የሰሎሞን ሀብት ወዴት ገባ?
ንጉስ ሰሎሞን በዓለማችን ከነበሩ ሰዎች ሁሉ እጅግ ሀብታም እንደነበረ ይታወቃል። እግዚአብሔር በገባለት ቃልኪዳን መሠረት ከዛን ጀምሮ እስከ ዓለም ፍፃሜ ከርሱ በላይ ሀብታም እንደማይኖር ቃል ገብቶለታል። ስለዚህ እግዚአብሔር ደግሞ ቃልኪዳኑን የሚጠብቅና ፈጽሞ የማይረሳ፣ ለዘለዓለምም የሚገጠብቅ በመሆኑ ንጉስ ሰሎሞን እስከዛሬ ድረስ ከተነሱ፣ ወደፊትም ከሚነሱ መንግስታትና ባለሀብቶች በላይ ሀብት ነበረው ማለት ነው። ስለዚህ ያ ሁሉ ሀብት ዛሬ የት ደረሰ? ብዙ ሰዎች ስለ ታቦተ ጽዮን፣ ወይም ስለ ቅዱሱ ጽዋ ወይም ስለ ንጉሱ ቀለበት አበክረው ይጠይቃሉ። ስለ ሀብቱ ግን የሚጠይቅ ብዙም ሰው የለም።
ከሰሎሞን በኋላ በነበሩት የእስራኤል ነገስታት ወቅት የእስራኤል መንግስት እየተዳከመ እንደሄደ ከታሪኩ እንረዳለን። የሰሎሞን ልጅ ሮብአም የሽማግሌዎችን ምክር ንቆ የጓደኞቹን ክፉ ምክር በመቀበሉ መንግስቱ ላይ ትልቅ ጉዳት አድርሷል። ከሱ በኋላ የነበሩ እንደ ህዝቅያስ የነበሩትም የአሶርን መንግስት መቋቋም አቅቷቸው በእግዚአብሔር እርዳታ የተረፉበት አለ። በኋላም በባሊሎን መንግስት ሁለት ጊዜ ተወርረው ለስደት ተዳርገዋል። የሰሎሞን ቤተመቅደስም የመፍረስ አደጋ ደርሶበታል። ምናልባት ሰሎሞን ሀብቱን በቤተመቅደሱ ሰውሮት ይሆን? ያ ከሆነ ሀብቱን በከፊልም ቢሆን ባቢሎናውያን ወስደውት ይሆን? ያ ከሆነ ቀጥሎ የተነሳው የፋርስ መንግስትም ያንን የተወሰነውን ሀብት ይዞ አስቀጥሎ ይሆናል።
በዚህ መሃልም ንጉስ ሰሎሞን ከንግስት ማክዳ የወለደው ልጅ አባቱን ሊጠይቅ ወደ ኢየሩሳሌም በመጣ ጊዜ ታቦተ ጽዮንን እና ከ12ቱም የእስራኤል ነገድ ወንዶችና ሴቶችን አድርጎ ሸኝቶታል። በዚህም ጋር አብሮ ከሀብቱ የተወሰነውን ሰጥቶት ይሆን?
አንድ ሰው ከዚህ በፊት ባጠናው ጥናት የሮዝቻይልድ ቤተሰቦች ከኢንግሊዝ የንጉሳውያን ቤተሰቦች ጋር በመሆን በብዙ ቢሊዮኖች የሚቆጠር ወርቅና ሌሎችም ሀብት ከፋርስ ኢምፓየር እንደዘረፉ ጠቅሷል። የሮዝቻይልድ ቤተሰብ የሀብታቸው ምንጭ ከዚህ ይሆን? ይህኛውን ነጥብ እንመለስበታለን።
ከዚህ በኋላ የሮም መንግስትም ኢየሩሳሌምን በ70 ዓም አይሁዶች ባመጹበት ወቅት አፍርሷታል። ሁለተኛው የሰሎሞን ቤተመቅደስም በዚህ ጊዜ ፈርሷል። ሮማውያን በቤተመቅደሱ ከነበረው የሰሎሞን ሀብት የተወሰነውን ወስደው ይሆናል። በኋላ በመካከለኛው ክፍለ ዘመን ሮም ፈርሳ ወደ ትናንሽ የከተማ ግዛቶች በተቀየረች ጊዜ ከነዚህ ግዛቶች በአንዷ በፍሎረንስ ገዢ የነበሩት የ ሜዲቺ ቤተሰቦች ባንከሮች እና እጅግ ባለሀብት ነበሩ። ከነዚህ ዳይናስቲ ውስጥም እነ ኮስሞ ዲ ሜዲቺ እና ሎሬንዞ ዲ ሜዲቺ ይጠቀሳሉ። ሎሬንዞ ሜዲቺ ከሊዮናርዶ ዳ ቪንቺ ጋር በአንድ ዘመን የነበረ ነው። አሁን ላይ የወጡ መረጃዎች የሚያሳዩት እነዚህ የሜዲቺ ቤተሰቦች የሚገኙት ከሮማውያን ጋር ከተቀላቀሉ አይሁዳውያን ዘር ነው። ምናልባት የነዚህ ቤተሰቦች ሀብት ከዚያ የሰሎሞን ሀብት በሆነ መልኩ ያለፈ ይሆን?
