#የሚጎድለኝ_ምንድንነው ??
(ማቴ 19፡16-30)
ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታችንም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለእናንተ ይሁን ።
በነፃ ተቀበላችሁ፥ በነፃ ስጡ።
(በከንቱ ተቀበላችሁ፥ በከንቱ ስጡ።) (ማቴ 10፡8)
➡️ሁላችንም ጌታን(ፈጣሪን) የመከተል ፍላጎት አለን ፣ እንፈልገዋለንም። ነገር ግን በሙላት ጌታን ተከትለን ወደ ተፈለገው ግብ ደርሰናል ሆይ???
➡️ጌታን አየተከተልን ነው ብለን አናስብ??
ከ እጻንነታችን ጀምሮ ክርስትናን ትከታትለን ይሆናል ፣
🔸ወላጆቻችንን እናከብራለን!።
▪️አንሰርቅም!
◽️አንዋሸም!
🔻ገዳይ አይደለንም !
🔺አናመነዝርም!
ብቻ ሁሉንም ፲ቱ ትዕዛዛትንና የቤተክርስቲያንን ወግና ደንብ እንጠብቃለን። ግን በቅ አይደለም‼️
🤔እና ምን ጎደለኝ❓ ???
ግን ይህ ሁሉ ክርስቶስን ለመከተላችን በቂ አይደለም!!
👉ወንድማችን እና እህቶቻችን ቁራሽ ዳቦ አታው ፆማቸውን ስያድሩ እኛ ከየአይነቱ እየመረጥን በልተን የምናድር ከሆነ ።!❗️
👉እኛ fashion ልብስና ጫማ እየመረጥን እየለበስን ባልንጀራችን ድሪቶ ሚለብስ ከሆነ ፣
👉እኛ በጣም ውድ የሆነ ቤት 🏘ወስጥ፥ የቅንጦት እቃዋችን(ኮንትሮል ቢፌ) ሰብስበን እየኖርን ባልንጀራችን መጠለያ አጥቶ በብርድና በውርጭ እየተሰቃየ የሚኖር ከሆነ።
👉ከዚህ ሁሉ አብት ንብረታችን ድንገት አንድ የቸገርው ባልንጀራችን ሲመጣ፥ ትራፊ፣ ፍርፋሪ ፍለጋ ቤት ውስጥ መዞር፥ ሰውየው ቤት ውስጥ እንዳይገባ መጠንቀቁ፣ ፍርፋሪውን በቆሻሻ እቃ(ለራሳችን ማንጠቀመውን) መስጠቱ።
👉 ይህን ሁሉ ጉድ ተሸክመን ወደ ቤተክርስቲያን ስንሄድ እኛ ሱፋችንንና በውድ የተገዛ ጫማችንን አድርገን ፤ ሌላው ደግሞ ባዶ እግሩ ፣ቡቱቶ ለብሶ ፤ በአንድ ቤተክርስቲያን ውስጥ ማምለክ፣ እዛው ውስጥም ለራሳችንና ለድሆች ቦታ መለየታችን!!
☝️እናም ይህን ሁሉ እያደረግን፣
🎤🎸መዝሙራችን እንደት ይማርካል ??
🎤ስብከታችንስ እንደት ይለውጥ???
🤦♂ፈጣሪስ በአምልኮአችን እንደት ይደሰት???
ስለዚህ
"...... ፋጹም ልትሆን ብትወድ ፥ ሂድና ያለህን ሸጠህ ለድሆችና ስጥ፥ መዝገብም በሰማያት ታገኛለህ፥ መጥተህም ተከተለኝ።"
(ማቴ 19:21)
ዛሬውኑ ማድረግ የምንችለውን እናድርግ!!
