የቡታጅራና አካባቢው የሠለፊዮች ጀመዓ (የኹለፋኡ ራሺዲን መስጅድና መድረሳ ጀማዕ) ገተማ


Гео и язык канала: не указан, не указан
Категория: не указана


(የኹለፋኡ ራሺዲን መስጅድና መድረሳ ጀማዕ)
https://maps.app.goo.gl/Xy9umwAkJsLpkiYF7
ሱና የሚጠፋው በጃሂል ድፍረትና በዓሊም ዝምታ ነው።

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
не указан, не указан
Категория
не указана
Статистика
Фильтр публикаций




السلام عليكم ورحمة الله وبركاته

            አስደሳች ዜና

🎤🎤 ታላቅ የሙሓዶራ ፕሮግራም 🎤🎤
      🟰🟰🟰🟰🟰🟰🟰🟰🟰

እነሆ የፊታችን እሁድ በቀን 11/10/2015 ታላቅ የሙሓዶራ ፕሮግራም በኹለፋኡ ራሺዲን  መስጅድ  ስለተዘጋጀ ይህ ታላቅ እድል እንዳያመልጠዎት ስንል እርሰዎን  ከወዳጅ ዘመድዎ ጋር  በአክብሮት ጋብዘንዎታል።

👉 ልብ ይበሉ ⤵️
↪️ ውድና ተናፋቂ  በሆነው ኡስታዛችን አቡ ዑበይደህ ባህሩ ተካ (ሀፊዘሁሏህ)
እና ሌሎች ተጋባዥ እንግዶች እና ልዩ ፕሮግራሞች  ይኖራሉ !!!!

🕌 አድራሻ፡- ከቡታጅራ ወደ ስልጢ መውጫ (ሴራና አካዳሚ) አካባቢ ወደ ፀሀይ መውጫ ገባ ብሎ
#ቡታጅራ ገተማ መንደር/ቀጠና

📅 እለተ፡-  እሁድ 11/10/2015

     🧭 ሰዓት፡- ከጠዋቱ 2 : 30 ጀምሮ

🌷ለሴቶችም በቂና ምቹ ቦታ ተዘጋጅቷል!!!!

ጥብቅ ማሳሰቢያ : –
▬▬▬▬▬▬▬
👉 ይህንን በአይነቱ ልዩ እና አጓጊ የሆነ ፕሮግራም እንዳያመልጥዎት ፕሮግራሞትን ከወዲሁ በማመቻቸት ከቤተሰብዎ፣ ከጓደኛዎ፣ ከስራ ባልደረባዎ ጋር ለመታደም ቁጥር አንድ ፕሮግራምዎ አድርገው ይያዙ ።

👉 አይደለም መቅረት ማርፈድ ያስቆጫል !!!

👉 ጥሪን ማክበር ኢስላማዊ ስነ-ምግባር ነው !!!

✍️አዘጋጅ፡- ኹለፋኡ ራሺዲን መስጅድና መድረሳ


🔎 ለተጨማሪ መረጃ
የኹለፋኡ ራሺዲን መስጅድ አቅጣጫ (location map) በካርታ ለማየት/ለማወቅ የሚያስችል ሊንክ ነው።
ተጫኑት -ባረከላሁፊኩም-
👇👇👇

https://maps.app.goo.gl/Xy9umwAkJsLpkiYF7

የቴሌግራም ቻናል
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/khulefau_arashidin
https://t.me/butajira_akababi


📌 የዳዕዋ ማስታወቂያ
በየሁለት ሳምንቱ ጁሙዓ ቀን ከመጝሪብ እስከ ዒሻእ የሚቀርበው የዳዕዋ ፕሮግራም

الســــلام عــليـكم ورحــــمةالله وبــــركـاتــه

እነሆ በቡታጅራ ከተማ (ገተማ መንደር በሚገኘው) በኹለፋኡራሺዲን መስጂድ በየ15 ቀን (በየሁለት ሳምንቱ ጁሙዓ ቀን ከመጝሪብ እስከ ዒሻእ) የሚቀርበው የዳዕዋ ፕሮግራም ጁሙዓ ማለትም በቀን 09-10-2015 ዓ/ል መቀጠሉን ስናበስራችሁ በታላቅ ደስታ ነው። ይህም የዳዕዋ ፕሮግራም ጁሙዓ ከመጝሪብ እስከ ዒሻእ መሆኑን እንገልፃለን። ላልሰሙ ወንድሞች በማሳወቅ ፕሮግራሙን እንድትታደሙ በአክብሮት ተጋብዛችኋል።
# ባረከላሁ_ፊኩም

