Wachemo university evangelical students union


Kanal geosi va tili: ko‘rsatilmagan, ko‘rsatilmagan
Toifa: ko‘rsatilmagan


🗣የ2012 መሪ ቃላችን
°°የእግዚአብሄርን መንግስት እሴቶች መኖር! °°
🏷ፍቅር
🏷መታዘዝ
🏷በጎ ተፅዕኖ

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Kanal geosi va tili
ko‘rsatilmagan, ko‘rsatilmagan
Toifa
ko‘rsatilmagan
Statistika
Postlar filtri




የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ክርስቲያን ተማሪዎች ህብረት
የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ ከእናንተ ጋር ይሁን።ከተወሰኑ ቀናት በፊት ማለትም ትምህርት እንዲዘጋ መንግስት ከወሰነበት ጊዜ ጀምሮ የአርብ ሆነ የቲም ፕሮግራም እንደማይኖርና ወደፊት የሚንጀምርበት ጊዜ እናሳውቃለን ማለታችን ይታወቃል።አሁን ላይ ባለው የመንግስት ውሳኔ ተማሪዎች ወደቤት እንዲሔዱ በሌላ ጎኑ ከዛሬ(18/7/12)ጀምሮ ለቀጣይ ለቀጣይ ሁለት ሣምንታት ትምህርት እንደ ተዘጋ እንዲቀጥል ተደርጓል።ስለሆነም እንደኢቫሱ በሀገር አቀፍ ዩኒቨርስቲዎች እንዲተገበር የተወሰነውን የጋራ ጊዜ ባይኖርም በቴሌግራም የምንገናኝበትን መንገድ መቀየስ እንደአማራጭ ስለተያዘ ከዛሬ ጀምሮ የተለያዩ #የቃል #የፀሎት #የዝማሬ እንዲሁም #አዳዲስ_መረጃዎች #በድምፅም ሆነ #በፅሁፍ በቴሌግራም የሚቀጥሉ ይሆናሉ።ከዚሁ ጋር ተያይዞ የአርብ የቲም የፕሮግራምም በዚሁ ይቀጥላል።
#የሚለቀቁ_መልዕክቶችን_download_በማድረግ_እንድትካፈሉ_አደራ_እንላችኋለን።
ሌላው የጋራ የፀሎት ጊዜ ለማድረግ እሮብ እሮብ የግል የፆም ፀሎት ጊዜ አስከ ቀትር 7:00ሰዓት ድረስ እንደfelloship አውጀናል። ብምንችል ይህን በማድረግ አንድነታችንን በተለያየንበት እንድንጠብቅ።
በየግላቹ አጥብቃቹ ፀልዩ
#ስለፈሎሽፕ
#ስለሀገር
#ስለሚሆነውና #ሌላም_ውስጣችሁን_በሞላው ሁሉ ፀልዩ

ከዛ በተረፈ በመጠንቀቅ ያም ማለት ባለመጨነቅ😰😰ና ባለመጨባበጥ‼️🤝🤝🤝🤝🤝‼️፣ ንኪኪ ባለማድረግ፣የተለያዩ የአፍ😷😷ና የእጅ🙌 ‼️መሸፈኛዎችን በማድረግና እጅን በሳሙና በአልኮል በመታጠብ በበሽታው የመያዝና የመተላለፍ አቅም እንቀንስ።

እግዚአብሔር በልጁ በእየሱስ ድራሻችሁን ይባርክ!!
በክርስቶስ ሙቀት እንደጫጩት የምትፏፉበት ጊዜ ይሁንላችሁ።


የሀዘን መግለጫ

የዩኒቨርሲቲያችንን ተማሪዎችን ወደ ቤተሰቦቻቸው ይዞ በመሄድ ላይ የነበረ መኪና በምሥራቅ ጎጃም ዞን ደጀን ወረዳ ጢቅ የትኖራ ቀበሌ ላይ በመገልበጡ ሁለት ተማሪዎች በአደጋው ወዲያው ህይወታቸውን ያጡ ሲሆን በከባድ ጉዳት ደብረማርቆስ ሪፌራል ሆስፒታል ህክምና ስትከታተል የነበረችው ሌላኛዋ ተማሪ ህይወቷ ሊያልፍ ችሏል፡፡

