Geez media(ግዕዝ ሚዲያ) dan repost
🔥አጫጭር መረጃዎች
▪️በዛሬው ዕለት በ3 መኪኖች በመሆን በደቡብ ጎንደር ከጋሳይ ወደ እስቴ በመጓዝ ላይ በነበረ የአገዛዙ አራዊት ሰራዊት ላይ በጉና ፋኖ ክፍለጦር በጣለ የደፈጣ ጥቃት በርካታ የሰራዊቱ አባላት አስክሬን እንደሆኑ ምንጮች ጠቁመዋል::
▪️ዛሬ ንጋት 11 ሰዓት ላይ ከወረታ ከተማ በመነሳት 16 በሬዎችን ጭኖ ወደ አለምበር ወታደራዊ ካምፕ በአጀብ ሲጓዝ የነበረው አራዊት ሰራዊት የጓጓለትን ስጋ ሳይበላ በሬዎቹን ለፋኖዎቻችን አስረክቦ መንገድ ላይ አስክሬን ሆኖ ቀርቷል። ይህን የሰሙት የካምፑ ሰዎች ተጨማሪ አጋዥ ኃይል የላኩ ቢሆንም "አላዳንኩሽም ኖሬ አልጠቀምኩሽም" የሚለውን ሙዚቃ እየዘፈኑ ለመመለስ መገደዳቸውን የBW ምንጮች ተናግረዋል!
አዳዲስ መረጃዎችን ለማግኘት ይህን አዲስ ቻናል join ያድርጉ
👇
@geezmedia1
▪️በዛሬው ዕለት በ3 መኪኖች በመሆን በደቡብ ጎንደር ከጋሳይ ወደ እስቴ በመጓዝ ላይ በነበረ የአገዛዙ አራዊት ሰራዊት ላይ በጉና ፋኖ ክፍለጦር በጣለ የደፈጣ ጥቃት በርካታ የሰራዊቱ አባላት አስክሬን እንደሆኑ ምንጮች ጠቁመዋል::
▪️ዛሬ ንጋት 11 ሰዓት ላይ ከወረታ ከተማ በመነሳት 16 በሬዎችን ጭኖ ወደ አለምበር ወታደራዊ ካምፕ በአጀብ ሲጓዝ የነበረው አራዊት ሰራዊት የጓጓለትን ስጋ ሳይበላ በሬዎቹን ለፋኖዎቻችን አስረክቦ መንገድ ላይ አስክሬን ሆኖ ቀርቷል። ይህን የሰሙት የካምፑ ሰዎች ተጨማሪ አጋዥ ኃይል የላኩ ቢሆንም "አላዳንኩሽም ኖሬ አልጠቀምኩሽም" የሚለውን ሙዚቃ እየዘፈኑ ለመመለስ መገደዳቸውን የBW ምንጮች ተናግረዋል!
አዳዲስ መረጃዎችን ለማግኘት ይህን አዲስ ቻናል join ያድርጉ
👇
@geezmedia1