🕌 ቦታው፦ ከቡታጅራ ወደ ስልጢ መውጫ (ሴራና አካዳሚ) አካባቢ ወደ ፀሀይ መውጫ ገባ ብሎ
#ቡታጅራ ገተማ መንደር/ቀጠና

🔎 ለተጨማሪ መረጃ
የኹለፋኡ ራሺዲን መስጅድ አቅጣጫ (location map) በካርታ ለማየት/ለማወቅ የሚያስችል ሊንክ ነው።
ተጫኑት -ባረከላሁፊኩም-
👇👇👇

https://maps.app.goo.gl/Xy9umwAkJsLpkiYF7


وبــلله التــــــوفــيق والســــلام عليـــكم ورحــــمةالله وبــــركاتـــه

🌐 https://t.me/butajira_akababi


ኡስታዝ ሙሀመድ ኪርማኒ አቡ ሀሳን

📌 በዱንያ_መሸወድ_እንድሌለብን
የተሰጠ_ምክር

دع الحرص على الدنيا  
وفي العيش فلا تطمع
ولا تجمع من المال   
ولا تدري لمن تجمع


📚ከአቂደቱ_ሰለፍ
ወአስሀቡል_ሀዲስ
ኪታብ_ተቆርጦ_የተወሰደ


🎙أستاذ ابو حسّان
محمد كرماني
حفظه الله تعالى

🎙በኡስታዝ_አቡ_ሀሳን
ሙሀመድ_ኪርማኒይ
(ሀፊዘሁላሁ ተኣላ )
https://t.me/abuumuawiya
https://t.me/abuumuawiya

------------------------
ይህ ኡስታዝ

hte>tps://t.me/Abdurhman_oumer/3649
🦯👆
ባለፈው ያልጠቆምኳችሁ እሰከ 600 ና ከዛ በላይ የሚደርሱ ደረሶች በማስተማር ላይ ያለ ሌላኛው ከሸይኽ አብዱል ሓሚድ እንቁ ተማሪዎች አንዱ ነው። እነ ኡስታዝ ቃሲም፣ እነ ኡስታዝ ሻሚል ሌሎችም በርካታ ያልተጠቀሱ የሸይኹ ፍሬዎች አሉ አላህ ባሉበት አቋም ላይ ያጽናቸው።

✍አብዱረህማን ዑመር
የቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ
https://t.me/Abdurhman_oumer/3786


አቶ ሳዳት ወዴት እያሄዱ ነው

ደሞ ለመጅሊስ(ለኢኽዋን) ኡዝር መፈለግ ተጀመረ።
ደሞ የሁደይቢያን ስምምነትን መረጃ ያደርጋል።
የሱና መሻይኾችን ባገኘው አጋጣሚ ሚነድፍው ሰውዬ ለኢኽዋን ኡዝር ሲሰጥ ማየት በጣም ያስገርማል።
ለማንኛውም ነቢዩ የሁደይቢያን ስምምነት የፈረሙት በወህይና በተጨባጭ ውጤት ላይ ተመርኩዘው ነው።
ሱናን ያሸተተ ሰው እንዴት ኢኽዋንን ያምናል፣ክህደት እኮ የሚቀያይሩት ልብሳቸው ነው።
እንዴት ሰለፊይ የሆነ ሰው ሰለፊያን ቀብረናታል የሚል ሰው ለሚመራውን መጅሊስ ኡዝር ይፈልጋል?።
እኛ እኮ ጊዜያችንን አናጠፋም ብለን ነው እንጂ ከኢኽዋን በኩል ኡኮ ማንሰማው ጉድ ዬለም።
ለማንኛውም በመሟሟታቹህ ላይ በጣም በርትታቹበታል።
ደሞ ጂል አይደሉም ይለናል ከኢኽዋን በላይ ጂል ኣለንዴ።

t.me/ibnawolllll
t.me/ibnawolllll


ሳዳት ከማል የሚባለው ሙዘብዘብ ሳይከረበት በፊት እና ከተከረበተ በኃላ የነበረው አቋም ምን ይመስላል???

ስለ ሰላሳ ማደንዘዣ ኪኒኖችስ ምንስ ነበር ያለው?

እውን ነሲሓዎች ተውሒድን በሚገባ ነው ሚያስተምሩትን?

