ማደግ በነገር ሁሉ


Kanal geosi va tili: ko‘rsatilmagan, ko‘rsatilmagan
Toifa: ko‘rsatilmagan


"ማደግህ በነገር ሁሉ እንዲገለጥ ይህን አስብ÷ ይህንንም አዘውትር"
1ጢሞ 4:15🥰🥰🙏
🙋 እንኳን ወደ ቻናለችን በደህና መጣችሁ
🎯 ዓለማችን ወንጌልን መመስከርና በሁለንተናዊ ህይወት ዙሪያ ለክርስቲያኖች የሚያስፈልጋቸውን ትምህርቶች, ምክሮች... ወዘተ ማቅረብ ነው።
ለሃሳብ ለአስተያየት 👇
@behulumadeg_bot
Join our group
@behuluMadeg

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Kanal geosi va tili
ko‘rsatilmagan, ko‘rsatilmagan
Toifa
ko‘rsatilmagan
Statistika
Postlar filtri


ፀሎቴን ይሰማል
Kingdom Sound
Live Worship | 14 MB
@behulu_madeg◁ ▷@behulu_madeg
        △Join Us△


በቀረውስ ወንድሞቼ ሆይ በ--------------የበረታችሁ ሁኑ።
So‘rovnoma
  •   ሁልጊዜ መልካም ስራችሁ
  •   በስጋ እና ስራችሁ
  •   በችሎታችሁ
  •   በጌታ እና በኃይሉ ችሎት
58 ta ovoz


መካን ነበርኩ እግዚአብሔር መንታ ወንድ ልጆችን ሰጠኝ እኔ ማን ነኝ??
So‘rovnoma
  •   ሳራ
  •   ርብቃ
  •   ሀና
  •   ኤልሳቤጥ
48 ta ovoz


ወደ ክርስትና ከመመለሳችን በፊት ድሮ እንዴት እንመላለስ ነበር?
So‘rovnoma
  •   አሁን በማይታዘዙት ላይ በሚሰራው አለቃ ስር ተገዝተን ነበር
  •   የስጋችንን ምኞት እያረካን መንገዱንም እንከተል ነበር
  •   የቁጣ ልጆች ነበርን
  •   ሁሉም
47 ta ovoz


በፍጹም ልብህ በእግዚአብሔር ታመን፥ በራስህም ማስተዋል አትደገፍ።
So‘rovnoma
  •   መዝሙረ ዳዊት 37:4
  •   ኤርምያስ 29:11
  •   ምሳሌ 3፡5-6
  •   ኢሳ 41፡10
49 ta ovoz


የሚያምኑ ሁሉ ይጸድቁ ዘንድ ክርስቶስ ................ ፍጻሜ ነውና።
So‘rovnoma
  •   የሀጢያት
  •   የህግ
  •   የጽድቅ
82 ta ovoz


ለሐዋርያት ወግኖ በጉባኤ ፊት እነርሱ ከሰው ከሆኑ ይጠፋሉ ከእግዚአብሔር ከሆኑ ግን ልታጠፋአቸው አትችሉም ያለው ማነው ?
So‘rovnoma
  •   ንጉስ ሄሮድስ
  •   ጳውሎስ
  •   ገማልያ
  •   ጴጥሮስ
56 ta ovoz


በመበለቶች አገልግሎት ምክንያት ከተሾሙ ዲያቆናት መካከል ያልሆነው የቱ ነው ?
So‘rovnoma
  •   ኒቃሮናን
  •   ጳርሜናን
  •   ኒቆላዎስ
  •   አካሪዎስ
  •   እስጢፋኖስ
55 ta ovoz


When God wants you to grow,He'll break you first.


ወዳጅ የሚያበዛ ሰው ራሱን ለጥፋት ይዳርጋል፤ ነገር ግን ከወንድም አብልጦ የሚቀርብ ጓደኛም አለ።

...