ከዳቪንቺ ዘመን ትንሽ ወደኋላ መለስ ስንል ደግሞ የመስቀል ጦርነት ዘመንን እናገኛለን። ይህ ጦርነት በሙስሊሞች እና በካቶሊኮች መካከል የተረጉ ተከታታይ ጦርነቶችን የሚመለከት ነው። ዓላማውም ቅድስቲቱን ምድር ከሙስሊሞች መጠበቅ የሚል ነበር። በተለይ ኢየሩሳሌም በሁለቱም ወገን እጅግ የምትፈለግና በሷም ምክንያት ብዙ ጦርነት የተካሄደባት ነው። ሙስሊሞቹ ያችን ከተማ ለምን ፈለጓት? ከሃይማኖታዊ ዓላማው ውጪ ማለት ነው። ከመካና መዲና እኩል ዋጋ ለምን ሊሰጧት ፈለጉ? የሰሎሞን ቤተመቅደስ ላይ ትልቅ መስጊድ መስራትስ ለምን ያን ያህል አጓጓቸው? የሀብቱ ነገር አሳስቧቸው ይሆን?
በዚሁ ጦርነት ወቅት ደግሞ ናይትስ ቴምፕላር የሚባሉትንም እናገኛለን። በካቶሊኮቹ ወገን ሊዋጉ የመጡት የፈረንሳይ ወታደሮች ውጊያውን ትተው ነበር ወደ ኢየሩሳሌም የመጡት። በዚያም ኢየሩሳሌምን ሊጎበኙ የሚመጡ ሰዎችን ከተለያዩ ሽፍታዎችና ዘራፊዎች እንጠብቃለን ብለው ነበር ለንጉሱ ሀሳብ ያቀረቡት። ከዚያም ጊዜያቸውን በሙሉ የሰሎሞንን ቤተመቅደስ በማሰስ ነበር የሚያሳልፉት። ከጊዜ በኋላ የባንክ ስርአትን አስጀምረው ከአውሮፓ የሚመጡ ተጓዦችን ኮሚሽን እየተቀበሉ ገንዘባቸውን በመያዝ ኢየሩሳሌም ሲደርሱ ይመልሱ ነበር። ይህም በአውሮፓ ታዋቂ አደረጋቸው። ነገር ግን ሀብታቸው እጅግ የተጋነነ ነበር። በመላው አውሮፓ የነሱን ያህል ሀብት ያለው ጠፋ። እነሱን ለመቀላቀል የሚፈልጉ ሰዎች የትየለሌ ሆኑ። ሀብታም ከመሆናቸው የተነሳ በአንድ ወቅት የፓሪስን አንድ ሶስተኛ የሚቆጣጠሩት እነሱ ሆኑ።
ታዲያ እነዚህ ቴምፕላሮች አይሁድ እንደነበሩ አሁን ተደርሶበታል። በጊዜው በፈረንሳይና ስፔን የተበተኑ አይሁዳውያን በብዛት ነበሩ። ስለዚህ ቴምፕላሮቹም ከዚያ የመጡ ይሆናሉ። ደግሞም ለቤተመቅደሱ እጅግ ትልቅ ቦታ የነበራቸው መሆኑ በትውፊት የሚያውቁት ሊሆን እንደሚችል ያሳያል። ከሁሉም በላይ ግን የሚያደርጓቸው ድርጊቶች አይሁድነታቸውን ያሳብቁ ነበር። እነሱን መቀላቀል የሚፈልግ ሰው መስፈርቱ ክርስቶስን መካድ እና በመስቀሉ ላይ መትፋት ነበር። በዚያ ሃይማኖት በገነነበት ዘመን ክርስትናን በዚህ ልክ የሚጠላ ከአይሁድ በላይ ማን አለ? ሙስሊሞች እንዳንል ሙስሊሞች ክርስቶስንና እናቱን ጭምር ያከብራሉ። ለሱም ትልቅ ቦታ አላቸው። ያው አምላክ መሆኑን ባይቀበሉም እንኳ። አይሁድ ግን ፍጹም የክርስቶስ ጥላቻ ነው ያላቸው።