ሌሎችም ነጥቦች አሉ ፍርዱን ለናንተው ትተነዋል!!


t.me/Jebrilsultan


#መንሐጃዊ ምክሮችና ሙመይዓን ማጋለጥ እንዲሁም ሙሀመድ ሲራጅን እና ሰዒድ ሙሳን በተመለከተ ግልፅ የሆነ ማብራሪያ

🔈 -نصائح منهجية وفضائح المميعة  وفيه  البيان الجلي في حال سعيد موسى ومحمد سراج

20 ذو القعدة 1444 هـ
الموافق 9 يونيو 2023

🔗 የዳውንሎድ ሊንኩን ይጫኑ Mp3
https://is.gd/yMH2VU

🔶በደቡብ ክልል በጉራጌ ዞን በቡታጅራ ከተማ ኹለፋ አል-ራሺዲን መስጂድ የተደረገ ሙሓደራ።

🎙 أستاذ شاكر بن سلطان - حفظه الله تعالى

🎙በኡስታዝ ሻኪር ቢን ሱልጣን (ሀፊዘውላህ)

📌 ትምህርቱን ለመከታተል ይህን ቻናል ይቀላቀሉ

👇👇👇
🌐 https://t.me/shakirsultan


👆👆👆
🔈መንሐጃዊ
ምክሮችና ሙመይዓን ማጋለጥ እንዲሁም ሙሀመድ ሲራጅን እና ሰዒድ ሙሳን በተመለከተ ግልፅ የሆነ ማብራሪያ

🔶በደቡብ ክልል በጉራጌ ዞን በቡታጅራ ከተማ
ኹለፋ አል-ራሺዲን መስጂድ የተደረገ ሙሓደራ

🎙በኡስታዝ ሻኪር ቢን ሱልጣን (ሀፊዘውላህ)

🌐 https://t.me/shakirsultan


ይድረስ ለአወቅን ባዮች

በተለይም በቡታጅራ ላሉ ቡችሎች

👇👇👇👇👇👇👇


የቢድዓ_ባለቤቶችን_በማወደስ_ላይ_ሙመይዑ_ኢብን_ሙነወር_ያቀረባቸውን_ማምታቻዎች_ማፈራረስ.pdf
606.6Кб
አዲስ መፅሐፍ

"የቢድዓ ባለቤቶችን በማወደስ ላይ ሙመይዑ ኢብን ሙነወር ያቀረባቸውን ማምታቻዎች  ማፈራረስ"

በሸይኽ ሑሴን ብን ሙሐመድ አስስልጤ ተዘጋጅቶ

በአቡ ዓብዱልዓዚዝ/ዩሱፍ አህመድ ሃፊዞሁሏህ ወደ አማረኛ የተመለሰ

በቻልነው ሁሉ ለሌሎች እንዲደርስ የበኩላችንን እናበርክት

የባህር ዳር አህለሱና መሻይኾች ገፅ

كن على بصيرة

https://t.me/alateriqilhaq


Репост из: Muhammed Mekonn
🔻 ሰለፍዮች ሆይ ንቁ!!!
🔺 أفيقوا ياسلفيون!


ወቅታዊ የሆነ አስፈላጊ መልዕክት ከሸይኽ ጦሃ ኸድር ሀፊዘሁሏህ።
ሸይኹ እንዲህ ይላሉ፦

قال الشيخ طه خضر حفظه الله
↩️ أفيقوا ياسلفيون!
🚫 لا يخدعنكم العاطفيون والحماس
يون بتلاوة آيات القتال والجهاد وذكر فضائله واستدرار العواطف والحماس ولا تقعوا في فخاخ المتربصين بالمسلمين مهما كان الوضع!
↪️ ሰ
ለፈፍዮች ሆይ ንቁ!
🚫 አዛኝ መሳዮች እና ጀግና ነን ባዮች ስለ ግድያ እና ጂሀድ የሚያወሱ አንቀፆችን በማንበብ እንዲሁም የጂሀድን ትሩፍቶች በማውሳት እና አዛኝነትን እና ድፍረትን በማፋፋት አይሸውዷችሁ። ሁኔታው ምንም ያክል የከፍ ቢሆን በሙስሊሞች ላይ መጥፎ ነገር በሚጠባበቁት አካላቶች (فخاخ) ወጥመድ ውስጥም አትግቡ (ታገሱ)።

↩️ فإن رسول الله وصحابته أوذوا في مكة ولاقوا أشد أنواع التعذيب والقتل وأخرجوا من ديارهم بغير حق وكانوا مستضعفين فلم يؤمروا بقتالهم طيلة بقائهم بها وكان الإيمان فيهم كالجبال الرواسي بخلاف حال المسلمين اليوم؛ لأن العدة والقدرة شرط أساسي فيه وفي غيره من العبادات في شروط أخرى مجمع عليها عند أهل العلم
↪️ ምክንያቱም የአላህ መልክተኛ ﷺ እና ሶሀቦቻቸው رضي الله عنهم በሀገራቸው መካ ውስጥ በርካታ መከራወች ደርሶባቸዋል። ከባባድ የቅጣት አይነቶችንም እና መገደልን ቀምሰዋል። ከሀገራቸውም ያለምንም እውነታ እንዲወጡ ተደርገዋል። ደካማ እና አቅመ ቢስም ተደርገዋል። ይህ ሁሉ ከመሆኑ ጋር እና ኢማን (እምነት) በነሱ ውስጥ በአሁኑ ሰአት ሙስሊሞች ጋር ባለው ተቃራኒ እንደ ጠንካራ ተራራወች የጠነከረ ከመሆኑ ጋር በመካ ውስጥ እስካሉ ድረስ እንዲፍለሟቸው አልታዘዙም። ምክንያቱም ዝግጅት ማድረግ እና ችሎታ ለጅሀድም ሆነ ለሌሎች አምልኮቶች ከሌሎች መስፈርቶች ጋር ዑለማወች ከተስማሙባቸው መስፈርቶች ጋር መሰረታዊ መስፈርት ስለሆነ ነው።

