ከአባታችን ከእግዚአብሔር ከጌታችንም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ይሁንላችሁ ።
ሰላም ውድ የ@samaritanclub ቤተሰቦች ።
እኔ ወንድማችሁ Naol ነኝ፣ የchannel creator:: ቻነላችን ለምን #samaritan እንደተባለ ትንሽ ልንገራችሁ።
#samaritan ማለት 'ሳምሪያዊ' ማለት ስሆን፣ ይህም ቃል በአዲስ ኪዳን ውስጥ አራት (4) ግዜ እናገኘዋለን ።
1⃣የመጀመሪያው በሉቃስ 10:33 ላይ እናገኛለን ።
33" አንድ #ሳምራዊ ግን ስሄድ ወደ እርሱ መጣ አይቶትም አዘነለት"።
2⃣ቀጣዩ እዛው በሉቃስ 17:16 ላይ እናገኘዋለን ።
📝"እያመሰገነውም በእግሩ ፍት በግንባሩ ወደቀ፤ እርሱም #ሳምራዊ ነበር"
3⃣ በዮሐንስ 4:9* ላይ #ሳምራዊት የሚል ቃል እናገኛለን ።
📜"ስለዚህም ሳምራዊቲቱ። አንተ የአይሁድ ሰው ስትሆን፣ #ሳምራዊት ሴት ከምሆን ከእኔ መጠጥ እንደት ትለምነኛለህ? አለችው፤ አይሁድ ሳምሪያውያን ጋር አይተባበሩም ነበር።"
4⃣በዮሐንስ 8:48 ላይ እናገኛለን ።
📜"አይሁድ መልሰው። ሳምራዊ እንደ ሆንህ ጋኔን እንዳለብህ በማለታችን እኛ መልካም እንል የለም? አሉት።
⬆️እንግዲህ ከላይ ከተጠቀሱት ክፍሎች ውስጥ ስለ ሳምራዊያን መልካምነት፣ ገርነት፣ አመስጋኝነትና ሪሁሩነት እንመለከታለን።
የእኔም አሳብ ይህ ነው፥ ከመጠን በላይ እራስ-ወዳድነት ፣ክፋት፣አመጸኝነትና ምስጋና-ቢስነት በነገሰባት አለም ፤ እንደ ሳምራዊው ሰው ገር ፣ቅንና እሩሩህ እንድንሆን @samaritan ያልኩት ።
በሉቃስ 10:33-35 ያለውን ክፍል እንድታነቡት አደራ እላችኋለሁ ። የስብስባችንም አሳብ በዚህ ክፍል ላይ የተመሰረተ ስለሆነ ።
" #የቅኖች_መንገድ_ከክፋት _መራቅ_ነው_መንገዱን_የሚጠብቅ_ነፍሱን_ይጠብቃታል ።
" ምሳሌ 16:17
#_ለቅኖች_ብርሃን_በጨለማ_ወጣ ...።
መዝ 112:4
#_ጠማማ_ሁሉ_በእግዚአብሔር_ፍት_ርኩስ_ነው_ወዳጅነቱ_ግን_ከቅኖች_ጋር_ነው_።_
ምሳሌ 3:32
📢 መልካምነትን.እንኑር
📢 ቅንነትን.እናስብ
መልካም ግዜ🙏
በቅንነት share እናድርግ።
ለአሳብ አስታየት @SAMAAritanclub_bot ን ይጠቀሙ።
💚💚 @samaritanclub 💚💚
💚💚 @samaritanclub💚💚
ሰላም ውድ የ@samaritanclub ቤተሰቦች ።
እኔ ወንድማችሁ Naol ነኝ፣ የchannel creator:: ቻነላችን ለምን #samaritan እንደተባለ ትንሽ ልንገራችሁ።
#samaritan ማለት 'ሳምሪያዊ' ማለት ስሆን፣ ይህም ቃል በአዲስ ኪዳን ውስጥ አራት (4) ግዜ እናገኘዋለን ።
1⃣የመጀመሪያው በሉቃስ 10:33 ላይ እናገኛለን ።
33" አንድ #ሳምራዊ ግን ስሄድ ወደ እርሱ መጣ አይቶትም አዘነለት"።
2⃣ቀጣዩ እዛው በሉቃስ 17:16 ላይ እናገኘዋለን ።
📝"እያመሰገነውም በእግሩ ፍት በግንባሩ ወደቀ፤ እርሱም #ሳምራዊ ነበር"
3⃣ በዮሐንስ 4:9* ላይ #ሳምራዊት የሚል ቃል እናገኛለን ።
📜"ስለዚህም ሳምራዊቲቱ። አንተ የአይሁድ ሰው ስትሆን፣ #ሳምራዊት ሴት ከምሆን ከእኔ መጠጥ እንደት ትለምነኛለህ? አለችው፤ አይሁድ ሳምሪያውያን ጋር አይተባበሩም ነበር።"
4⃣በዮሐንስ 8:48 ላይ እናገኛለን ።
📜"አይሁድ መልሰው። ሳምራዊ እንደ ሆንህ ጋኔን እንዳለብህ በማለታችን እኛ መልካም እንል የለም? አሉት።
⬆️እንግዲህ ከላይ ከተጠቀሱት ክፍሎች ውስጥ ስለ ሳምራዊያን መልካምነት፣ ገርነት፣ አመስጋኝነትና ሪሁሩነት እንመለከታለን።
የእኔም አሳብ ይህ ነው፥ ከመጠን በላይ እራስ-ወዳድነት ፣ክፋት፣አመጸኝነትና ምስጋና-ቢስነት በነገሰባት አለም ፤ እንደ ሳምራዊው ሰው ገር ፣ቅንና እሩሩህ እንድንሆን @samaritan ያልኩት ።
በሉቃስ 10:33-35 ያለውን ክፍል እንድታነቡት አደራ እላችኋለሁ ። የስብስባችንም አሳብ በዚህ ክፍል ላይ የተመሰረተ ስለሆነ ።
" #የቅኖች_መንገድ_ከክፋት _መራቅ_ነው_መንገዱን_የሚጠብቅ_ነፍሱን_ይጠብቃታል ።
" ምሳሌ 16:17
#_ለቅኖች_ብርሃን_በጨለማ_ወጣ ...።
መዝ 112:4
#_ጠማማ_ሁሉ_በእግዚአብሔር_ፍት_ርኩስ_ነው_ወዳጅነቱ_ግን_ከቅኖች_ጋር_ነው_።_
ምሳሌ 3:32
📢 መልካምነትን.እንኑር
📢 ቅንነትን.እናስብ
መልካም ግዜ🙏
በቅንነት share እናድርግ።
ለአሳብ አስታየት @SAMAAritanclub_bot ን ይጠቀሙ።
💚💚 @samaritanclub 💚💚
💚💚 @samaritanclub💚💚