◆ይህ ታዳጊ ዛሬ ጉንችሬ ሆስፒታል ተኞቶ ድረሱልኝ ይላል!!
ታዳጊ አቤል ምትኩ አድኑኝ እያለ በፈጣሪ ስም ይማጸናል።
የይድረሱልኝ ጥሪዉን ያሰማል የ16 አመት ታዳጊዉ።
በእግሬ መቆም እንደናፈቀኝ ቀረዉና የኢትዮጵያ ህዝብ ይድረስልኝ ጉንችሬ ሆስፒታል ተኝቻለሁ።
ለምትረዱኝ (በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000355293867)
በጉራጌ ዞን እነሞርና ኤነር ወረዳ ካናስ ቀበሌ የተወለደዉ ታዳጊዉ ከወገቡ በታች ያለዉን ሰዉነት ማንቀሳቀስ አልቻለም።
በጉብሬ ሪፈራል ሆስፒታል 5 ወር ተኝቶ ታክሞ ምንም አይነት ለወጥ ሳያመጣ ሲቀር መልሶ አሁን ያለበት ወደ ጉንችሬ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል በመምጣት ከ5 ወር በላይ ያህል ጊዜ ተኝቶ ህክምናዉን እየተከታተለ ይገኛል።
ዛሬ መቆምን የናፈቀዉ አቤል የ16 አመቱ ታዳጊ አቤል ምትኩ የ5ኛ ክፍል ተማሪ ሲሆን የአልጋ ቁራኛ ከሆነ አመት አልፎታል።
ታዳጊ አቤል ምትኩ በእግሬ መሄድ ናፈቀኝ ይላል እንባ እየተናነቀዉ።
አባቴ ያለዉን ገንዘብና ንብረት እኔን ለማሳከም ሲል ጨርሷል ፣ አሁን ምንም ገንዘብ በእጃችን የለም ፣ የሚረዳን እንፈልጋለን።
እኔም ሀገር ዉስጥ ያሉት ትልልቅ ሆስፒታሎች ሄጄ እንድታከምና እንድድን የኢትዮጵያ ህዝብ ድጋፍ እሻለሁ ይላል።
ማንም ማስቸግረዉ ዘመድ አዝማድ እንኳን የለኝምና የኢትዮጵያ ህዝብ ድረሱልኝ በማለት ይማጸናል።
በጉንችሬ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ቁስሉ በየጊዜዉ እየታጠበለት የሚገኘዉ ይህ ሮጦ ያልጨረሰ ፣ ወልዶ ያልሳመዉ ታዳጊ ሁላችንም አለንልህ ልንለዉ ይገባል።
አስታማሚዉ ወላጅ አባቱ ምትኩ ታደም እንደሚሉት ታፋዉና መቀመጫዉ አካባቢ ሰፊ ቁስል ነዉ ያለበት ብለዉ በሆስፒታሉ ቁስሉ እየታጠቡት ነዉ ያለዉ።
ሌላ ቦታ ወስጄ የማሳክምበት የገንዘብ አቅም አጥቻለሁ ፣ ያለኝን ሁሉ ገንዘብና ንብረት አሲዤ ጨርሻለሁ ይላሉ።
በሆስፒታሉ የሚገኙ ዶክተሮች እና ወረዳዉ እየረዳኝ ነዉ አሁን ያለሁት ብለዋል።
ልጄ በሀገር ዉስጥ አሉ በሚባሉ ሆስፒታሎች ታክሞ ይድንል ዘንድ ድጋፍ እንድታደርጉልኝ ስል በፈጣሪ ስም
እማጸናለሁ ብለዋል።
አቤልን መርዳት ለምትፈልጉ ሁሉ
በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000355293867 አቶ ምትኩ ታደም
ወይም
በንብ ባንክ 201 SAV 31 96 ምትኩ ታደም
ድጋፍ ማድረግ ትችላላቹሁ።
ስልክ
09 42 56 23 35
የወላጅ አባት ምትኩ ታደም ኬራጎ
ሰዉ ስትሆን የሰዎችን ችግር ትረዳለህና ለዚህ ታዳጊ እንድረስለት እላለሁ።
