል። እኛ ሳናውቀው ቀስ በቀስ የሀገራችንን ስነ ምህዳር ለነሱ በሚመቻቸው መልኩ እየቀየሩ ነበር። በአበባ፣ በችግኝ እየተሳበበ እንግዳ ዕፅዋትን ይገቡ ነበር። የቤት እንስሳት ሳይቀር የፈረንጅ ውሻ እየተባለ ቀስ በቀስ በሀገር ውስጥ ያሉ ዝርያዎች እየጠፉ፣ ላሞች የተሻለ ወተት አላቸው በሚል የፈረንጅ ላም እየተራባ እና ከሀበሻም ጋር እየተዳቀለ፣ ዶሮም በተመሳሳይ በGMO እየተቀየረ መጥቷል። ኢትዮጵያ ያላትን እጅግ ድንቅ የሆነ የዘረመል (genetics) ሀብት ሙልጭ አድርገው ወስደው የቀረውን ዘርፈው የራሳቸው ሊያደርጉ ይሻሉ። ይህንን ዝርፊያ ከሚፈጽሙበት መንገድ አንዱ ደግሞ ፓተንት የሚባለው ነው። ለምሳሌ አንዱ የኔዘርላንድ ድርጅት ጤፍን የራሱ ፓተንት አድርጎ ሊወስድ እንደነበረ የቅርብ ጊዜ ትዝታ ነው። ይህንን ጉዳይ ደራሲ ይስማዕከ ወርቁ "ራማቶሐራ" በተሰኘው መጽሐፉ በደምብ ገልፆታል።
ታዲያ እንደነሱ እቅድ ከሆነ የሀገራችንን ሀብት ጠራርገው ወስደው ስለማይበቃቸው የኢትዮጵያ የጄኔቲክስም ሆነ የስነ ምህዳር ሀብት ተዝቆ ስለማያልቅ፣ ወስደው ከሚጨርሱ ይልቅ እዚሁ መጥተው ሊጠቀሙበትም ይሻሉ። ለዚህም ነው እዚህ በብዛት መጥተው ለመኖር የሚፈልጉት። እኛን በተለያየ ሰበብ አጣልተው አጫርሰው፣ ከኛ የተረፉትም የነሱ ባርያ እንዲሆኑ አድርገው ሊኖሩ ይሻሉ። በፍጹም አትጠራጠሩ እኛ መካከል ከሚደረገው ማለቂያ የሌለው ጦርነት ጀርባ የነሱ እጅ አለበት። ይህንን የሚያደርጉበት ብዙ በመርህና በፍልስፍና ደረጃ የተቀመጡ እሳቤዎች ላይ ተመሥርተው ነው። ለአንዳንዶች eugenics ወይም እንደነሱ ምርጥ ዘር ያልሆነው ሁሉ እንዲያልቅ ስለሚመኙ ነው። (ይህ ውሸት ከመሰላችሁ፣ DNAን ያገኘው ሳይንቲስት ጭምር በዚህ ያምናል)። ሌሎቹ ደግሞ የdepopulation ፖሊሲ ስለሚፈጸም ነው። ነጮች ሌላውን conspiracy theory ቢቃወሙ እንኳ ይሄኛው ግን ነጭ ባልሆኑ ህዝቦች ላይ እስከደረሰ ድረስ ችግር የለባቸውም። ሌላው ቀርቶ abortion እና የኮቪድ ክትባትን የሚቃወሙ ነጮች እንኳ በጥቁሮች ላይ እስከሆነ ድረስ ችግር የለውም የሚሉ ናቸው። ለኛ ያላቸው ቦታ ይህ ነው። እዚህም የሚመጡት ይህን አስተሳሰብ እና ርዕዮተ-ዓለም አዝለው ነው።'