↩️ فليس من القدرة مواجهة الرصاص بالسكاكين أو المظاهرات والتجمعات والصرخات فعن خباب بن الأرت قال شكونا إلى رسول الله صلى الله عليه وسلم وهو متوسد بردةً له في ظل الكعبة فقلنا ألا تستنصر لنا ألا تدعو لنا فقال (قد كان من قبلكم يؤخذ الرجل فيحفر له في الأرض فيجعل فيها فيجاء بالمنشار فيوضع على رأسه فيجعل نصفين ويمشط بأمشاط الحديد ما دون لحمه وعظمه فما يصده ذلك عن دينه والله ليتمن هذا الأمر حتى يسير الراكب من صنعاء إلى حضرموت لا يخاف إلا الله والذئب على غنمه ولكنكم تستعجلون).
↪️ ርሳስን (ትይትን) በስለታማ ነገሮች ወይም በተቃውሞ ሰልፎች እና ስብሰባወች እንዲሁም ጩኸቶች መጋፈጥ ከችሎታ አይደለም።
ኸባብ ኢብኑ አረት رضي الله عنه የሚከተለውን ብለዋል "የአላህ መልክተኛ በካዕባ ጥላ ስር ጋቢያቸውን ተደግፈው ሳሉ ከመካ ከሀዲወች በኩል የደረሰብንን መከራ ስሞታ አቀረብን። ለኛ ድል ማድረጋችንን አትፈልግምን?ዱዐ አታደርግልንምን? አልናቸው። እሳቸውም የሚከተለውን አሉ "በርግጥም ከናንተ በፊት ሰውየው ይያዝና ከዛም በምድር ላይ ጉድጓድ ይቆፈርለታና በውስጡ ይደረጋል። ከዛም መጋዝ ይመጣል እና በጭንቅላቱ ላይ ይደረጋል። ከዛም እሁለት ይሰነጠቃል። ከስጋው እና አጥንቱ ስር ደግሞ ከብረት በሆኑ መቧጠጫወች ይቧጠጣል። ይህ ሁሉ ግን ከሀይማኖቱ አያግደውም። በአላህ ይሁንብኝ አንድ ጋላቢ ከሶንአእ (የየመን ዋና ከተማ) እስከ ሀድረ መውት አላህን እና በፍየሎቹ ላይ ቀበሮን እንጂ የማይፈራ ሆኖ እስኪጓዝ ድረስ አላህ ይህንን ዲን ይሞላዋል። ነገር ግን እናንተ ትቻኮላላችሁ"


↩️ فعلماء التفسير وغيرهم على أن المستضعفين لا يخاطبون بآيات القتال كما هو حال مسلمي مكة وفيهم رسول الهدى خيرة خلق الله!
↪️ የተፍሲር ዑለማወች እና ሌሎችም በጂሀድ ላይ አቅም የሌላቸው ሰወች ልክ መካ ውስጥ ሰልመው የነበሩ ሙስሊሞች በውስጣቸው የቅናቻው መልክተኛ እና የአላህ ምርጥ ባሪያ ሙሀመድ ያሉ ከመሆናቸው ጋር በጂሀድ እንዳልታዘዙ ሁሉ እነዚህንም የግድያ አንቀፆች አይመለከቷቸውም ብለዋል።

