◈የምበላዉ እንኳን የለኝም ልጆችም ያለቅሱብኛል!
ወይዘሮ አለም ተማም
የአልጋ ቁራኛ ከሆኑ 6 አመታቸዉ ነዉ።
ቀደም ሲል ሳይታመሙ በፊት ሰዉ ቤት በመሄድ ልብስ በማጠብ እና ያገኙትን ስራ በመስራት ልጆቻቸዉን ያስተምሩ ነበር።
ሰዉነቴ ሁሉ አባብጧል ፣ አንዱ እግሬ እያጠረ ነዉ።
የሶስት ልጆች እናት የሆኑት አለም ተመም በየሰአቱ ይርበኛል፣ የምበላዉ የለኝም ጎረቤቶቼ የሚያመጡልኝ ምግብ ነዉ የምመገበዉ።
አጣጥ ሆስፒታል ለረጅም ጊዜ ተኝቼ ታክሜ ነበር ከሆስፒታሉ ሪፈር ለጥቁር አንበሳ ተጻፈልኝ አቅም የለኝም ብያቸዉ ወደ ቤቴ ገብቼ ከተኛሁ 6 አመት ሆኖኛል።
ወይዘሮ አለም ተማም በወልቂጤ ከተማ አልፋ መናፈሻ ሆቴል አካባቢ የሚገኙ ሲሆን የስጋ ደዌና የነርቭ በሽታ ታማሚ ናቸዉ።
የአጥንት ቲቢ ፣ የስኳር በሽታም ጭምር ታማሚም
ናቸዉ።
የስኳር መድሀኒት ኢንሱሊን መርፌ እንኳን የምትወጋኝ ትንሻ ልጄ ነች።
በሰዉ ቤት ነዉ የምኖረዉ የቤት ኪራይ እንኳን አንዳንድ ሰዉ ነዉ የሚከፍልልኝ ማንም የሚረዳኝ እንኳን የለኝም እዚህ የተኛሁበት ፍራሽ ላይ አልንቀሳቀስም በአንድ ጎኔ ነዉ የምተኛዉ በአንዱ ጎኔ ከተኛሁበት ረጅም ጊዜ ነዉ፣ ልጆች ናቸዉ ቁጭ የሚያደርጉኝ።
ህክምናም እፈልጋለሁ የምበላዉም አጥቻለሁኝ አሁንም አሁንም ይርበኛል እና የኢትዮጵያ ህዝብ የሚችለዉን ይደግፈኝ በማለት ይማጸናሉ።
ኢትዮጽያዊ አዛኝና ለጋሽ ህዝብ ነዉና ለእዚችህ እናታችን ያለንን እንደግፋት።
ያለዉን ያካፈለ በፈጣሪ ዘንድ ትልቅ ቦታ አለዉና ሁላችንም ተረባርበን እንርዳት እላለሁ።
መርዳት ለምትፈልጉ
በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000366098627
ስልክ ቁጥር
0920823594 ሚፍታ
( ኑሬ ረጋሳ)
ወይዘሮ አለም ተማም
የአልጋ ቁራኛ ከሆኑ 6 አመታቸዉ ነዉ።
ቀደም ሲል ሳይታመሙ በፊት ሰዉ ቤት በመሄድ ልብስ በማጠብ እና ያገኙትን ስራ በመስራት ልጆቻቸዉን ያስተምሩ ነበር።
ሰዉነቴ ሁሉ አባብጧል ፣ አንዱ እግሬ እያጠረ ነዉ።
የሶስት ልጆች እናት የሆኑት አለም ተመም በየሰአቱ ይርበኛል፣ የምበላዉ የለኝም ጎረቤቶቼ የሚያመጡልኝ ምግብ ነዉ የምመገበዉ።
አጣጥ ሆስፒታል ለረጅም ጊዜ ተኝቼ ታክሜ ነበር ከሆስፒታሉ ሪፈር ለጥቁር አንበሳ ተጻፈልኝ አቅም የለኝም ብያቸዉ ወደ ቤቴ ገብቼ ከተኛሁ 6 አመት ሆኖኛል።
ወይዘሮ አለም ተማም በወልቂጤ ከተማ አልፋ መናፈሻ ሆቴል አካባቢ የሚገኙ ሲሆን የስጋ ደዌና የነርቭ በሽታ ታማሚ ናቸዉ።
የአጥንት ቲቢ ፣ የስኳር በሽታም ጭምር ታማሚም
ናቸዉ።
የስኳር መድሀኒት ኢንሱሊን መርፌ እንኳን የምትወጋኝ ትንሻ ልጄ ነች።
በሰዉ ቤት ነዉ የምኖረዉ የቤት ኪራይ እንኳን አንዳንድ ሰዉ ነዉ የሚከፍልልኝ ማንም የሚረዳኝ እንኳን የለኝም እዚህ የተኛሁበት ፍራሽ ላይ አልንቀሳቀስም በአንድ ጎኔ ነዉ የምተኛዉ በአንዱ ጎኔ ከተኛሁበት ረጅም ጊዜ ነዉ፣ ልጆች ናቸዉ ቁጭ የሚያደርጉኝ።
ህክምናም እፈልጋለሁ የምበላዉም አጥቻለሁኝ አሁንም አሁንም ይርበኛል እና የኢትዮጵያ ህዝብ የሚችለዉን ይደግፈኝ በማለት ይማጸናሉ።
ኢትዮጽያዊ አዛኝና ለጋሽ ህዝብ ነዉና ለእዚችህ እናታችን ያለንን እንደግፋት።
ያለዉን ያካፈለ በፈጣሪ ዘንድ ትልቅ ቦታ አለዉና ሁላችንም ተረባርበን እንርዳት እላለሁ።
መርዳት ለምትፈልጉ
በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000366098627
ስልክ ቁጥር
0920823594 ሚፍታ
( ኑሬ ረጋሳ)