ሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሚያ (ረሂመሁላህ)እንዲህ ብለዋል ፦
~~~~~~~~~~~~~~~~~~~
"በጭቅጭቅ እና በልዩነት ርእሶች ላይ የማንንም ንግግር እንደ ማስረጃ አድርጎ ማቅረብ ለማንም የተገባ አይደለም።
✍ማስረጃ ሆኖ መቅረብ ያለበት የቁርኣንና የሐዲስ ጥቅሶች፣ ሙስሊም ሊቃውንት በአንድ ድምፅ የተስማሙበትና ያፀደቁት እንዲሁም ከነርሱ የተውጣጡ ሸሪዓዊ መረጃዎች የተደገፉ ማስረጃዎች ላይ መሆን ይገባል እንጂ በከፊል ዑለማዎች ንግግር መሆን የለበትም።
® የዑለማዎች ንግግር ሸሪዓዊ መረጃ ይፈለግላቸዋል እንጂ ንግግራቸው በራሱ ሸሪዓዊ መረጃዎች ላይ ማስረጃ ሆኖ አይቀርብም።"
📚【መጅሙዑል ፈታዋ (26)】
40 ኡለማ 50 ኡለማ ያልክ እንቧ እሪ ለምትሉ ሁሉ⁉️
https://telegram.me/Abu_babelheyr_bin_Sadik
~~~~~~~~~~~~~~~~~~~
"በጭቅጭቅ እና በልዩነት ርእሶች ላይ የማንንም ንግግር እንደ ማስረጃ አድርጎ ማቅረብ ለማንም የተገባ አይደለም።
✍ማስረጃ ሆኖ መቅረብ ያለበት የቁርኣንና የሐዲስ ጥቅሶች፣ ሙስሊም ሊቃውንት በአንድ ድምፅ የተስማሙበትና ያፀደቁት እንዲሁም ከነርሱ የተውጣጡ ሸሪዓዊ መረጃዎች የተደገፉ ማስረጃዎች ላይ መሆን ይገባል እንጂ በከፊል ዑለማዎች ንግግር መሆን የለበትም።
® የዑለማዎች ንግግር ሸሪዓዊ መረጃ ይፈለግላቸዋል እንጂ ንግግራቸው በራሱ ሸሪዓዊ መረጃዎች ላይ ማስረጃ ሆኖ አይቀርብም።"
📚【መጅሙዑል ፈታዋ (26)】
40 ኡለማ 50 ኡለማ ያልክ እንቧ እሪ ለምትሉ ሁሉ⁉️
https://telegram.me/Abu_babelheyr_bin_Sadik