ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትግራይ ይካሄዳል የተባለው ምርጫ እንዳማያሳስባቸው ገለጹ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ የፌደሬሽን ምክርቤት በኮሮና ቫይረስ ምክንያት “ምርጫ 2012” ሲራዘም የሁሉም ክልሎች ስልጣን እንዲራዘም ስለተወሰነ፤ሕወሓት ምርጫ እድርጎ ስልጣኑን ለሌላ ፓርቲ እስካልሰጠ ድረስ እንደማያሳስባቸው ገልጸዋል፡፡
የትግራይ ክልል በክልል ደረጃ ምርጫ ለማካሄድ የምርጫ ቦርድ አቋቁም እየሰራ መሆኑ አስታውቋል፡፡
የትግራይ ክልል የፌደራል መንግስት ኮሮናን እንደሰበብ ተጠቀመበት እንጂ ከመጀመሪያውም ምርጫውን ለማካሄድ ፍላጎት አልነበረውም ሲል ይከሳል፡፡ የፌደራል መንግስት በበኩሉ ምርጫ ለማካሄድ ጽኑ ፍላጎት ከነበራቸው ፓርቲዎች አንዱ መሆኑን በተደጋጋሚ ገልጿል፤ይህን ትችትም አይቀበለውም፡፡https://am.al-ain.com/article/pm-abiy-says-planned-tigray-election-is-not-bothering-him
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ የፌደሬሽን ምክርቤት በኮሮና ቫይረስ ምክንያት “ምርጫ 2012” ሲራዘም የሁሉም ክልሎች ስልጣን እንዲራዘም ስለተወሰነ፤ሕወሓት ምርጫ እድርጎ ስልጣኑን ለሌላ ፓርቲ እስካልሰጠ ድረስ እንደማያሳስባቸው ገልጸዋል፡፡
የትግራይ ክልል በክልል ደረጃ ምርጫ ለማካሄድ የምርጫ ቦርድ አቋቁም እየሰራ መሆኑ አስታውቋል፡፡
የትግራይ ክልል የፌደራል መንግስት ኮሮናን እንደሰበብ ተጠቀመበት እንጂ ከመጀመሪያውም ምርጫውን ለማካሄድ ፍላጎት አልነበረውም ሲል ይከሳል፡፡ የፌደራል መንግስት በበኩሉ ምርጫ ለማካሄድ ጽኑ ፍላጎት ከነበራቸው ፓርቲዎች አንዱ መሆኑን በተደጋጋሚ ገልጿል፤ይህን ትችትም አይቀበለውም፡፡https://am.al-ain.com/article/pm-abiy-says-planned-tigray-election-is-not-bothering-him