📣መልካምነትን እንዘምር
📢መልካም ቀን
ከወደዳችሁት ለወዳጅ ዘመዶ ሼር ያድርጉና ይደግፉን🙏
ለአስታየቶ @abuttysda ይጠቀሙ።
@samaritanclub
@samaritanclub
(ማቴ 19፡16-30)
ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታችንም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለእናንተ ይሁን ።
በነፃ ተቀበላችሁ፥ በነፃ ስጡ።
(በከንቱ ተቀበላችሁ፥ በከንቱ ስጡ።) (ማቴ 10፡8)
➡️ሁላችንም ጌታን(ፈጣሪን) የመከተል ፍላጎት አለን ፣ እንፈልገዋለንም። ነገር ግን በሙላት ጌታን ተከትለን ወደ ተፈለገው ግብ ደርሰናል ሆይ???
➡️ጌታን አየተከተልን ነው ብለን አናስብ??
ከ እጻንነታችን ጀምሮ ክርስትናን ትከታትለን ይሆናል ፣
🔸ወላጆቻችንን እናከብራለን!።
▪️አንሰርቅም!
◽️አንዋሸም!
🔻ገዳይ አይደለንም !
🔺አናመነዝርም!
ብቻ ሁሉንም ፲ቱ ትዕዛዛትንና የቤተክርስቲያንን ወግና ደንብ እንጠብቃለን። ግን በቅ አይደለም‼️
🤔እና ምን ጎደለኝ❓ ???
ግን ይህ ሁሉ ክርስቶስን ለመከተላችን በቂ አይደለም!!
👉ወንድማችን እና እህቶቻችን ቁራሽ ዳቦ አታው ፆማቸውን ስያድሩ እኛ ከየአይነቱ እየመረጥን በልተን የምናድር ከሆነ ።!❗️
👉እኛ fashion ልብስና ጫማ እየመረጥን እየለበስን ባልንጀራችን ድሪቶ ሚለብስ ከሆነ ፣
👉እኛ በጣም ውድ የሆነ ቤት 🏘ወስጥ፥ የቅንጦት እቃዋችን(ኮንትሮል ቢፌ) ሰብስበን እየኖርን ባልንጀራችን መጠለያ አጥቶ በብርድና በውርጭ እየተሰቃየ የሚኖር ከሆነ።
👉ከዚህ ሁሉ አብት ንብረታችን ድንገት አንድ የቸገርው ባልንጀራችን ሲመጣ፥ ትራፊ፣ ፍርፋሪ ፍለጋ ቤት ውስጥ መዞር፥ ሰውየው ቤት ውስጥ እንዳይገባ መጠንቀቁ፣ ፍርፋሪውን በቆሻሻ እቃ(ለራሳችን ማንጠቀመውን) መስጠቱ።
👉 ይህን ሁሉ ጉድ ተሸክመን ወደ ቤተክርስቲያን ስንሄድ እኛ ሱፋችንንና በውድ የተገዛ ጫማችንን አድርገን ፤ ሌላው ደግሞ ባዶ እግሩ ፣ቡቱቶ ለብሶ ፤ በአንድ ቤተክርስቲያን ውስጥ ማምለክ፣ እዛው ውስጥም ለራሳችንና ለድሆች ቦታ መለየታችን!!
☝️እናም ይህን ሁሉ እያደረግን፣
🎤🎸መዝሙራችን እንደት ይማርካል ??
🎤ስብከታችንስ እንደት ይለውጥ???
🤦♂ፈጣሪስ በአምልኮአችን እንደት ይደሰት???
ስለዚህ
"...... ፋጹም ልትሆን ብትወድ ፥ ሂድና ያለህን ሸጠህ ለድሆችና ስጥ፥ መዝገብም በሰማያት ታገኛለህ፥ መጥተህም ተከተለኝ።"
(ማቴ 19:21)
ዛሬውኑ ማድረግ የምንችለውን እናድርግ!!
📣መልካምነትን እንዘምር
📢መልካም ቀን
ከወደዳችሁት ለወዳጅ ዘመዶ ሼር ያድርጉና ይደግፉን🙏
ለአስታየቶ @abuttysda ይጠቀሙ።
@samaritanclub
@samaritanclub