ምሳሌ 18:24

የቅርብ ጓደኞችህ እነማን ናቸው? ከላይ ከላይ የሆነ ግንኙነት፣ በኢንተርኔት የሆነ ጓደኝነት እና ሁል ጊዜ ሥራ በበዛበት ዓለም ውስጥ እውነተኛ ጓደኝነትን ማግኘት ከባድ ነው። በዛሬ ጊዜ "ጓደኛ' የሚለው ቃል ትርጉሙ ባዶ እየሆነ ነው። "በጋራ ጊዜ ማሳለፍ" የተሳሳተ የእውነተኛ ጓደኝነት ስሜት እንዲሰማን ያደርጋል፡፡ ነገርግን ይህ እንድትቆስልና በችግር ጊዜ ብቻህን እንድትሆን ያደርጋል። ግልጽነት፣ መደጋገፍና ፍቅር ያለበት ግንኙነት ጊዜ ካልሰጠነው በቀር አይመጣም። እግዚአብሔርበቤተ ሰቡ ውስጥ የቅርብ ጓደኛ እንዲሰጣችሁና ወደ እርሱ እንዲመራችሁ ለምኑት። በዚህም ጓደኝነት በዙሪያችሁ ያሉትን ታገለግላላችሁ፣ ፍላጎቶቻቸውን አዳምጣችሁ በጸሎት ታስባችኋላችሁ። ስለዚህ በክርስቲያን ኅብረት ውስጥ ከሌሎች አገልጋይ አማኞች ጋር ጊዜ አሳልፉ፡፡ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ቡድን ተቀላቀሉ፡፡ ከወንድም አብልጦ የሚቀርብ ጓደኛ እንዲኖራችሁ ስትጸልዩ እግዚአብሔር በሁሉም ሁኔታ ውስጥ አብሮአችሁ የሚሆን ጓደኛ እንደሚሰጣችሁ እመኑ። ቅርርቦችን መፍጠር ቀላል ነው፡፡ ነገር ግን ልብ የማይጣልባቸው ሊሆኑ ይችላሉ። እውነተኛ ክርስቲያናዊ

ጓደኝነት እንዲፈጠር ጊዜ ልንሰጥና ልንጥር ይገባል። ነገር ግን እንዲህ ያሉትን ዕድሜ ልካችንን ሕይወታችንን ሁሉ የምናጋራቸው ጓደኞች ናቸው፡፡


ሰላም ለእናንተ ይሁን!
#የማደግ_በነገር_ሁሉ ቤተሰቦቻችን እንደምን አላችሁ? 🙏
ዛሬ አንድ ነገር እንድትረዱልንና እንድትተባበሩን በእግዚአብሔር ፍቅር ልንጠይቃችሁ ወደናል። ይህንን ቻናል 1000 ተከታዮች (subscribers) እንዲደርስ እንድንተባበር በትህትና እንጠይቃለን።
የጌታ ብሩካን፣ እባካችሁ የእኛን ቻናል ሰብስክራይብ በማድረግና ለወዳጅ ዘመዶቻችሁ በማካፈል የበኩላችሁን አስተዋጽዖ አድርጉ!
ከልብ እናመሰግናለን።
የእግዚአብሔር ሰላም ከሁላችን ጋር ይሁን!
አሜን!

https://t.me/behulu_madeg


አንድ ሰው ባህር ላይ ብቻውን እየተጓዘ እያለ፤ በማዕበል ተመታና መርከቡ ተሰባብሮ በባህሩ ውሰጥ ይሰምጣል።

ሰውዬው እንደምንም ራሱን አድኖ አንድ ደሴት ላይ ያርፋል። ከዛም ደሴቷ ላይ ጎጆ ነገር ይሰራና ለብቻው ዓሳ እያጠመደና እየተመገበ ብዙ ቆየ።

አንድ ቀን ዓሳ ሊያጠምድ ወደ ባህሩ ሲሄድ፤ በመሀል ጭስ ይሸተዋል። ዞር ብሎ ሲመለከት፤ ያቺ ጎጆው እየነደደች ነበር። እየሮጠ ቢመለስም ጎጆውን ሊያድናት አልቻለም።

ለካስ ዓሳ ለማብሰል ያቀጣጠለው እሳት ተያይዞ ኖሮ ጎጆውን አንድዶታል። ሰውየውም:- "እንዴት እዚህ ባህር ላይ ብቻዬን ጥለከኝና ከቤተሰቦቼ ነጥለክኝ ስታበቃ፤ በስንት ልፋት የሰራዋትን ጎጆ ታቃጥልብኛለክ?!" ብሎ ፈጣሪውን አማረረ!