እጅግ በጣም አዝነናል ልባችንም እጅግ ተሰብሯል፡፡ 😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭

ፈጣሪ ነፍሳቸውን በአፀደ ገነት ያኑርልን፡፡ ለቤተሰቦቻቸው፣ ለወላጅ ዘመዶቻቸው፣ እንዲሁም ለጓደኞቻቸው ለመላው የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብና ተማሪዎች በሙሉ መጽናናትን እንመኛለን፡፡
ምንጭ:
ከዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ህብረት

♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️
👨‍🚀ከዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ወንጌላውያን ተማሪዎች ህብረት

🔖እርስዎ አስተያየት አሎት?
🖇ካልዎት እባክዎ ከታች በሚገኘው ሊንክ ይላኩልን ይደርሰናል!
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
📨 https://t.me/wcuevasuBOT

ከላይ በሚገኙት ሊንክ ይላኩልን! ተባረኩ!
🌐@WcuEvaSU🌐


እምነታችሁን አትጣሉ
የተወደዳችሁ የእግዚአብሔር ቤተሠቦች የእግዚአብሔር ሠላም ይብዛላችሁ በምድራችን እየተከናወነ ስላለው ነገር እየፀለያችሁ እንደሆነ እናስባለን በመሆኑም እተከናወነ ያለው ነገር ልባችሁን እንዳያወርድ በአምላካችሁ ላይ ያላችሁን እምነት እንዳይሸረሸር.በዚህ ሠዐት የእ/ር ልጆች እንደመሆናችን መጠን ልባችንን በጌታ አበርትተን እ/ር እኛን እንዲሁም ትውልዱን እንዲታደግ በፊቱ መጮህ ይጠበቅብናል ደግሞስ ትላንትን በማን አልፈን ዛሬ እንሠጋለን ትላንትን ማን ጠብቆን ዛሬ እንፈራለን እንደ እምነት አባቶቻችን እንደነ ዳንኤል ዳዊት...ልባችንን በእ/ር ልናበረታ ይገባል ጌታ እየሱስ መልካም ጊዜ ለምድራችን ያመጣል በርቱብ የጌታ ፀጋ ይብዛላችሁ

From Dagi

♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️
👨‍🚀ከዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ወንጌላውያን ተማሪዎች ህብረት

🔖እርስዎ አስተያየት አሎት?
🖇ካልዎት እባክዎ ከታች በሚገኘው ሊንክ ይላኩልን ይደርሰናል!
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
📨 https://t.me/wcuevasuBOT

ከላይ በሚገኙት ሊንክ ይላኩልን! ተባረኩ!
🌐@WcuEvaSU🌐


♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️
👨‍🚀ከዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ወንጌላውያን ተማሪዎች ህብረት

🔖እርስዎ አስተያየት አሎት?
🖇ካልዎት እባክዎ ከታች በሚገኘው ሊንክ ይላኩልን ይደርሰናል!
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
📨 https://t.me/wcuevasuBOT

ከላይ በሚገኙት ሊንክ ይላኩልን! ተባረኩ!
🌐@WcuEvaSU🌐








#ፀሎት-ለሃገራችን

📖“ወደሚረዳኝ እግዚአብሔር ወደ ልዑል እግዚአብሔር እጮኻለሁ።”
— መዝሙር 57፥2

🗣የተወደዳችሁ እና የተከበራችሁ የቻናላችን ቤተሰቦች ሰሞኑን በአለም አቀፍ ደረጃ በተከሰተው የኮሮና ቫይረስ የብዙ ሰዎች በቫይረሱ መያዝን አስመልክቶ እንዲሁም በአሁን ሰዓት በሃገራችን ላይ የአምስት ሰዎችን መያዝ በርካታ ሚዲያዎች እያሰራጩ ይገኛሉ ስለሆነም እኛ ክርስቲያኖች የሚገባውን ጥንቃቄ በማድረግ ወደ ቸሩ እና ሩህሩህ አምላካችን ሃገራችን እንዲታደግልን እና እንዲምረን እንድንፀልይ የዋቸሞ ወንጌላውያን ክርስቲያን ተማሪዎች ህብረት ታሳስባለች!

♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️
👨‍🚀ከዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ወንጌላውያን ተማሪዎች ህብረት

🔖እርስዎ አስተያየት አሎት?
🖇ካልዎት እባክዎ ከታች በሚገኘው ሊንክ ይላኩልን ይደርሰናል!
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
📨 https://t.me/wcuevasuBOT

ከላይ በሚገኙት ሊንክ ይላኩልን! ተባረኩ!
🌐@WcuEvaSU🌐


የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ክርስቲያን ተማሪዎች ሰላም ለእናንተ ይሁን።
ውድ የጌታ ልጆች በሀገራችን ላይ እየሆነ ስላለው ነገር እየፀለያችሁ እንደሆነ እናስባለን።በሌላ ጎኑ ሰሞነኛ የአለም ስጋት ሆኖ የተነሳው የኮሮና-19 ቫይረስ ወረርሽኝ በሀገራችን መከሰቱን ተከትሎ መንግስት የበሽታውን ስርጭት ለመግታት የተለያዩ ውሳኔዎችን እያስተላለፈ ይገኛል።ከነዚህም የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ጥንቃቄ እንዲያደርጉና ተማሪዎች ለ15 ቀናት ከግብ እንዳይወጡ እንዳይገቡ ደግሞም በዶርም ሆኖ በe-learning እንድማሩ ተድርጓል፤
ይህን ተከትሎ #የዋቸሞ_ዩንቨርሲቲ_ክርስቲያን_ተማሪዎች_ህብረት የበሽታውን ስርጭት ለመቀነስ የራሳችንን ድርሻ ለመወጣት በሚኖረን ጊዜ ከጥንቃቄዎች ሁሉ ይልቅ አጥብቀን በጸሎት መበርታት እንደሚገባ በመረዳት እንደ መንግስት ውሳኔ ግን ለተከታታይ 15 ቀናት የትኛውም ፕሮግራማት ማለትም
#የአርብ_የፕሮግራሞች
#የቲም_የፕሮግራሞች
#የትኛውም_በህብረቱ_የሚካሄድ_መንፈሳዊ_ስብሰባ_የማይኖር_መሆኑን እያሳወቅን፤ ወደፊት የምጀምርበትን ጊዜ የምናሳውቅ ይሆናል።

ሌላው የወረርሽኙን መተላለፍ ለመቀነስ በመንግስት አካላትም ሆነ ከጤና ባለሙያ የሚሰጠውን መመሪያ በመከተል ጥንቃቄ እንድታደርጉና እየተዘናጋን በቀልድ እንዳናልፍ ለራስ ጤንነት ሲባል ሰላም ስንባባል ከመጨባበጥና ከንኪኪ ይልቅ ሌላ #የሰላምታ_መንገድን_እንድንጠቀም_ከተጨባበጥን_ደግሞ_ሌላ_ነገር_ከመንካታችን_በፊት_እጃችንን_መታጠብ እንዳለብንና ትራንስፖርት ስንጠቀም እንዳይተላለፍብን የግል ጥንቃቄ እንድናደርግ አጥብቀን እናሳስባለን።

#የዋቸሞ_ዩንቨርሲቲ_ክርስቲያን_ተማሪዎች_ህብረት

...በእኛእንደሚሠራውኃይል መጠን ከምንለምነው ወይም ከምናስበው ሁሉ ይልቅ እጅግ አብልጦ ሊያደርግ ለሚቻለው፥ ለእርሱ በቤተ ክርስቲያን በክርስቶስ ኢየሱስ እስከ ትውልዶች ሁሉ ከዘላለም እስከ ዘላለም ክብር ይሁን፤ አሜን። ኤፌ3.:20-21


♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️
👨‍🚀ከዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ወንጌላውያን ተማሪዎች ህብረት

🔖እርስዎ አስተያየት አሎት?
🖇ካልዎት እባክዎ ከታች በሚገኘው ሊንክ ይላኩልን ይደርሰናል!
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
📨 https://t.me/wcuevasuBOT

