ሚካኤል ስዩም
ሚካኤል ስዩም /3/ሊቀ መላእክት መዝገበ ርራሄ/3/ወየዋህ
የደሀ አደጉን ልጅ ስለተቀበልከኝ
በአውደ ምህረትህ በፍቅር አሳደከኝ
ከመቅደስ ተክለህ መገብከኝ ህይወት
አዘጋጅተኸኛል ለሰማይ መንግስትህ
/አዝ =====
በከንቱ እንዳልደክም ነብሴ እንዳትዝል
ትመግበኝ ነበር የህወትን ቃል
ወጣሁኝ ከአለም ተሰሎንቄን ረሣሁ
መጠማቴ ቀረ የህይወት ውሀ ጠጣሁ
/አዝ =====
መዳንን እንድወርስ ሞትን እንዳላይ
ትረዳኝ ነበረ ከኔ ሣትለይ
በመንገዴ ሁሉ ከፊቴ ቀደምክ
አማኑኤል ብዬ ጌታን እንዳመልክ
/አዝ =====
ምልጃህን ታምኜ ስኖር በመቅደስህ
ታሻግረኝ ነበር እጆቼን ይዘህ
በጎልማሣ ነቴ ነህና ከጎኔ
ጉልበቴም አንተው ነህ በእርጅና ዘመኔ
@webzema
ሚካኤል ስዩም /3/ሊቀ መላእክት መዝገበ ርራሄ/3/ወየዋህ
የደሀ አደጉን ልጅ ስለተቀበልከኝ
በአውደ ምህረትህ በፍቅር አሳደከኝ
ከመቅደስ ተክለህ መገብከኝ ህይወት
አዘጋጅተኸኛል ለሰማይ መንግስትህ
/አዝ =====
በከንቱ እንዳልደክም ነብሴ እንዳትዝል
ትመግበኝ ነበር የህወትን ቃል
ወጣሁኝ ከአለም ተሰሎንቄን ረሣሁ
መጠማቴ ቀረ የህይወት ውሀ ጠጣሁ
/አዝ =====
መዳንን እንድወርስ ሞትን እንዳላይ
ትረዳኝ ነበረ ከኔ ሣትለይ
በመንገዴ ሁሉ ከፊቴ ቀደምክ
አማኑኤል ብዬ ጌታን እንዳመልክ
/አዝ =====
ምልጃህን ታምኜ ስኖር በመቅደስህ
ታሻግረኝ ነበር እጆቼን ይዘህ
በጎልማሣ ነቴ ነህና ከጎኔ
ጉልበቴም አንተው ነህ በእርጅና ዘመኔ
@webzema