↩️ كما أن مواجهة العدو لا تكون مع أهل الأهواء والبدع ولو أظهروا خيرا - فما بالك لا خير عندهم يظهرونه إلا المظاهرات والهتافات ومجرد مجالستهم معصية ولا ينال ما عند الله بمعصيته وفي الإعجاب بالكثرة فقط ما قص الله في كتابه مما أصاب الصحابة بعده وقال الله جل الله: (قل هو من عند أنفسكم) ورحم الله الإمام أحمد إذ قال: لا تجالسوا أهل الأهواء وإن ذبوا عن السنة، إلا إذا كان على طريقة قاعدتهم الإبليسية: نتعاون فيما اتفقنا عليه
↪️ ምንም መልካም ነገርን ቢያሳዩ እንኳን ከቢድዐ እና ከስሜት ባለቤቶች ጋር ሆኖ ጠላቶችን መጋፈጥ እንደማይቻለው ሁሉ። በተለይ ደግሞ እነሱ ከተቃውሞ ሰልፍ እና ከጩኸት ውጪ ግልፅ የሚያደርጉት መልካም ነገር እነሱ ዘንድ የላቸውም። እነሱን (የቢድዐ ሰወችን)ማቀማመጡ ብቻውን ወንጀል ነው። አላህ ዘንድ ያለው ድል (ነስር) እሱን በማመፅ አይገኝም። ሶሀቦች በብዛታቸው በመደነቃቸው ብቻ እነሱን ያጋጠማቸውን ነገር አላህ በመፀሀፉ ላይ እንደሚከተለው ተርኮልናል" በላቸው እርሱ (ሽንፈቱ) ከራሳችሁ ዘንድ ነው" ኢማሙ አህመድ አላህ ይዘንላቸውና እንዲህ ብለው ነበር" ከሱና ቢከላከሉ እንኳ የስሜት ሰወችን አታቀማምጡ" ኢኽዋኖች እንደሚታወቀው በተስማማንበት አብረን እንቀጥል በተለያየንበት ዑዝር እንሰጣጥ ከሚለው ሰይጣናዊ መርሆ ውጪ ሌላ መንገድ የላቸውም።

↩️ ‏ولا يمنعنا غضبنا من صنيع إرهابيي غندر أن ننكر المنكرات التي ترتكب وكان نبي الله ينكر على صحابته وهو في حالة جهاد كما في حديث أبي واقد الليثي لأن من أعظم أسباب الهزيمة مخالفة شرع الله!
‏📝 الشيخ طه خضر أبو عبد اللَّٰه «حَفِظَهُ اللَّهُ»
↪️ ሰለፍዮች ሆይ የክርስቲያን አሸባሪወች በጎንደር ሙስሊሞች ላይ በፈፀሙት እኩይ ተግባር መቆጣታችን የሚፈፀሙ ሙንከራቶችን ከማውገዝ ሊከለክለን አይገባም። የአላህ ነብይ በአቡ ዋቂድ አሊይሲይ ሀዲስ እንደመጣው በጅሀድ ወቅት ሆነው እንኳን በሶሀቦቻቸው ላይ ጥፍታቸውን ከማውገዝ አልተቆጠቡም። ምክንያቱም ሸሪዓን መጋጨት ከከባባድ የሽንፈት ምክንያቶች ስለሆነ ነው።

📝 የመልዕክቱ አዘጋጅ፦ ሸይኽ ጦሃ ኸድር አቡ አብዲላህ ሀፊዘሁሏህ ❨ሳዑዲ አረቢያ❩
➘➴➷
https://t.me/tahakedirabuabdillah/940

✍🏽 ትርጉም፦ ኡስታዝ ሙሐመድ አሚን አቡ ጃዕፈር ሀፊዘሁሏህ [ሸዋሮቢት]
➘➴➷
https://t.me/Abujaefermuhamedamin


Репост из: أبو نحلا
🚫  ማን ነው በጂሃድ የሚያዘው ?