ከላይ በሚገኙት ሊንክ ይላኩልን! ተባረኩ!
🌐@WcuEvaSU🌐


Wachemo university evangelical students union dan repost
#ፀሎት-ለሃገራችን

📖“ወደሚረዳኝ እግዚአብሔር ወደ ልዑል እግዚአብሔር እጮኻለሁ።”
— መዝሙር 57፥2

🗣የተወደዳችሁ እና የተከበራችሁ የቻናላችን ቤተሰቦች ሰሞኑን በአለም አቀፍ ደረጃ በተከሰተው የኮሮና ቫይረስ የብዙ ሰዎች በቫይረሱ መያዝን አስመልክቶ እንዲሁም በአሁን ሰዓት በሃገራችን ላይ የአምስት ሰዎችን መያዝ በርካታ ሚዲያዎች እያሰራጩ ይገኛሉ ስለሆነም እኛ ክርስቲያኖች የሚገባውን ጥንቃቄ በማድረግ ወደ ቸሩ እና ሩህሩህ አምላካችን ሃገራችን እንዲታደግልን እና እንዲምረን እንድንፀልይ የዋቸሞ ወንጌላውያን ክርስቲያን ተማሪዎች ህብረት ታሳስባለች!

♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️
👨‍🚀ከዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ወንጌላውያን ተማሪዎች ህብረት

🔖እርስዎ አስተያየት አሎት?
🖇ካልዎት እባክዎ ከታች በሚገኘው ሊንክ ይላኩልን ይደርሰናል!
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
📨 https://t.me/wcuevasuBOT

ከላይ በሚገኙት ሊንክ ይላኩልን! ተባረኩ!
🌐@WcuEvaSU🌐


7. Gargling to deep with warm water and salt will kill the corona virus around the pharynx (landslide - Jw.) And prevent it from entering the lungs.
Following these instructions is enough to prevent the corona virus.
UNICEF


IMPORTANT INFORMATION
1. Corona is a large virus. The diameter of the virus is 400-500 micro, so that any type of mask can prevent entry into our bodies and does not need to use expensive masks.
2. Corona virus does not float in the air, but sticks to objects, so that transmission is not through the air.
3. When attached to a metal surface, the corona virus can live for 12 hours. Washing hands with soap and water is enough.
4. When attached to a cloth, the corona virus can live for 9 hours, so washing clothes or drying it in the sun for 2 hours is enough to kill it.
5. When attached to the hand, the corona virus can live for 10 minutes, so that it provides an alcohol-based sterilizer enough to be on guard.
6. When in the air at temperatures 26-27 ° C, the corona virus will die so it does not live in hot areas. In addition, drinking hot water and basking in the sun is enough as a precaution.
Avoiding cold foods and drinks including ice cream is very important.
7. Gargling to deep with warm water and salt


#ፀሎት-ለሃገራችን

📖“ወደሚረዳኝ እግዚአብሔር ወደ ልዑል እግዚአብሔር እጮኻለሁ።”
— መዝሙር 57፥2

🗣የተወደዳችሁ እና የተከበራችሁ የቻናላችን ቤተሰቦች ሰሞኑን በአለም አቀፍ ደረጃ በተከሰተው የኮሮና ቫይረስ የብዙ ሰዎች በቫይረሱ መያዝን አስመልክቶ እንዲሁም በአሁን ሰዓት በሃገራችን ላይ የአምስት ሰዎችን መያዝ በርካታ ሚዲያዎች እያሰራጩ ይገኛሉ ስለሆነም እኛ ክርስቲያኖች የሚገባውን ጥንቃቄ በማድረግ ወደ ቸሩ እና ሩህሩህ አምላካችን ሃገራችን እንዲታደግልን እና እንዲምረን እንድንፀልይ የዋቸሞ ወንጌላውያን ክርስቲያን ተማሪዎች ህብረት ታሳስባለች!

♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️
👨‍🚀ከዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ወንጌላውያን ተማሪዎች ህብረት

🔖እርስዎ አስተያየት አሎት?
🖇ካልዎት እባክዎ ከታች በሚገኘው ሊንክ ይላኩልን ይደርሰናል!
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
📨 https://t.me/wcuevasuBOT

ከላይ በሚገኙት ሊንክ ይላኩልን! ተባረኩ!
🌐@WcuEvaSU🌐




friday march 13
መጋቢት 4

PREACHING BY
BOTHER ABEL

" እንግዲህ በቀረውስ፥ ወንድሞች ሆይ፥ ልትመላለሱ እግዚአብሔርንም ደስ ልታሰኙ እንዴት እንደሚገባችሁ ከእኛ ዘንድ እንደ ተቀበላችሁ፥ እናንተ ደግሞ እንደምትመላለሱ፥ ከፊት ይልቅ ትበዙ ዘንድ በጌታ በኢየሱስ እንለምናችኋለን እንመክራችሁማለን።"
(1ኛ ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች 4:1)

🔴 ከፊት ይልቅ ብዙ።

🔸ክርስትና በፊት ከነበረው ህይወት ተፋቶ ከአዲስ ህይወት ጋር መጋባት ነው።

🔸ክርስትና እየበዛ የሚሄድ ህይወት ነው።

🔸በምን እንብዛ?

♦️1፡በቅድስና መብዛት
ከምናየው ነገር ይልቅ ህይወት ይብዛልን።

🔸የምንኖረው ኑሮ የክርስቶስ ብቻ መሆን አለበት፤ክርስቶስ ብቻ ነው በኛ መኖር ያለበት።

🔸ቅድስና ለእግዚአብሄር።


#አርብ-@MKC

የተወደዳችሁ እና የተከበራችሁ
የዋቸሞ ወንጌላውያን ክርስቲያን ተማሪዎች ህብረት የቻናላችን ቤተሰቦች ነገ አርብ
⏱4/07/2012ዓ.ም
መደበኛ ፕሮግራማችን በአምቢቾ MKC ይቀጥላል በዕለቱም
👨‍💼አገልጋይ አቤል በቃል ያገለግለናል !

ሁላችሁም ተጋብዛችዋል!



♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️
👨‍🚀ከዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ወንጌላውያን ተማሪዎች ህብረት

🔖እርስዎ አስተያየት አሎት?
🖇ካልዎት እባክዎ ከታች በሚገኘው ሊንክ ይላኩልን ይደርሰናል!
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
📨 https://t.me/wcuevasuBOT

ከላይ በሚገኙት ሊንክ ይላኩልን! ተባረኩ!
🌐@WcuEvaSU🌐


¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹ እንግዲህ እንደ ተወደዱ ልጆች እግዚአብሔርን የምትከተሉ ሁኑ፥
² ክርስቶስም ደግሞ እንደ ወደዳችሁ ለእግዚአብሔርም የመዓዛ ሽታ የሚሆንን መባንና መሥዋዕትን አድርጎ ስለ እናንተ ራሱን አሳልፎ እንደ ሰጠ በፍቅር ተመላለሱ።
³ ለቅዱሳን እንደሚገባ ግን ዝሙትና ርኵሰት ሁሉ ወይም መመኘት በእናንተ ዘንድ ከቶ አይሰማ፤
⁴ የሚያሳፍር ነገርም የስንፍና ንግግርም ወይም ዋዛ የማይገቡ ናቸውና አይሁኑ፥ ይልቁን ምስጋና እንጂ።
⁵ ይህን እወቁ፤ አመንዝራም ቢሆን ወይም ርኵስ ወይም የሚመኝ እርሱም ጣዖትን የሚያመልክ በክርስቶስና በእግዚአብሔር መንግሥት ርስት የለውም።
⁶ ከዚህ የተነሣ በማይታዘዙት ልጆች ላይ የእግዚአብሔር ቁጣ ይመጣልና ማንም በከንቱ ንግግር አያታልላችሁ።
⁷ እንግዲህ ከእነርሱ ጋር ተካፋዮች አትሁኑ፤
⁸ ቀድሞ ጨለማ ነበራችሁና፥ አሁን ግን በጌታ ብርሃን ናችሁ፤
⁹-¹⁰ የብርሃኑ ፍሬ በበጎነትና በጽድቅ በእውነትም ሁሉ ነውና ለጌታ ደስ የሚያሰኘውን እየመረመራችሁ፥ እንደ ብርሃን ልጆች ተመላለሱ፤
¹¹ ፍሬም ከሌለው ከጨለማ ሥራ ጋር አትተባበሩ፥ ይልቁን ግለጡት እንጂ፥
¹² እነርሱ በስውር ስለሚያደርጉት መናገር እንኳ ነውር ነውና፤
¹³ ሁሉ ግን በብርሃን ሲገለጥ ይታያል፤ የሚታየው ሁሉ ብርሃን ነውና።
¹⁴ ስለዚህ፦ አንተ የምትተኛ ንቃ ከሙታንም ተነሣ ክርስቶስም ያበራልሃል ይላል።
¹⁵ እንግዲህ እንደ ጥበበኞች እንጂ ጥበብ እንደሌላቸው ሳይሆን እንዴት እንድትመላለሱ በጥንቃቄ ተጠበቁ፤
¹⁶ ቀኖቹ ክፉዎች ናቸውና ዘመኑን ዋጁ።
¹⁷ ስለዚህ የጌታ ፈቃድ ምን እንደ ሆነ አስተውሉ እንጂ ሞኞች አትሁኑ።
¹⁸ መንፈስ ይሙላባችሁ እንጂ በወይን ጠጅ አትስከሩ ይህ ማባከን ነውና፤
¹⁹ በመዝሙርና በዝማሬ በመንፈሳዊም ቅኔ እርስ በርሳችሁ ተነጋገሩ፤ ለጌታ በልባችሁ ተቀኙና ዘምሩ፤
²⁰ ሁልጊዜ ስለ ሁሉ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም አምላካችንንና አባታችንን ስለ ሁሉ አመስግኑ።
²¹ ለእያንዳንዳችሁ በክርስቶስ ፍርሃት የተገዛችሁ ሁኑ።