ታዲያ ይህ የቴምፕላሮች ድርጊት ለፍጻሜያቸው ያደረሳቸው ሲሆን፣ የሰሎሞን ሀብት ወዴት ደረሰ ለሚለው ጥያቄም ሌላ ፍንጭ ይሰጣል። የካቶሊኩ ጳጳስ ቴምፕላሮችን የፈረንሳዩ ንጉስ ዘንድ ይከሳቸዋል። ከፍተኛ መረጃም ለንጉሱ ይቀርባል። ንጉሱም በአንድ ጀምበር ቴምፕላሮችን በሙሉ ልቅምቅም አድርጎ ይጨርሳቸዋል። መሪዎቹንም ይዞ ለወራት የፈጀ የችሎት ሂደት ካካሄደ በኋላ በመጨረሻም ዋናው መሪያቸው ሂዩስ ደ-ፔይንስ ከነነፍሱ ተቃጥሎ እንዲሞት ያደርገዋል። የተወሰኑ ቴምፕላሮች ግን ወደ እስኮትላንድ ይሸሹና ሲንክሌር የሚባል ካቴድራል ውስጥ ይሸሸጋሉ። ይህ ካቴድራል በኋላ ላይ እነ አይዛክ ኒውተንን ጨምሮ የብዙ ፍሪሜሰኖች መነኻርያ ሆኗል።
ታዲያ እነዚህ ቴምፕላሮች በዚሁ ሳሉ ውስጥ ለውስጥ ፍሪሜሰንሪን ፈጠሩ። የራሱን ሚስጥራዊ መዋቅርም ሰሩለት። በአስራ ስምንተኛው ክፍለ ዘመን አዳም ዋይስሆፕት ሰርጎ በመግባት መዋቅሩን እስኪቀይረው ድረስም በዚያ መዋቅር ቀጠሉ። በኋላም ኢሉሚናቲን ከመሠረቱ በኋላ የፈረንሳይ አብዮትን ያስነሱና ንጉሱን አንገቱን ይቆርጡታል። ከዚያም የንጉሱን አንገት ከፍ አድርገው ከያዙ በኋላ ለቴምፕላሩ ሂዩስ ዴ-ፔይንስ ደም መልሰናል እንዳሉ ይነገራል።
ታዲያ አዳም ዋይስሆፕት የፍሪሜሰንን መዋቅር ገብቶ የቀየረውና ኢሉሚናቲንም የመሠረተው በሮዝቻይል ቤተሰብ ቀጥታ ትዕዛዝ ነው። የቴምፕላሮች ሀብትም የወደቀው ከሮዝቻይልዶች እጅ ነው። በዚህም ሀብት የተነሳ እስካሁን በዓለም የነሱን ያህል ሀብት ያለው የለም። አንዳንዶች ሀብታቸው እስከ 500 ትሪሊዮን ዶላር ይደርሳል ይላሉ። አንዳንዶች ደግሞ እስካሁን ከሚታወቁት ወይም ከተመዘገቡት ክስተቶች ብቻ በመነሳት ሀብታቸውን እስከ 1-2 ትሪሊዮን ይገምታሉ። ለንጽጽር ያህል አጠቃላይ የአሜሪካ ሀብት 12 ትሪሊዮን ነው። እነዚህ ሰዎች ከኢንግሊዝ ንጉሳውያን ቤተሰቦች ጋር ተዋልደዋል። ከነሱም ጋር ከፍተኛ ሀብትና ስልጣን ተካፍለዋል።
ንጉስ ሰሎሞን በዓለማችን ከነበሩ ሰዎች ሁሉ እጅግ ሀብታም እንደነበረ ይታወቃል። እግዚአብሔር በገባለት ቃልኪዳን መሠረት ከዛን ጀምሮ እስከ ዓለም ፍፃሜ ከርሱ በላይ ሀብታም እንደማይኖር ቃል ገብቶለታል። ስለዚህ እግዚአብሔር ደግሞ ቃልኪዳኑን የሚጠብቅና ፈጽሞ የማይረሳ፣ ለዘለዓለምም የሚገጠብቅ በመሆኑ ንጉስ ሰሎሞን እስከዛሬ ድረስ ከተነሱ፣ ወደፊትም ከሚነሱ መንግስታትና ባለሀብቶች በላይ ሀብት ነበረው ማለት ነው። ስለዚህ ያ ሁሉ ሀብት ዛሬ የት ደረሰ? ብዙ ሰዎች ስለ ታቦተ ጽዮን፣ ወይም ስለ ቅዱሱ ጽዋ ወይም ስለ ንጉሱ ቀለበት አበክረው ይጠይቃሉ። ስለ ሀብቱ ግን የሚጠይቅ ብዙም ሰው የለም።
