ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ለድኅረ ምረቃ ሬዚደንሲ ፕሮግራም የተመደቡ ተማሪዎች አቀባበል አድርጓል።
የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ጤናና ህክምና ሳይንስ ኮሌጅ አገር አቀፍ የድኅረ ምረቃ መግቢያ ፈተና ወስደው ያለፋና በጤና ሚኒስቴር የተመደቡ 58 ተማሪዎችን ተቀብሏል።
ተማሪዎቹ በሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ሕይወት ፋና ኮምፕርሔንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ቆይታ ይኖራቸዋል።
@tikvah_tena | @tikvahpharma | @tikvah_vacancy
የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ጤናና ህክምና ሳይንስ ኮሌጅ አገር አቀፍ የድኅረ ምረቃ መግቢያ ፈተና ወስደው ያለፋና በጤና ሚኒስቴር የተመደቡ 58 ተማሪዎችን ተቀብሏል።
ተማሪዎቹ በሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ሕይወት ፋና ኮምፕርሔንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ቆይታ ይኖራቸዋል።
@tikvah_tena | @tikvahpharma | @tikvah_vacancy