ከደቂቃዎች በኋላ አንድ ድምጽ ሲሰማ፤ ፊቱን ሲያዞር አንድ ትልቅ መርከብ ሲያይ ተደሰተ። የመርከቡ ሰዎችም መጥተው ጭነው ወሰዱት። ከዚያም ለሰዎቹም:-

"እዚህ አካባቢ (ባህር) ላይ ማንም አይመጣም። እናንተ እንዴት አገኛችሁኝ?" ብሎ ጠየቃቸው። መርከበኞቹም:- "እኛ እየተጓዝን ነበር። ጭስ ስናይ ሰው ይኖራል ብለን ስንመጣ፤ አንተን አገኘንክ!" አሉት።

"አቤት ጌታዬ! ለካ ከዚህ ስቃይ ልታወጣኝ ፈልገህ ኖሯል፤ ትንሿን ጎጆዬን አፍርሰክ ወደ ትልቁ ቤቴ የወሰድከኝ!" አለ።

አንዳንዴ የሆነ ነገር ስናጣ (ሲበላሽብን)፤ ፈጣሪንም፣ ሰውንም እናማርራለን። ነገርግን ካጣነውና ከጎደለብን ነገር ጀርባ፤ ብዙ ጥሩ ነገር ልናገኝ እንደምንችል እንዘነጋለን።

በችግራችን ጊዜ መጠጋት ያለብንን ጌታችንን እንረሳለን። ከዚያም አልፈን የሁሉ ነገር ፈጣሪውን እንኮንነዋለን። ጌታችን! አዕምሯችን ከሚያስበው በላይ ሊሰጠን እንደሚችል ማመን አለብን!


God has protected you from situations you didn't even know about.

 ❤️


በማይረሱ ግን በተረሱ ቀኖች፣
በማይዘነጉ ግን በዘነጋናቸው ሁኔታዎች ውስጥ እግዚአብሔር አብሮን ነበር። ስሙ ይመስገን!!!

                    ወዶናልና አዳነን!!!


ኢየሱስ፡- “ትንሣኤና ሕይወት እኔ ነኝ፤ የሚያምንብኝ ቢሞት እንኳ ሕያው ይሆናል” ያለው ለማን ነው?
So‘rovnoma
  •   ማርያም
  •   አልዓዛር
  •   መግደላዊት ማርያም
  •   ማርታ
76 ta ovoz


ጳውሎስ ሁሉን እችላለሁ ብሎ የተናገረው በምንድን ነው ?
So‘rovnoma
  •   በጭንቀት
  •   በክርክር
  •   በቆራጥነት
  •   ሀይል በሚሰጠው በክርስቶስ
81 ta ovoz


ከሚከተሉት ውስጥ የማይጠፋ እና ለዘላለም የሚኖር የትኛው ነው?
So‘rovnoma
  •   ሰማይ
  •   ብርሃን
  •   የእግዚአብሔር ቃል
  •   ምድር
78 ta ovoz