     በመጀመሪያ ደረጃ ሁሉም ሊያወቀው የሚገባው ጂሃድ በኢስላም ትልቅ ቦታ ያለው ለአላህ ተብሎ አንገት የሚሰጥበት የአምልኮት አይነት ነው ። ጂሃድ ምእራባዊያን እንደሚያስቡት አላማው ዝም ብሎ የሰው ሕይወት ማጥፋት አይደለም ። ኢስላም ጂሃድን አስመልክቶ በጣም ግልፅ መርሕ ነው ያለው ።
    እንደሚታወቀው በእስልምና የአምልኮ ድንጋጌ አይነቶች በሁለት ይከፈላሉ : –
  ↪️ በቀጥታ ለራሳቸው ተብለው የታዘዙ በመስፈርታቸው ሁሌም የሚሰሩ ( መቅሱድ ሊዛቲሂ ) የሆኑ እንደ ሶላትና ፆምና ሐጅ የመሳሰሉ የአምኮ አይነቶች እና
↪️  በቀጥታ ለራሳቸው ተብሎ ሳይሆን ለሌላ አምልኮ መዳረሻ ተብሎ የታዘዙ ( መቅሱድ ሊጘይሪሂ ) የሆኑ
ለምሳሌ ውዱእ ማድረግ  :– ውዱእ የታዘዘው በዋነኝነት ለሶላት ሲሆን ያለ ውዱእ አይሰሩም ለተባሉ የአምልኮት አይነቶችም ይሆናል ። በመሆኑም አንድ ሰው ውዱእ ማድረግ ግዴታ የሚሆንበት ሶላት መስገድ በሚፈልግ ጊዜ ወይም የፈርድ ሶላት ወቅት ሲደርስ ይሆናል ። ይህ ማለት ውዱእ በራሱ ዒባዳ ከመሆኑ ጋር ። ነገር ግን የሚፈለገው በቀጥታ ለራሱ ሳይሆን ለሌላ የዒባዳ አይነት ነው ።
    እንደዚሁ ጂሃድም በቀጥታ ለራሱ ሳይሆን የታዘዘው ለሌላ አምልኮት ነው ። እሱም አላህ ለሰው ልጆች የሕይወት መመሪያ ይሆን ዘንድ ቁርኣንን አውርዷል ። ይህንን መለኮታዊ የህይወት መመሪያ የሆነው ቁርኣን ለሰው ልጆች እንዲያደርሱ መልእክተኞችን ልኳል ። ይህ መለኮታዊ የሕይወት መመሪያ የሆነው የአላህ ቃል መልእክተኞቹ ለሰው ልጅ ሊያደርሱና የሰውም ልጅ ይህ መለኮታዊ የህይወት መመሪያ ሊደርሰው መብቱ ነው ። በሱና በመብቱ መካከል የሚቆም አካል ሊኖር አይገባም አይ ብሎ በዚህ መለኮታዊ የህይወት መመሪያ በማድረሱ መንድ ላይ የሚቆም አሜኪላ ወይም ጋሬጣ በሚኖር ጊዜ ይህን ለማስወገድ ነው ጂሃድ የታዘዘው ። ከመሆኑም ጋር እንደ ሌሎቹ ህግጋቶች ሁሉ የራሱ የሆነ መስፈርቶች አሉት ። ልክ ዘካ አቅም ያለው ሰው እንደሚያወጣውና ሐጅም አቅም ያለው ሰው ሌሎች መስፈርቶችን አሟልቶ እንደሚያደርገው ሁሉ ። ጂሃድም አቅም ያለው መሪ ነው የሚያዝበት ። ኢስላም አቅም የሌለውን ዘካ አውጣ ወይም ሐጅ አድርግ እንዳላለው ሁሉ በዳዕዋ መንገድ ላይ የተጋረጠውንም አሜኪላ ለማስወገድ አቅም የሌለውን ጂሀድ አድርግ አላለውም ።
    ወደ ርእሴ ስመለስ የዚህ አይነቱ ትልቅ የሸሪዓ አካል የሆነውን ጂሃድ ማን ነው የሚያዝበት ከተባለ የሙስሊም መሪ መስላሐና መፍሰዳውን አይቶ አቅሙን መዝኖ በመንገዱ ላይ የቆመውን አሜኪላ አቅም አመዛዝኖ ከሚመለከታቸው የዲኑና የሀገር  ህልውና አደራ ከተጣለባቸው አጋሮቹ ጋር በመሆን የሚያዝበት ነው ።
   በመሆኑም በኢስላም ጂሃድ ማንም ሰው ተነስቶ የሚያውጀው ወይም ተነሱ የሚልበት ሳይሆን በጣም ትልቅ ጥንቃቄ የሚፈልግ ነው ። ለዚህ ነው የአላህ መልእክተኛ ወሕይ እየወረደላቸውም ሙሃጅሮችንንና አንሷሮችን ያወያዩበት የነበረው ። እነ አቡበከር ዑመር በዚሁ መልኩ ትላልቅ የሙሃጅርና የአንሷር ሶሓቦችን ሰብስበው ያወያዩ የነበረው ።
     በጣም የሚገርመው ዛሬ ሀገራችን ላይ ማን እንደሆኑና የት ሆነው እንደሚያዙ የማይታወቁ አካላት ጂሃድ እያወጁና ተነሱ እያሉ ነው !!!!!! ። እነዚህ አካላት ሊያውቁት የሚገባው ወይ የኢስላም ጠላት ተላላኪዎች ናቸው ። ሙስሊሞችን ለማጥቃት ይህን ምክንያት አድርገው መንቀሳቀስ የሚፈልጉ የኢስላም ጠላቶች ወይም በስሜት ፈረስ የሚጋልቡ ከጂሃጅ ስሙን እንጂ ርቀቱንና ሸሪዓዊ ብይኑን የማያውቁ ። የሚያሳዝነው እነዚህ ሙስሊሙን ወጣት ለጂሀድ ተነስ የሚሉ አካላት ሚስቶቻቸው ወይም እህቶቻቸው በየወሩ ወይም በወሊድ ጊዜ ስለሚፈሳቸው ደም ሸሪዓዊ ብይን ቢጠይቁዋቸው መመለስ የማይችሉ ናቸው ‼። ነገር ግን በተሽከርካሪ ወንበር ላይ ቁጭ ብለው ማኪያቶ እየጠጡ በኡማው ደም ላይ ፈትዋ ይሰጣሉ ። ሙስሊሞች ሆይ በፖለቲካ ወይም በመሬት ስራ የከሰሩ ማንነታቸው የማይታወቁ የኢስላም ጠላት ተላላኪዎች ተነሱ ጂሃድ ስላሉዋችሁ ወይም በእንቅፋት አለያም ትንታ ትሞታላችሁ እቺን እርካሽ ህይወት ለዲን ሰጥታችሁ በጀነት በራፍ ላይ የጀነት ሙሽራ አበባ ይዛ ብተቀበላችሁ ይሻላችኋል ‼ ብለው እያሰከሩ እንዳይነዱዋችሁ ።
    የወንድምነት ምክሬ መጀመሪያ ዲናችሁን እወቁ ተማሩ ስሩበት አውቃችሁ የሰራችሁበትን እውቀት ለሌሎች በማድረስና ከሽርክና ቢዳዓ እንዲወጡ ሰበብ በመሆን በነፍሳችሁ ላይ ጂሃድ አድርጉ ይህ ለናንተ ትልቅ ጂሃድ ነው ። ስለሺርክና ቢዳዓ ሳታውቁ ስለጣሃራና ሶላት ሳታውቁ ወደ አኼራ እንዳትሄዱ ተጠንቀቁ ።
    የሱና ዑለሞች ፣ ኡስታዞችና ዱዓቶች ሙስሊሙን ከእነዚህ አካላት መጠበቅና ግንዛቤ ማስጨበት ወቅታዊ ግዴታችሁ ነውና አማናችሁን ተወጡ ኡማውን ታደጉ ።

