ሰላም የተወደዳችሁ የ "ሰማሪታን ክለብ "( #samaritan_club ) ቤተሰቦች! ይህን channel ለማዘጋጀት ያነሳሳኝ ነገር ፣እኛ ሰዋች በወንገል ስራ ውስጥ ትልቅና የተለየ ቦታ ባለው በመረዳዳት ረገድ የራሳችንን አስታዋዕፆ አንድናደርግ ነው።
የዚህም ስብስብ ዋና አላማዎች :-
1. እንግዲህ ሰዎች ሊያደርጉላችሁ የምትወዱትን ሁሉ እናንተ ደግሞ እንዲሁ አድርጉላቸው፤ ሕግም ነብያትም ይህ ነውና። (ማቴዎስ ወንጌል ፯፣፲፪)
2.
34፣ ንጉሡም በቀኙ ያሉትን እንዲህ ይላቸዋል። እናንተ የአባቴ ብሩካን፥ ኑ፤ ዓለም ከተፈጠረበት ግዜ ጀምሮ የተዘጋጀላችሁን መንግስት ውረሱ።
35፣ተሪቤ አብላታችሁኛልና፥ ተጠምቼ አጠጥታችሁኛልና፥ እንግዳ ሆኜ ተቀብላችሁኛልና፥ ታርዤ አልብሳችሁኛልና።
36፣ታምሜ ጠይቃችሁኛልና፥ ታስሬ ወደ እኔ መጥታችኁልና። (የማቴዎስ ወንጌልን 25: 34-36
3.ከላይ እንደተጠቀሰው የሰማይን ወራሾች እንሆን ዘንድ ።መረዳዳት አለብን ፣ የወደቁ ወዳጆቻችንን ማንሳት :-
ሀ.ትልቁ አላማ የገንዘብ ድጋፍ ማድረግ ስሆን ይህም በተቀናጀና በተደራጀ መልኩ ይሆናል።
ለ.የተቸገሩና ድጋፍ ላጡ ወዳጆች የስነልቦና ምክርና ፀሎት ማድረግ።
ሐ.አስፈላግ የሆኑ ነገሮችን ካሟላን በዋላ ፣የመንግስትን ወንጌለ መስበክ ይሆናል።
Join
@Samaritanclub
የዚህም ስብስብ ዋና አላማዎች :-
1. እንግዲህ ሰዎች ሊያደርጉላችሁ የምትወዱትን ሁሉ እናንተ ደግሞ እንዲሁ አድርጉላቸው፤ ሕግም ነብያትም ይህ ነውና። (ማቴዎስ ወንጌል ፯፣፲፪)
2.
34፣ ንጉሡም በቀኙ ያሉትን እንዲህ ይላቸዋል። እናንተ የአባቴ ብሩካን፥ ኑ፤ ዓለም ከተፈጠረበት ግዜ ጀምሮ የተዘጋጀላችሁን መንግስት ውረሱ።
35፣ተሪቤ አብላታችሁኛልና፥ ተጠምቼ አጠጥታችሁኛልና፥ እንግዳ ሆኜ ተቀብላችሁኛልና፥ ታርዤ አልብሳችሁኛልና።
36፣ታምሜ ጠይቃችሁኛልና፥ ታስሬ ወደ እኔ መጥታችኁልና። (የማቴዎስ ወንጌልን 25: 34-36
3.ከላይ እንደተጠቀሰው የሰማይን ወራሾች እንሆን ዘንድ ።መረዳዳት አለብን ፣ የወደቁ ወዳጆቻችንን ማንሳት :-
ሀ.ትልቁ አላማ የገንዘብ ድጋፍ ማድረግ ስሆን ይህም በተቀናጀና በተደራጀ መልኩ ይሆናል።
ለ.የተቸገሩና ድጋፍ ላጡ ወዳጆች የስነልቦና ምክርና ፀሎት ማድረግ።
ሐ.አስፈላግ የሆኑ ነገሮችን ካሟላን በዋላ ፣የመንግስትን ወንጌለ መስበክ ይሆናል።
Join
@Samaritanclub