ከሰሎሞን በኋላ በነበሩት የእስራኤል ነገስታት ወቅት የእስራኤል መንግስት እየተዳከመ እንደሄደ ከታሪኩ እንረዳለን። የሰሎሞን ልጅ ሮብአም የሽማግሌዎችን ምክር ንቆ የጓደኞቹን ክፉ ምክር በመቀበሉ መንግስቱ ላይ ትልቅ ጉዳት አድርሷል። ከሱ በኋላ የነበሩ እንደ ህዝቅያስ የነበሩትም የአሶርን መንግስት መቋቋም አቅቷቸው በእግዚአብሔር እርዳታ የተረፉበት አለ። በኋላም በባሊሎን መንግስት ሁለት ጊዜ ተወርረው ለስደት ተዳርገዋል። የሰሎሞን ቤተመቅደስም የመፍረስ አደጋ ደርሶበታል። ምናልባት ሰሎሞን ሀብቱን በቤተመቅደሱ ሰውሮት ይሆን? ያ ከሆነ ሀብቱን በከፊልም ቢሆን ባቢሎናውያን ወስደውት ይሆን? ያ ከሆነ ቀጥሎ የተነሳው የፋርስ መንግስትም ያንን የተወሰነውን ሀብት ይዞ አስቀጥሎ ይሆናል።
በዚህ መሃልም ንጉስ ሰሎሞን ከንግስት ማክዳ የወለደው ልጅ አባቱን ሊጠይቅ ወደ ኢየሩሳሌም በመጣ ጊዜ ታቦተ ጽዮንን እና ከ12ቱም የእስራኤል ነገድ ወንዶችና ሴቶችን አድርጎ ሸኝቶታል። በዚህም ጋር አብሮ ከሀብቱ የተወሰነውን ሰጥቶት ይሆን?
አንድ ሰው ከዚህ በፊት ባጠናው ጥናት የሮዝቻይልድ ቤተሰቦች ከኢንግሊዝ የንጉሳውያን ቤተሰቦች ጋር በመሆን በብዙ ቢሊዮኖች የሚቆጠር ወርቅና ሌሎችም ሀብት ከፋርስ ኢምፓየር እንደዘረፉ ጠቅሷል። የሮዝቻይልድ ቤተሰብ የሀብታቸው ምንጭ ከዚህ ይሆን? ይህኛውን ነጥብ እንመለስበታለን።
ከዚህ በኋላ የሮም መንግስትም ኢየሩሳሌምን በ70 ዓም አይሁዶች ባመጹበት ወቅት አፍርሷታል። ሁለተኛው የሰሎሞን ቤተመቅደስም በዚህ ጊዜ ፈርሷል። ሮማውያን በቤተመቅደሱ ከነበረው የሰሎሞን ሀብት የተወሰነውን ወስደው ይሆናል። በኋላ በመካከለኛው ክፍለ ዘመን ሮም ፈርሳ ወደ ትናንሽ የከተማ ግዛቶች በተቀየረች ጊዜ ከነዚህ ግዛቶች በአንዷ በፍሎረንስ ገዢ የነበሩት የ ሜዲቺ ቤተሰቦች ባንከሮች እና እጅግ ባለሀብት ነበሩ። ከነዚህ ዳይናስቲ ውስጥም እነ ኮስሞ ዲ ሜዲቺ እና ሎሬንዞ ዲ ሜዲቺ ይጠቀሳሉ። ሎሬንዞ ሜዲቺ ከሊዮናርዶ ዳ ቪንቺ ጋር በአንድ ዘመን የነበረ ነው። አሁን ላይ የወጡ መረጃዎች የሚያሳዩት እነዚህ የሜዲቺ ቤተሰቦች የሚገኙት ከሮማውያን ጋር ከተቀላቀሉ አይሁዳውያን ዘር ነው። ምናልባት የነዚህ ቤተሰቦች ሀብት ከዚያ የሰሎሞን ሀብት በሆነ መልኩ ያለፈ ይሆን?