ይሄ ጥያቄ በብዙዎች በተደጋጋሚ የሚጠየቅ ጥያቄ ስለሆነ መልሱን ወደዚህ አምጥተነዋል።

ጥሩ ጥያቄ ነው፦ የድነት ምንነት!
የድነት ሂደት ሁለት ቁልፍ ገጽታዎች አሉት፦

1️⃣ #ተቀበል (በስሙ ማመን)
ይህ ጽንሰ ሃሳብ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ እንዲህ ተብሎ ተገልጧል፦
“ለተቀበሉት ሁሉ ግን፥ በስሙ ለሚያምኑት ለእነርሱ የእግዚአብሔር ልጆች ይሆኑ ዘንድ ሥልጣንን ሰጣቸው፤” — ዮሐንስ 1፥12
2️⃣ #እንደግል (የግል ውሳኔና ግንኙነት)

እውነተኛ መዳን የሚገኘው ለዓለም የሞተውን አዳኝ በግልህ ስትቀበለው ብቻ ነው!

"እንደግል" ማለት ምን ማለት ነው?

የግል ሁኔታን መገንዘብ፦

አዳኝ እንደሚያስፈልግህ ተገንዘብ።
በግልህ ኃጢአተኛ መሆንህን አምነህ ተቀበል።

በመስዋዕትነቱ ማመን፦
የኢየሱስን መስዋዕትነት እና እርሱ ብቸኛ የመዳን መንገድ መሆኑን እመን።

በግል መሾም እና መቀበል፦
ጌታ ኢየሱስን የሕይወትህ አዳኝ እና ጌታ አድርገህ በግልህ ወስነህ ሹመው።

ወደ ልብህ አስገባው፤ ከእርሱ ጋር የማኅበር ብቻ ሳይሆን የግል ግንኙነት ይኑርህ።

⚠️ መዳን በጅምላ አይሆንም!
በቤተሰብ ሃይማኖት በጅምላ አይዳንም!

የምትድነው የግል ኃጢአትህን በግልህ ተናዝዘህ፣ ጌታን በግልህ ስታምነው፣ የሕይወትህ ጌታ ለማድረግ ስትወስን፣ ከእርሱ ጋር በግልህ ግንኙነት ሲኖርህ ብቻ ነው!

#በእኛም ሆነ ያለ ኢየሱስ ስራ አልዳንም!!


Video oldindan ko‘rish uchun mavjud emas
Telegram'da ko‘rish


እንግዲህ በእምነት ስለ ጸደቅን፣ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል ከእግዚአብሔር ጋር ሰላም አለን። በእርሱም በኩል አሁን ወደ ቆምንበት ጸጋ በእምነት መግባት ችለናል፤ የእግዚአብሔርንም ክብር ተስፋ በማድረግ ሐሤት እናደርጋለን።

ሮሜ 5:1-2


ሰላም ነገሮች የተረጋጉ እና መስመር የያዙ እንዲሆኑ ሰዎች ከሚመኙት በላይ የሆነ ነገር ነው፡፡ እንዲህ ያለው ሰላም የሚለዋወጥ እና ቶሎ የሚጠፋ ነው፡፡ ሐዋርያው ጳውሎስ የሚናገረው ሰላም ግን ከእግዚአብሔር ጋርስላለ እውነተኛ ሰላም ነው፡፡ ይህ ሰላም ነገሮች የተረጋጉና ግጭት አልባ እንዲሆኑ ከመፈለግ የጠለቀ ነው፡፡ ኢየሱስ ለእግዚአብሔር ባለው መሥዋዕታዊ መታዘዝ ምክንያት ከእግዚአብሔር ጋር ሰላም አለን። አዎ፣ እግዚአብሔር ይህንን የሰጠው በጸጋው ነው፡፡ አዎ፣ እግዚአብሔር ሰላማችንንም የሚያረጋግጠው ከጸጋው የተነሣ ነው፡፡ ይህ ሰላም ከእግዚአብሔር ማንነትና ባሕርይ ጋር የተቆራኘ ስለ ሆነ በእርሱ መደሰት እንችላለን፣ ዘላለማዊ ሰላምን ባገኘንበት በታላቅነቱና በቅድስናው ግርማም እንማረካለን

የሰላም ምሽት ይሁንላችሁ🙏

20 ta oxirgi post ko‘rsatilgan.

530

obunachilar
Kanal statistikasi