አላህ ሐቅን አውቆን የምንሰራበትና ባጢልን አውቆን የምንርቀው ያደርገን ።

https://t.me/bahruteka


📌 የዳዕዋ ማስታወቂያ
በየሁለት ሳምንቱ ጁሙዓ ቀን ከመጝሪብ እስከ ዒሻእ የሚቀርበው የዳዕዋ ፕሮግራም

الســــلام عــليـكم ورحــــمةالله وبــــركـاتــه

እነሆ በቡታጅራ ከተማ (ገተማ መንደር በሚገኘው) በኹለፋኡራሺዲን መስጂድ በየ15 ቀን (በየሁለት ሳምንቱ ጁሙዓ ቀን ከመጝሪብ እስከ ዒሻእ) የሚቀርበው የዳዕዋ ፕሮግራም ጁሙዓ ማለትም በቀን 25-09-2015 ዓ/ል መቀጠሉን ስናበስራችሁ በታላቅ ደስታ ነው። ይህም የዳዕዋ ፕሮግራም ጁሙዓ ከመጝሪብ እስከ ዒሻእ መሆኑን እንገልፃለን። ላልሰሙ ወንድሞች በማሳወቅ ፕሮግራሙን እንድትታደሙ በአክብሮት ተጋብዛችኋል።
# ባረከላሁ_ፊኩም

🕌 ቦታው፦ ከቡታጅራ ወደ ስልጢ መውጫ (ሴራና አካዳሚ) አካባቢ ወደ ፀሀይ መውጫ ገባ ብሎ
#ቡታጅራ ገተማ መንደር/ቀጠና

🔎 ለተጨማሪ መረጃ
የኹለፋኡ ራሺዲን መስጅድ አቅጣጫ (location map) በካርታ ለማየት/ለማወቅ የሚያስችል ሊንክ ነው።
ተጫኑት -ባረከላሁፊኩም-
👇👇👇

https://maps.app.goo.gl/Xy9umwAkJsLpkiYF7


وبــلله التــــــوفــيق والســــلام عليـــكم ورحــــمةالله وبــــركاتـــه

🌐 https://t.me/butajira_akababi


አሠላማለይኩምወራህመቱላሂወበረካቱ
ለማስታወስአክል
ነገ ጁመአ አያመልቢድ
የቻለይፁም

ጁመአ ዙል ቃኢዳ 13
ቅዳሜ ዙልቃኢዳ 14
እሁድ ዙልቃኢዳ 15
እነዚን ሶስትቀኖች የቻለ ይፁም ያልቻለ ለሚችል ያስታውስ
ማስታወስለሙእሚንትጠቅማለች


◾️ከቢድአ ባለቤት እውቀት አይወሰድም
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖

💦ኢማሙል አውዛእይ አላህ ይዘንላቸውና እንዲህ አሉ።

✅ ይህንን እውቀት ዲናችሁ (ሀይማኖታችሁ) እንደሆነ ጠንቅቃችሁ እወቁ። ባወቃችሁትም ላይ ምን እየሰራችሁ እንደሆነ ተመልከቱ። በተጨማሪ እውቀት ከማን እንደምትወስዱ አጢኑ። በዲናችሁ ጉዳይ ማንን ሞዴል አድርጋችሁ እየተከተላችሁ እንደሆነ ፈትሹ። ምክንያቱም የቢድአ ባለቤቶች በአጠቃላይ፦
🔻አበላሾች
🔻ቀጣፊዎችና
🔻ወንጀለኞች ናቸውና ተጠንቀቁ።