ከዳቪንቺ ዘመን ትንሽ ወደኋላ መለስ ስንል ደግሞ የመስቀል ጦርነት ዘመንን እናገኛለን። ይህ ጦርነት በሙስሊሞች እና በካቶሊኮች መካከል የተረጉ ተከታታይ ጦርነቶችን የሚመለከት ነው። ዓላማውም ቅድስቲቱን ምድር ከሙስሊሞች መጠበቅ የሚል ነበር። በተለይ ኢየሩሳሌም በሁለቱም ወገን እጅግ የምትፈለግና በሷም ምክንያት ብዙ ጦርነት የተካሄደባት ነው። ሙስሊሞቹ ያችን ከተማ ለምን ፈለጓት? ከሃይማኖታዊ ዓላማው ውጪ ማለት ነው። ከመካና መዲና እኩል ዋጋ ለምን ሊሰጧት ፈለጉ? የሰሎሞን ቤተመቅደስ ላይ ትልቅ መስጊድ መስራትስ ለምን ያን ያህል አጓጓቸው? የሀብቱ ነገር አሳስቧቸው ይሆን?
በዚሁ ጦርነት ወቅት ደግሞ ናይትስ ቴምፕላር የሚባሉትንም እናገኛለን። በካቶሊኮቹ ወገን ሊዋጉ የመጡት የፈረንሳይ ወታደሮች ውጊያውን ትተው ነበር ወደ ኢየሩሳሌም የመጡት። በዚያም ኢየሩሳሌምን ሊጎበኙ የሚመጡ ሰዎችን ከተለያዩ ሽፍታዎችና ዘራፊዎች እንጠብቃለን ብለው ነበር ለንጉሱ ሀሳብ ያቀረቡት። ከዚያም ጊዜያቸውን በሙሉ የሰሎሞንን ቤተመቅደስ በማሰስ ነበር የሚያሳልፉት። ከጊዜ በኋላ የባንክ ስርአትን አስጀምረው ከአውሮፓ የሚመጡ ተጓዦችን ኮሚሽን እየተቀበሉ ገንዘባቸውን በመያዝ ኢየሩሳሌም ሲደርሱ ይመልሱ ነበር። ይህም በአውሮፓ ታዋቂ አደረጋቸው። ነገር ግን ሀብታቸው እጅግ የተጋነነ ነበር። በመላው አውሮፓ የነሱን ያህል ሀብት ያለው ጠፋ። እነሱን ለመቀላቀል የሚፈልጉ ሰዎች የትየለሌ ሆኑ። ሀብታም ከመሆናቸው የተነሳ በአንድ ወቅት የፓሪስን አንድ ሶስተኛ የሚቆጣጠሩት እነሱ ሆኑ።
ታዲያ እነዚህ ቴምፕላሮች አይሁድ እንደነበሩ አሁን ተደርሶበታል። በጊዜው በፈረንሳይና ስፔን የተበተኑ አይሁዳውያን በብዛት ነበሩ። ስለዚህ ቴምፕላሮቹም ከዚያ የመጡ ይሆናሉ። ደግሞም ለቤተመቅደሱ እጅግ ትልቅ ቦታ የነበራቸው መሆኑ በትውፊት የሚያውቁት ሊሆን እንደሚችል ያሳያል። ከሁሉም በላይ ግን የሚያደርጓቸው ድርጊቶች አይሁድነታቸውን ያሳብቁ ነበር። እነሱን መቀላቀል የሚፈልግ ሰው መስፈርቱ ክርስቶስን መካድ እና በመስቀሉ ላይ መትፋት ነበር። በዚያ ሃይማኖት በገነነበት ዘመን ክርስትናን በዚህ ልክ የሚጠላ ከአይሁድ በላይ ማን አለ? ሙስሊሞች እንዳንል ሙስሊሞች ክርስቶስንና እናቱን ጭምር ያከብራሉ። ለሱም ትልቅ ቦታ አላቸው። ያው አምላክ መሆኑን ባይቀበሉም እንኳ። አይሁድ ግን ፍጹም የክርስቶስ ጥላቻ ነው ያላቸው።
