Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram
የባሰው መጣ! ሱፍይ ከሆንክ አህመቅ (የተጃጃለ መሀይም) ትሆናለህ ያሉት ሻፍዕይ ለዚህ ነው ለካ
የዚህ ሱፊ ንግግር ሲተረጎም #ሱፍዩ_እንዲህ_ይላል፦ የኛ ማስረጃችን ለነብዩ ውደታችን ነው ይሄ ብቻ በቂ ነው
#ምላሽ፦
قُلْ إِن كُنتُمْ تُحِبُّونَ اللَّهَ فَاتَّبِعُونِي يُحْبِبْكُمُ اللَّهُ وَيَغْفِرْ لَكُمْ ذُنُوبَكُمْ ۗ وَاللَّهُ غَفُورٌ رَّحِيمٌ
በላቸው፡- «አላህን የምትወዱ እንደኾናችሁ ተከተሉኝ፤ አላህ ይወዳችኋልና፡፡ ኀጢኣቶቻችሁንም ለናንተ ይምራልና፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው፡፡» [ ሱረቱ አሊ-ዒምራን - 31 ]
#ሱፍዩም_ቀጥሎ_እንዲህ_ይላል፦ ነብዩ በኔ ልደት አትሰብሰቡ ቢሉን እንኳ እሳቸው ከሀቅ ተዘንብለዋል ብለን ሥለምጠረጥር እንሰበሰብ ነበር አለ
#ምላሽ፦
وَمَا يَنطِقُ عَنِ الْهَوَىٰ
(ሙሀመድ) ከልብ ወለድም አይናገርም። [ ሱረቱ አል-ነጅም - 3 ]
#ሱፍዩም_ቀጥሎ_እንዲህ_ይላል
ምክንያቱም ነብይ ከሀቁ ከተንሸራተተ አደብ (እሳቸውን ማክበር) ከመከተል ይቀደማል
#ምላሽ፦
ትእዛዛቸውን እየጣስቅ እያዋረድካቸው የት ላይ አከበርካቸው?
አላህ እንዲህ ይላል
أَرَأَيْتَ مَنِ اتَّخَذَ إِلَـٰهَهُ هَوَاهُ أَفَأَنتَ تَكُونُ عَلَيْهِ وَكِيلًا
ፍላጎቱን አምላኩ አድርጎ የያዘውን ሰው አየህን አንተ በእርሱ ላይ ጠባቂ ትኾናለህን [ ሱረቱ አል-ፉርቃን፣- 43
✍ አብዱረህማን ዑመር
https://t.me/Abdurhman_oumer/3448
የዚህ ሱፊ ንግግር ሲተረጎም #ሱፍዩ_እንዲህ_ይላል፦ የኛ ማስረጃችን ለነብዩ ውደታችን ነው ይሄ ብቻ በቂ ነው
#ምላሽ፦
قُلْ إِن كُنتُمْ تُحِبُّونَ اللَّهَ فَاتَّبِعُونِي يُحْبِبْكُمُ اللَّهُ وَيَغْفِرْ لَكُمْ ذُنُوبَكُمْ ۗ وَاللَّهُ غَفُورٌ رَّحِيمٌ
በላቸው፡- «አላህን የምትወዱ እንደኾናችሁ ተከተሉኝ፤ አላህ ይወዳችኋልና፡፡ ኀጢኣቶቻችሁንም ለናንተ ይምራልና፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው፡፡» [ ሱረቱ አሊ-ዒምራን - 31 ]
#ሱፍዩም_ቀጥሎ_እንዲህ_ይላል፦ ነብዩ በኔ ልደት አትሰብሰቡ ቢሉን እንኳ እሳቸው ከሀቅ ተዘንብለዋል ብለን ሥለምጠረጥር እንሰበሰብ ነበር አለ
#ምላሽ፦
وَمَا يَنطِقُ عَنِ الْهَوَىٰ
(ሙሀመድ) ከልብ ወለድም አይናገርም። [ ሱረቱ አል-ነጅም - 3 ]
#ሱፍዩም_ቀጥሎ_እንዲህ_ይላል
ምክንያቱም ነብይ ከሀቁ ከተንሸራተተ አደብ (እሳቸውን ማክበር) ከመከተል ይቀደማል
#ምላሽ፦
ትእዛዛቸውን እየጣስቅ እያዋረድካቸው የት ላይ አከበርካቸው?
አላህ እንዲህ ይላል
أَرَأَيْتَ مَنِ اتَّخَذَ إِلَـٰهَهُ هَوَاهُ أَفَأَنتَ تَكُونُ عَلَيْهِ وَكِيلًا
ፍላጎቱን አምላኩ አድርጎ የያዘውን ሰው አየህን አንተ በእርሱ ላይ ጠባቂ ትኾናለህን [ ሱረቱ አል-ፉርቃን፣- 43
✍ አብዱረህማን ዑመር
https://t.me/Abdurhman_oumer/3448