📒[ المصدر: تاريخ دمشق (6/362) ]


قال الحافظ ابن حجر رحمه الله :

 فالسعيد من تمسك بما كان عليه السلف واجتنب ما أحدثه الخلف"
📗{فتح الباري(13\143) 
https://t.me/nu_selefochin_enketel


Репост из: የቡታጅራ ከተማ ሙመይኦች ጉድ
ለወንድም ሙሐመድ ኸይሩ


"ሐቅን እንዳንቀበል የሚያደርጉ እንቅፋቶች"

ከእንቅፋቶቹ መካከል :-

$ አለማወቅ

$ ወገንተኝነት

$ መጥፎ ጓደኛ

$$የራስህ የገቢ ምንጭ ይኑርህ !!!

በተግባር ቢሆን የተሻለ ነበር ነገር ግን ከአንተ በላይ ወገንተኝነት የሚያጠቃው አካል የለም ለአብነትም ለኤሊያስ ለእነ ኢብኑ ሙነወር : ሳዳት : ስዒድ ሙሳ እና የመሣሠሉት ትወግናለህ።

ለሁሉም ነገር አዋቂ ነኝ እየልክ ያለ አቅምህ በጎግል ፈትዋ እየሰጠህ ያለሀው አንተው ነህ።

ለማንኛውም ሀቅን ለመከተል ከስሜትህ እና ከግትርነትህ ውጣ።

أخذ الكتاب والسنة بفهم سلف هذه الأمة

የቴሌግራም ቻናል  
https://t.me/YeButajiramumeyiaGud


👆👆👆
#የአላህን ከዐርሽ በላይ መሆን ማፅደቅ እና ይህንም በማይቀበሉ ሰዎች ላይ የተሰጠ መልስ!! ቅንጭብ ድምፅ (Highlight)( ሙሉውን) በቅርቡ ኢንሻ አላህ

🔶 በደቡብ ክልል በጉራጌ ዞን በመስቃን ወረዳ በቡታጅራ ከተማ በ ዳሩል አርቀም መስጂድ የተደረገ ሙሐደራ።

🎙 በኡስታዝ ሻኪር ቢን ሱልጣን (ሀፊዘውላህ)

🌐 https://t.me/shakirsultan


🛑🛑🛑

📢 ፈተናዎች በሚበዙበት ወቅት ምንድ ነው የምናደርገው‼️

🎁 ماذا نفعل عند كثرة الفتن؟

🎙 الشيخ العلامة صالح بن فوزان حفظه الله يتكلم عن المراءة

ታላቁ ዓሊም ሸይኽ ሷልህ እብኑ ፈውዛን حفظه الله

https://t.me/+VfUaI3IF2w5hY2E0


🟢ከኢብኑ ሙነወር ሸሮች 3⃣ ተጠናቀቀ

🟢 እንደ ኢብኑ ሙነወር ከሆነ  "ሙብተዲዕነቱን እያመንክ ኪታቡን ልታደንቅ ትችላለህ"
ሰለፎች ዘንድስ ⁉️

⏩ ከጠማሞች ሀቅን መውሰድ ውዳሴ ጋር ምን አገናኘው?!





👉ከዚህ የከፋ ገደል ውስጥ ሳትገቡ በፊት ከእልህና ከተመዩዕ ውጡ ❗️



https://t.me/Menhaj_Alwadih


Репост из: የቡታጅራ ሰለፍዮች ዉዝግብና ከጀርባው ያሉ ሴራዎች
■ታላቅ የምስራች ኢንሴኖና አካባቢዎቿ ለምትገኙ ሰለፍዮች

ዛሬ ጁምዓ ምለትም በቀን 18/09/2015
ከአስር በዃላ ዒዕላሙ ዱዓት በዶ/ር ሸምሱ ሳቢር ደርስ ስለሚጀመር ኢንሴኖ ኢማሙ ሻፊዒይ መስጅድ ጎራ ይበሉ::

ማሳሰቢያ
በዚህ ፊትና በበዛበትና ዳዕወተ ሰለፊያን እንደነበረ ለማስቀጠል እውቀትን መታጠቅ አስፈላጊ ነውና ጊዜዎን መስዋዓት አርገው እንዲገኙ ስንል በአክብሮት እንጠይቃለን::

Показано 20 последних публикаций.

252

подписчиков
Статистика канала