ታዲያ ይህ የቴምፕላሮች ድርጊት ለፍጻሜያቸው ያደረሳቸው ሲሆን፣ የሰሎሞን ሀብት ወዴት ደረሰ ለሚለው ጥያቄም ሌላ ፍንጭ ይሰጣል። የካቶሊኩ ጳጳስ ቴምፕላሮችን የፈረንሳዩ ንጉስ ዘንድ ይከሳቸዋል። ከፍተኛ መረጃም ለንጉሱ ይቀርባል። ንጉሱም በአንድ ጀምበር ቴምፕላሮችን በሙሉ ልቅምቅም አድርጎ ይጨርሳቸዋል። መሪዎቹንም ይዞ ለወራት የፈጀ የችሎት ሂደት ካካሄደ በኋላ በመጨረሻም ዋናው መሪያቸው ሂዩስ ደ-ፔይንስ ከነነፍሱ ተቃጥሎ እንዲሞት ያደርገዋል። የተወሰኑ ቴምፕላሮች ግን ወደ እስኮትላንድ ይሸሹና ሲንክሌር የሚባል ካቴድራል ውስጥ ይሸሸጋሉ። ይህ ካቴድራል በኋላ ላይ እነ አይዛክ ኒውተንን ጨምሮ የብዙ ፍሪሜሰኖች መነኻርያ ሆኗል።
ታዲያ እነዚህ ቴምፕላሮች በዚሁ ሳሉ ውስጥ ለውስጥ ፍሪሜሰንሪን ፈጠሩ። የራሱን ሚስጥራዊ መዋቅርም ሰሩለት። በአስራ ስምንተኛው ክፍለ ዘመን አዳም ዋይስሆፕት ሰርጎ በመግባት መዋቅሩን እስኪቀይረው ድረስም በዚያ መዋቅር ቀጠሉ። በኋላም ኢሉሚናቲን ከመሠረቱ በኋላ የፈረንሳይ አብዮትን ያስነሱና ንጉሱን አንገቱን ይቆርጡታል። ከዚያም የንጉሱን አንገት ከፍ አድርገው ከያዙ በኋላ ለቴምፕላሩ ሂዩስ ዴ-ፔይንስ ደም መልሰናል እንዳሉ ይነገራል።
ታዲያ አዳም ዋይስሆፕት የፍሪሜሰንን መዋቅር ገብቶ የቀየረውና ኢሉሚናቲንም የመሠረተው በሮዝቻይል ቤተሰብ ቀጥታ ትዕዛዝ ነው። የቴምፕላሮች ሀብትም የወደቀው ከሮዝቻይልዶች እጅ ነው። በዚህም ሀብት የተነሳ እስካሁን በዓለም የነሱን ያህል ሀብት ያለው የለም። አንዳንዶች ሀብታቸው እስከ 500 ትሪሊዮን ዶላር ይደርሳል ይላሉ። አንዳንዶች ደግሞ እስካሁን ከሚታወቁት ወይም ከተመዘገቡት ክስተቶች ብቻ በመነሳት ሀብታቸውን እስከ 1-2 ትሪሊዮን ይገምታሉ። ለንጽጽር ያህል አጠቃላይ የአሜሪካ ሀብት 12 ትሪሊዮን ነው። እነዚህ ሰዎች ከኢንግሊዝ ንጉሳውያን ቤተሰቦች ጋር ተዋልደዋል። ከነሱም ጋር ከፍተኛ ሀብትና ስልጣን ተካፍለዋል።