እርስዎም የእግዚአብሔርን ቃል ሼር ያድርጉ!
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️
👨‍🚀ከዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ወንጌላውያን ተማሪዎች ህብረት

🔖እርስዎ አስተያየት አሎት?
🖇ካልዎት እባክዎ ከታች በሚገኘው ሊንክ ይላኩልን ይደርሰናል!
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
📨 https://t.me/wcuevasuBOT

ከላይ በሚገኙት ሊንክ ይላኩልን! ተባረኩ!
🌐@WcuEvaSU🌐


ቀን 20/06/2012 ዓ.ም
የዩኒቨርሲቲያችን የ4ተኛዓመት የኮንስትራክሽን ማናጅሜንት እና ቴክኖሎጂ ተማሪ የሆነው ወንድማችን ተማሪ ሳሙኤል ኤርማኮ በመኖሪያ ቤታቸው ህይወቱ ሊያልፍ ችሏል፡፡ በዚህም ምክንያት የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት የተሰማንን ጥልቅ ሀዘን እየገለፅን ለወንድማችን ቤተሰቦች፣ ጓደኞች፣ ወዳጆች እንዲሁም ለመላው የዩኒቨርሲቲያችን ተማሪዎች እና ማህበረሰብ ልባዊ መፅናናትን ይመኛል፡፡

ከዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ወንጌላውያን ተማሪዎች ህብረት

🔖እርስዎ አስተያየት አሎት?
🖇ካልዎት እባክዎ ከታች በሚገኘው ሊንክ ይላኩልን ይደርሰናል!
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
📨 https://t.me/wcuevasuBOT

ከላይ በሚገኙት ሊንክ ይላኩልን! ተባረኩ!
🌐@WcuEvaSU🌐


🎈🎈 እንደምን አላችሁ የጌታ ቤተሰቦች ዛሬ የሁለተኛ ሴሚስተር ኘሮግራማችን ስለሚጀምር ሁላችሁም እንድትገኙ በጌታ ፍቅር እንጠይቃለን፡፡

@ Ambicho MKC.

⏱ 11:30



♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️♻️
👨‍🚀ከዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ወንጌላውያን ተማሪዎች ህብረት

🔖እርስዎ አስተያየት አሎት?
🖇ካልዎት እባክዎ ከታች በሚገኘው ሊንክ ይላኩልን ይደርሰናል!
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
📨 https://t.me/wcuevasuBOT

ከላይ በሚገኙት ሊንክ ይላኩልን! ተባረኩ!
🌐@WcuEvaSU🌐

20 ta oxirgi post ko‘rsatilgan.

755

obunachilar
Kanal statistikasi