◈◆ኑሬ ረጋሳ◈◆
ታዳጊ አቤል ምትኩ አድኑኝ እያለ በፈጣሪ ስም ይማጸናል።
የይድረሱልኝ ጥሪዉን ያሰማል የ16 አመት ታዳጊዉ።
በእግሬ መቆም እንደናፈቀኝ ቀረዉና የኢትዮጵያ ህዝብ ይድረስልኝ ጉንችሬ ሆስፒታል ተኝቻለሁ።
ለምትረዱኝ (በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000355293867)
በጉራጌ ዞን እነሞርና ኤነር ወረዳ ካናስ ቀበሌ የተወለደዉ ታዳጊዉ ከወገቡ በታች ያለዉን ሰዉነት ማንቀሳቀስ አልቻለም።
በጉብሬ ሪፈራል ሆስፒታል 5 ወር ተኝቶ ታክሞ ምንም አይነት ለወጥ ሳያመጣ ሲቀር መልሶ አሁን ያለበት ወደ ጉንችሬ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል በመምጣት ከ5 ወር በላይ ያህል ጊዜ ተኝቶ ህክምናዉን እየተከታተለ ይገኛል።
ዛሬ መቆምን የናፈቀዉ አቤል የ16 አመቱ ታዳጊ አቤል ምትኩ የ5ኛ ክፍል ተማሪ ሲሆን የአልጋ ቁራኛ ከሆነ አመት አልፎታል።
ታዳጊ አቤል ምትኩ በእግሬ መሄድ ናፈቀኝ ይላል እንባ እየተናነቀዉ።
አባቴ ያለዉን ገንዘብና ንብረት እኔን ለማሳከም ሲል ጨርሷል ፣ አሁን ምንም ገንዘብ በእጃችን የለም ፣ የሚረዳን እንፈልጋለን።
እኔም ሀገር ዉስጥ ያሉት ትልልቅ ሆስፒታሎች ሄጄ እንድታከምና እንድድን የኢትዮጵያ ህዝብ ድጋፍ እሻለሁ ይላል።
ማንም ማስቸግረዉ ዘመድ አዝማድ እንኳን የለኝምና የኢትዮጵያ ህዝብ ድረሱልኝ በማለት ይማጸናል።
በጉንችሬ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ቁስሉ በየጊዜዉ እየታጠበለት የሚገኘዉ ይህ ሮጦ ያልጨረሰ ፣ ወልዶ ያልሳመዉ ታዳጊ ሁላችንም አለንልህ ልንለዉ ይገባል።
አስታማሚዉ ወላጅ አባቱ ምትኩ ታደም እንደሚሉት ታፋዉና መቀመጫዉ አካባቢ ሰፊ ቁስል ነዉ ያለበት ብለዉ በሆስፒታሉ ቁስሉ እየታጠቡት ነዉ ያለዉ።
ሌላ ቦታ ወስጄ የማሳክምበት የገንዘብ አቅም አጥቻለሁ ፣ ያለኝን ሁሉ ገንዘብና ንብረት አሲዤ ጨርሻለሁ ይላሉ።
በሆስፒታሉ የሚገኙ ዶክተሮች እና ወረዳዉ እየረዳኝ ነዉ አሁን ያለሁት ብለዋል።
ልጄ በሀገር ዉስጥ አሉ በሚባሉ ሆስፒታሎች ታክሞ ይድንል ዘንድ ድጋፍ እንድታደርጉልኝ ስል በፈጣሪ ስም
እማጸናለሁ ብለዋል።
አቤልን መርዳት ለምትፈልጉ ሁሉ
በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000355293867 አቶ ምትኩ ታደም
ወይም
በንብ ባንክ 201 SAV 31 96 ምትኩ ታደም
ድጋፍ ማድረግ ትችላላቹሁ።
ስልክ
09 42 56 23 35
የወላጅ አባት ምትኩ ታደም ኬራጎ
ሰዉ ስትሆን የሰዎችን ችግር ትረዳለህና ለዚህ ታዳጊ እንድረስለት እላለሁ።
◈◆ኑሬ ረጋሳ◈◆