1522 حَدَّثَنَا عُبَيْدُ اللَّهِ بْنُ عُمَرَ بْنِ مَيْسَرَةَ ، حَدَّثَنَا عَبْدُ اللَّهِ بْنُ يَزِيدَ الْمُقْرِئُ ، حَدَّثَنَا حَيْوَةُ بْنُ شُرَيْحٍ ، قَالَ : سَمِعْتُ عُقْبَةَ بْنَ مُسْلِمٍ يَقُولُ : حَدَّثَنِي أَبُو عَبْدِ الرَّحْمَنِ الْحُبُلِيُّ ، عَنِ الصُّنَابِحِيِّ ،
عَنْ مُعَاذِ بْنِ جَبَلٍ ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ أَخَذَ بِيَدِهِ وَقَالَ : " يَا مُعَاذُ، وَاللَّهِ إِنِّي لَأُحِبُّكَ، وَاللَّهِ إِنِّي لَأُحِبُّكَ ". فَقَالَ : "
أُوصِيكَ يَا مُعَاذُ، لَا تَدَعَنَّ فِي دُبُرِ كُلِّ صَلَاةٍ تَقُولُ : اللَّهُمَّ أَعِنِّي عَلَى ذِكْرِكَ وَشُكْرِكَ وَحُسْنِ عِبَادَتِكَ ". وَأَوْصَى بِذَلِكَ مُعَاذٌ الصُّنَابِحِيَّ، وَأَوْصَى بِهِ الصُّنَابِحِيُّ أَبَا عَبْدِ الرَّحْمَنِ.
حكم الحديث: صحيح
سنن النسائي ( 1303 )،
مسند أحمد ( 22119, 22126 ).
የ الله መልእክተኛ (صلى الله عليه وسلم ) የሙዐዝን እጅ ያዝ አደረጉና እንዲህ አሉት:- በ الله እምላለሁ እኔ እወድሃለሁ ! በ الله እምላለሁ እኔ እወድሃለሁ !!
እንድህም አሉት :-
ሙአዝ ሆይ!
አደራ በማንኛውም ሶላት መጨረሻ [" الله ሆይ!! አንተን በማስታወስ(በዚክር) እርዳኝ; አንተንም በማመስገን ላይ እርጋኝ; በጥሩ አምልኮትህም ላይ (የሚገባህን አምልኮ እንድገዛህ ዘንድ) እርዳኝ"] ማለትህን እንዳትተው!! ሙአዝም አሶናሂጂይን በዚህ ነገር ላይ አደራ አለው
አሶናሂጂይም አባ አብዱረህማንን በዚህ ነገር ላይ አደራ አለው።
አህመድ ፣ አቡ ዳውድ ፣ አነሳኢ ዘግበውታል
https://t.me/ebadurohmanhttps://t.me/ebadurohman